Blog Archives

በመከታው ጦር የተከበበው ጄኔራልና ክፍለ ጦር ….. የእስክንድር ነጋ የድርድር ውጤት…..የከፍያለው ገዳይ

Posted in News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ

አፋብኃ ከባድ ውጊያ እያደረግን ነው አለ፤ አቡነ ማትያስ “ሀገሪቱ ተንገላታች፣በቃ በሉ” ብለዋል

Posted in News, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

ህወሓት ከፖለቲካ ፓርቲነት ተሰረዘ

ህወሓት ከፖለቲካ ፓርቲነት ተሰረዘ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህ.ወ.ሓ.ት) ከፖለቲካ ፓርቲነት መሠረዙን አሳውቋል። ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ከትላንት ማክሰኞ ግንቦት 5፤ 2017 ዓ.ም ጀምሮ ከፖለቲካ ፓርቲነት መሰረዙን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። የምስረታውን የወርቅ ኢዮቤልዮ ባለፈው የካቲት ወር ያከበረው ህወሓት ከፓርቲነት የተሰረዘው፤ ቦርዱ ያዘዘውን “የእርምት እርምጃ” ተግባራዊ ባለማድረጉ መሆኑን ገልጿል። ምርጫ ቦርድ ይህን ውሳኔ ያሳለፈው፤ ባለፈው የካቲት ወር መጀመሪያ ለፓርቲው የሰጠው ቀነ ገደብ በዛሬው ዕለት መጠናቀቁን ተከትሎ ነው። ቦርዱ ይህንን ቀነ ገደብ ባሳወቀበት መግለጫው፤ ህወሓት ጠቅላላ ጉባኤ ለማካሄድ የሚያስችል “የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን” በሶስት ወራት ውስጥ እንዲያካሄድ ትዕዛዝ ሰጥቶ ነበር። ቦርዱ ህወሓትን ጠቅላላ ጉባኤ እንዲያካሄድ ያዘዘው፤ “በአመጽ እና በህገ- ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀሱ” የነበሩ የፖለቲካ ፓርቲዎችን “በልዩ ሁኔታ” እንደሚዘገቡ የሚያስችለው አዋጅ  (https://ethiopiainsider.com/2024/13159/)በሚያስቀምጠው ድንጋጌ መሰረት ነው። ይህ አዋጅ “በልዩ ሁኔታ” የሚመዘገቡ የፖለቲካ ፓርቲዎች፤ በስድስት ወራት ውስጥ ጠቅላላ ጉባኤያቸውን እንዲያካሄዱ በምርጫ ቦርድ ሊታዘዙ እንደሚችሉ ይደነግጋል። ይህን አዋጅ መሰረት በማድረግ በነሐሴ 2016 ዓ.ም ለህወሓት የህጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት የሰጠው ምርጫ ቦርድ፤ ፓርቲው “የቦርዱ ታዛቢዎች” በተገኙበት በስድስት ወራት ውስጥ ጠቅላላ ጉባኤ እንዲያደርግ ቀነ ገደብ አስቀምጦ ነበር። ቦርዱ የቅደመ ጉባኤውን የዝግጅት ስራዎች ለመከታተል እንዲረዳው፤ ፓርቲው ጠቅላላ ጉባኤውን ከማካሄዱ 21 ቀናት በፊት ለመስሪያ ቤቱ እንዲያስታውቅም ትዕዛዝ ሰጥቶ ነበር። 🔴 ለዝርዝሩ ➡️ https://ethiopiainsider.com/2025/15908/
Posted in News, ኢትዮጵያ, ኤኮኖሚ, ፖለቲካ

ትልቁ ወታደራዊ ካምፕ ወደመ፤ ሰራዊቱ ፈረጠጠ! ….. ከ50 በላይ ምልምሎች እጅ ከፈንጅ ተያዙ!

Posted in News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

የሚኒስትሮቹ ኑሮና ደመወዝ፤ ጀኔራሎቹን ያሰሩ ወታደሮች

Posted in News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ኤኮኖሚ, ፖለቲካ

የመምህራን ደሞዝ ታገደ! አስቸኳይ ስብሰባ ተጠራ!

