የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የህግ መምህሩ ህይወት በምን ምክንያት አለፈ?

የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የህግ መምህሩ ህይወት በምን ምክንያት አለፈ?

(መሠረት ሚድያ)- የህግ መምህር የነበረው አቶ ታዘባቸው ሙላት ያስተምርበት ከነበረው ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ሚያዝያ 29/2017 ዓ/ም ቀን ተጨማሪ ኮርስ ለመስጠት ነበር ወደ ዩኒቨርሲቲው ሌላኛው ካምፓስ ወደሆነው ቡሬ ካምፓስ ከሰዓት ገደማ ያቀናው።

https://tinyurl.com/w3y7c999