Home
›
Posts tagged Teddy Afro in Ethiopia Palace 2018
Blog Archives
ቴዲ አፍሮ በመጭው ቅዳሜ በብሄራዊ ቤተመንግስት ዝግጅቱን ያቀርባል ።
July 12, 2018
Konjit Sitotaw
—
No Comments ↓
ቴዲ አፍሮ በመጭው ቅዳሜ በብሄራዊ ቤተመንግስት ዝግጅቱን ያቀርባል ።
በመጭው ቅዳሜ አዲስ አበባ የሚገቡትን የኤርትራው ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂን ለመቀበል በብሄራዊ ቤተመንግስት በሚዘጋጀው የእራት ዝግጅት ላይ ለተለያዩ አርቲስቶች ጥሪ የቀረበ ሲሆን አርቲስት ቴዲ አፍሮም ከውጭ ሃገር ከሚገኝበት ወደ ሃገርቤት ተጉዞ በብሄራዊ ቤተመንግስት ዝግጅቱን እንደሚያቀርብ ታውቋል
Tagged with:
Eritrea
,
Ethiopia
,
Teddy Afro in Ethiopia Palace 2018
Posted in
Amharic News
,
Ethiopian News