Posted in News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ኤኮኖሚ, ፖለቲካ

በጎንደር የብልጽግና ሰዎች ተጫረሱ!

Posted in News, VIDEO ቪዲዮ, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ, ኤኮኖሚ, ፖለቲካ

በኢትዮ-ሱዳን ኮሪደር ተዘጋጅተናል ፋኖ

Posted in News, VIDEO ቪዲዮ, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ, ኤኮኖሚ, ፖለቲካ

የጤና ባለሙያዎች አድማ ለሁለተኛ ቀን ቀጥሏል።

የጤና ባለሙያዎችን የሥራ ማቆም አድማ ተከትሎ፣ ከትላንት ምሽት ጀምሮ ባንዳንድ ሆስፒታሎችና ጤና ጣቢያዎች ጸጥታ ኃይሎች መሠማራታቸውን ዋዜማ ከምንጮቿ ሠምታለች። በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ዋጫሌ ወረዳ የሙከጡሪ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የጤና ባለሙያዎች፣ የክልሉ ፖሊስና ሚሊሺያ ወደ ሆስፒታሉ ቅጥር ግቢ መግባታቸውን ምንጮች አስረድተዋል። በፍቼ አጠቃላይ ሆስፒታልም፣ የጸጥታ ኃይሎች እንቅስቃሴ መኖሩን ዋዜማ ተረድታለች። ምዕራብ ጉጂ ዞን ሃምበላ ወረዳ የአምስት ጤና ጣቢያዎች የጤና ባለሙያዎች፣ በጸጥታ ኃይሎች ጫና አድማ ማድረግ እንዳልቻሉ ገልጸዋል። ባንዳንድ ሆስፒታሎች የጤና ባለሙያዎች አድማ እንዳያደርጉ፣ የመንግሥት የሥራ ሃላፊዎች ማስፈራሪያ ሲፈጽሙ እንደነበርም ተነግሯል። የኢትዮጵያ የጤና ባለሙያዎች ማኅበር፣ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታልን ጨምሮ በተለያዩ ሆስፒታሎች የጤና ባለሙያዎች ከዛሬ ጀምሮ የሥራ ማቆም አድማ ማድረጋቸውን አስታውቋል። የጎንደርና ጎባ ሆስፒታሎች አስተዳደሮች፣ የጤና ባለሙያዎች ወደ ሥራቸው ባስቸኳይ ካልተመለሱ ርምጃ እንደሚወስዱ አስጠንቅቀዋል። ማኅበሩ፣ በአድማው ወቅት የድንገተኛ፣ የጽኑ ሕሙማን፣ የጨቅላ ሕጻናትና የማዋለጃ ክፍሎች ብቻ አገልግሎት እንደሚሠጡ ገልጧል። የጤና ባለሙያዎች እየታሠሩና ዛቻ እየደረሰባቸው እንደሚገኙ የገለጠው ማኅበሩ፣ በእስር ላይ የሚገኙ የጤና ባለሙያዎች ባስቸኳይና ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲፈቱ ጠይቋል። የጤና ሚንስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፣ በቀጣዩ ዓመት ለጤናው ዘርፍ ከፍተኛ በጀት ለመመደብ ዝግጅቶች እየተደረጉ መኾኑን ትናንት ምሽት ለብሄራዊው ቴሌቪዥን ጣቢያ ተናግረው ነበር። በተያያዘ፣ አምነስቲ ኢንተርናሽናል፣ መንግሥት የኢትዮጵያ የጤና ባለሙያዎች ማኅበር ፕሬዝዳንት ዮናታን ዳኘውንና ከሥራ ማቆም አድማው ጋር በተያያዘ የታሠሩ ሌሎች የጤና ባለሙያዎችን ከእስር እንዲፈታ ጠይቋል። አምነስቲ፣ መንግሥት በሰላማዊ መንገድ የመሰብሰብ ነጻነትን እንዲያከበርና የጤና
Posted in News, ኢትዮጵያ, ኤኮኖሚ, ፖለቲካ

በመላው አዲስ አበባ የሚገኙ መምህራን ለነገ መቅረትም ሆነ ማርፈድ የማይቻልበት ቀጠሮ ተጠርተዋል

በመላው አዲስ አበባ የሚገኙ መምህራን ለነገ መቅረትም ሆነ ማርፈድ የማይቻልበት ቀጠሮ ተጠርተዋል – ስልክ እና ማንኛውንም ኤሌክትሮኒክስ ይዘው እንዳይመጡ ማስጠንቀቂያ ደርሷቸዋል “በየትኛውም ሴክተር የሚገኝ የመንግስት ሰራተኛ ተምሮ እንዳልተማረ በመሃይም ካድሬዎችና የቢሮ ኃላፊዎች መብቱ እየተረገጠ፤ እንዳይረጋጋ በመንግስት የታቀደ ኢኮኖሚያዊ ጫና እየደረሰበት ይገኛል። የሰሞኑ የጤና ባለሙያዎችም ጥያቄ የሁሉም የመንግስት ሰራተኛ ጥያቄ ነው፤ ከእንግዲህ መሃይም ሹመኞች እራት እንዲበሉ ሻማ ይዘን የምንቆምበት ወቅት አልፏል”- መምህራን https://open.substack.com/pub/meseretmedia/p/73e?utm_source=share&utm_medium=android&r=bb7g
Posted in News, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ, ኤኮኖሚ, ፖለቲካ

ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ደኤታው ለቀቁ! የሐኪሞች ዐድማ ቀጠለ!

Posted in News, VIDEO ቪዲዮ, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ, ኤኮኖሚ, ፖለቲካ

የጠላትን አስከሬን በሲኖትራክ ሙሉ ያስጫነ ጀግና ……….. አርበኛ አሸናፊ (ቆጥረህ ጫን) ጋር የተደረገ ቆይታ

Posted in News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ኤኮኖሚ, ፖለቲካ

ሶስት ከፍተኛ የትግራይ ሰራዊት አመራሮች “በዘረፋ እና በሰዎች ንግድ ላይ ተሳትፈዋል

አቶ ጌታቸው ረዳ ሶስት ከፍተኛ የትግራይ ሰራዊት አመራሮች “በዘረፋ እና በሰዎች ንግድ ላይ ተሳትፈዋል” ሲሉ ወነጀሉ የቀድሞው የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ፤ ሶስት ከፍተኛ የትግራይ ወታደራዊ አመራሮች “በወርቅ ቁፋሮ እና ንግድ”፣ “የመንግስት ገንዘብ በመዝረፍ” እንዲሁም ”በህገወጥ የሰዎች ዝውውር ላይ ተሳትፈዋል” ሲሉ ወነጀሉ። አቶ ጌታቸው ረዳ ከፋና ቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ በስም ጠቅሰው የወነጀሏቸው ሶስቱ አመራሮች፤ ብርጋዴር ጀነራል ምግበይ ሃይለ፣ ብርጋዴር ጀነራል ሃይለስላሴ ግርማይ እና ኮሎኔል ተወልደ ገብረትንሳኤ ናቸው። ትላንት ሰኞ ግንቦት 4፤ 2017 ምሽት በፋና ቴሌቪዥን የተላለፈው የቀድሞው የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝዳንት ክፍል አንድ ቃለ መጠይቅ፤ ስለ እርሳቸው የፖለቲካ ተሳትፎ አጀማመር፣ በትግራይ ክልል ስለ ተካሄደው ጦርነት፣ የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) አመራሮች እና የትግራይ ሰራዊት አዛዦች “ፈጽመዋቸዋል” ስላሏቸው ወንጀሎች የዘረዘሩበት ነበር። አቶ ጌታቸው ተፈጽመዋል ካሏቸው ወንጀሎች ቅድሚያውን የሰጡት ለወርቅ ንግድ ነው። በትግራይ ክልል በህገወጥ መንገድ የሚካሄደው የወርቅ ንግድ የተጀመረው፤ ህወሓት እና የኢትዮጵያ መንግስት የፕሪቶሪያ ስምምነትን ከተፈራረሙ ከጥቅምት 2015 ዓ.ም. በኋላ የሚመስለው በርካታ ሰው እንዳለ አቶ ጌታቸው በቃለ መጠይቃቸው ላይ አንስተዋል። ሆኖም በክልሉ ህገወጥ የወርቅ ቁፋሮም ሆነ ንግድ የተጀመረው፤ የትግራይ ጦርነት እየተካሄደ በነበረበት ወቅት ጭምር እንደሆነ የቀድሞው የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝዳንት ይፋ አድርገዋል። 🔴 ለዝርዝሩ ➡️ https://ethiopiainsider.com/2025/15872/
Posted in News, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ, ኤኮኖሚ, ፖለቲካ

