ወጣቱ የት ገባ? ከሚሰራበት የንግድ ባንክ ቅርንጫፍ ባልታወቁ ሰዎች ታግቶ የተወሰደው ወጣት ጉዳይ

ወጣቱ የት ገባ? ከሚሰራበት የንግድ ባንክ ቅርንጫፍ ባልታወቁ ሰዎች ታግቶ የተወሰደው ወጣት ጉዳይ

(መሠረት ሚድያ)- ወጣት አማኑኤል የማነብርሃን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ልደታ ቅርንጫፍን በምክትል ስራ አስኪያጅነት ያገለግል ነበር።

https://open.substack.com/pub/meseretmedia/p/6b3?utm_source=share&utm_medium=android&r=bb7g