Blog Archives

በአባይ ግድብ ጉዳይ ሳሊን ኩባንያ የኢትዮጵያን መንግስት ከ350 ሚለየን ዩሮ በላይ ካሳ ጠየቀ ።

የታላቁ ህዳሴ ግድብ የሜካንካል ስራውን ሜቴክ በጊዜ እና በትክክል ሰርቶ ማስረከብ ስላልቻል ሳሊን ሌሎች ስራዎችን መቀጠል አልቻለም። በዚህም ምክንያት ሳሊን ኩባንያ የኢትዮጵያን መንግስት ከ350 ሚለየን ዩሮ በላይ ካሳ እንደጠየቀ ለፕሮጀክቱ ቅርብ የሆኑ ምንጮች ገልፀዋል ። ግድቡ በጠቅላላው ስራ ይጀምራል በተበለበት ጊዜ ላይ በሜካንካል (ሜቴክ የያዘው ክፍል) ስራው ችግር ምክንያት 16ቱም ታርባይኖች መስራት አለመቻላቸው በጣም አስደንጋጭ እንደሆነ ምንጮቼ አክለው ገልፀውታል ።
Tagged with: , , , ,
Posted in Amharic News, Ethiopian News