ጄኔራሎቹ ተዘጋጅተናል፣ጦርነቱ ፍትሃዊ ነው ሲሉ አፋብኃ በበኩሉ ሰራዊቱ በውጊያና የደፈጣ ጥቃት አለቀ ብሏል

Posted in News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ኤኮኖሚ, ፖለቲካ

ጎንደር! በትናንቱ ውጊያ ወታደራዊ አመራሮቹ እርስበርሳቸው ተፋጠጡ! …. “የውጊያው እቅድ እንዴት በፋኖ እጅ ሊገባ ቻለ?”

Posted in News, VIDEO ቪዲዮ, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

አቶ ጌታቸው እነ ጀነራል ምግበ በወርቅ ንግድ ውስጥ ተሰማርተው እንደሚገኙ በስም ጠቅሰው ይፋ አድርገዋል።

” እስካሁን የዋሸሁት ይበቃኛል ፤ እስካሁን የታገስኩት ይበቃኛል ” – አቶ ጌታቸው ረዳ በትግራይ ያለው ህገወጥ የወርቅ ንግድ  ከፕሪቶሪያ ስምምነት በኃላ የጀመረ ሳይሆን በጦርነቱ ጊዜም ሳይቀር ሲሰራ የነበረ እንደሆነ የቀድሞው የጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት እና የአሁኑ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር አቶ ጌታቸው ረዳ ይፋ አደረጉ። አቶ ጌታቸው፤ “ብዙ ሰው የወርቅ ንግድ የፕሪቶሪያ ስምምነት ከተፈራረምን በኃላ የጀመር ይመስለዋል” ያሉ ሲሆን ግን ጦርነቱም እየተካሄደ ንግዱ ነበር ብለዋል። “እኔ የማምንበትን ትግል ነው ያካሄድኩት ብዬ አምናለሁ በዛ በማምንበት ትግል ውስጥ የትግራይን ህዝብ አጀንዳ ይዘው የታገሉ ብዙ የጦር መኮንኖች አሉ ለሰሩት ስራ ያለኝ ክብር በፍጹም አይቀንስም ግን ደግሞ ገና ገና ጦርነቱ በሺዎች የሚቆጠሩ ወጣቶችን ይበላ በነበረበት ወቅት ሳይቀር ምሽግ ለመቆፈር ብለን የወሰድነው ኤክስካቫተር ወርቅ ለመልቀም ይጠቀሙበት የነበሩ አዛዦችም ነበሩ” ሲሉ አጋልጠዋል። “ሲዋሹ በጣም ነው የሚገርመኝ” ያሉት አቶ ጌታቸው “እኔ እስካሁን የዋሸሁት ይበቃኛል እስካሁን የታገስኩትም ይበቃኛል” ብለዋል። አቶ ጌታቸው “የኤርትራን ሰራዊት እናፍርሰው” በሚል አላማ ዘመቻ የጀመረና ዘመቻውን የሚመራው አመራር ሰዎችን እያፈነ ገንዘብ ሲበስብ እንደነበር ተናግረዋል። “ሰው ሲሸጡ የሚኖሩ ሰዎች አሉ፤ ኤርትራዊ መሸጥ ‘ ንብረት ‘ ነው የሚባለው ወርዷል ወይ ? ይባላል፤ ታፍንና ይዘህ 27 ወጣት አንድ ቤት ትዘጋና ቤተሰቦች አላቸው ውጭ ሀገር የሚባሉት ሰዎች አካውንት እየተጠየቀ እያንዳንዱ ሰው በትንሹ 4000 ዶላር እንዲያስገባ ተደርጎ (20 ሰው ካፈንክ 80 ሺህ ዶላር ታስገባለህ) በዚህ የውጭ አካውንት ከፍተው በሺዎች የሚቆጠሩ
Posted in News, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ, ኤኮኖሚ, ፖለቲካ

በመላው ኢትዮጵያ የሚገኙ ሃኪሞች የስራ ማቆም አድማ እያደረጉ መሆኑ ታውቋል።

በመላው ኢትዮጵያ የሚገኙ ሃኪሞች የስራ ማቆም አድማ እያደረጉ መሆኑ ታውቋል። በአዲስ አበባ በሆስፒታሎች ዙሪያ መረጃ ቲቪ ባደረገው አሰሳ ዛሬ ክፍት የሆኑት የህክምና ክፍሎች ፤ ድንገተኛ ክፍል፣ ፅኑ ህሙማን ክፍል፣ የጨቅላ ህፃናት ክፍል፣ የማዋለጃ ክፍል ብቻ ናቸዉ። ሌሎች የሕክምና ክፍሎች አገልግሎት እየሰጡ እንዳልሆነ ተረጋግጧል። የአብይ አገዛዝ ለሃኪሞች ጥያቄ መልስ ሰጥቶ እና የታሰሩትን ሃኪሞች ከፈታ አድማው ሊቆም ይችላል ተብሏል። አድማውን የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች እንዲቀላቀሉት ጥሪ እየተደረገ ይገኛል። ሲል በሆስፒታሎቹ የተዘዋወረው የመረጃ ቲቪ ሪፖርተር አስታውቋል። የአድማው አስተባባሪዎች ባስተላለፉት መልዕክት የመንግስት ሚዲያዎች እንደተለመደው አንዳንድ አስገድደው ወደሚያሰሯቸው ተቋማት በመሄድ ምንም የስራ ማቆም እንደሌለ እና እንደወትሮው አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑን ሊዘግቡ እና ፕሮፖጋንዳ ሊሰሩ ይችላሉ። ስለዚህ በዚህ ምክንያት ምንም ግራ መጋባት እንዳይኖር። ዛሬ በተለያዩ ምክንያቶች ማቆም ያልቻላቹ ከከሰዓት ወይም ከነገ ጠዋት ጀምሮ አድማውን እንድትቀላቀሉ ጥሪ እናቀርባለን።በ ER, ICU, LW እየሰራቹ ያላቹ ጤና ባለሞያዎች Cold Case እንድታዩ ለማስገደድ ከሞከሩ ወይም የታጠቀ ሀይል የስራ ቦታቹ ካለ እንዲሄዱላቹ አሳውቁ ካልሆነ ጥላቹ ወደ ቤታችሁ ሂዱ። በወታደር ተገዶ የሚሰራ ህክምና የለም። ብለዋል ። የአድማው አስተባባሪዎች አክለውም በዛሬው ቀን የሚጠራ ማንኛውም ስብሰባ የማናስተናግድ መሆኑን እየገለፅን በስብሰባው ባለመሳተፍ የራሳችሁን ግዴታ እንድትወጡ በአክብሮት እንጠይቃለን ፤ Stay Home , Stay Safe ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል። #MerejaTv
Posted in News, ኢትዮጵያ, ኤኮኖሚ, ፖለቲካ

አምነስቲ ኢንተናሽናል የኢትዮጵያ ጤና ባለሙያዎች ማህበር ፕሬዝደንት ከእስር እንዲፈታ ጠየቀ

አምነስቲ ኢንተናሽናል የኢትዮጵያ ጤና ባለሙያዎች ማህበር ፕሬዝደንት ከእስር እንዲፈታ ጠየቀ (መሠረት ሚድያ)- የኢትዮጵያ ጤና ባለሙያዎች ማህበር ፕሬዝደንት ዶ/ር ዮናታን ዳኘው ከእስር እንዲፈታ አምነስቲ ኢንተርናