እገታና እንግልት እስከ መቼ?

ሥሙ እንዲጠቀስ አልፈቀደም፤ ታሪኩን ግን አጫወተን። በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሽብርተኝነት የተፈረጀው ኦነግ ሸኔ የተባለው ቡድን፣ በተለያየ ጊዜ የሚያደርገውን እገታ በተመለከተ በቤተሰቡ ላይ የደረሰውን ነገረን። ታሪኩ እንዲህ ነው፤
የባለታሪካችን ወላጅ አባት በአካባቢው አሉ ከሚባሉ ምሁራን መካከል ተጠቃሽ ነበሩ። ታዲያ ፍርድ ሲጓደል የሚመለከተውን አካል ሞጋች፤ ለሙሰኛና አጭበርባሪ የማይመቹ፤ ድሃ ሲበደል በደሉ በራሳቸው የደረሰባቸው በሚመስል መልኩ ‹የሌላው ችግር የእኔም ነው። ይህ ችግር ነገ በእኔ የማይደርስብት ምክንያት የለም› ባይ ናቸው። ተበዳይ ትኩረት እንዲለገሰውም የሚሯሯጡ ነበሩ።

ለተጨማሪ ንባብ -> https://bit.ly/3a9DnXJ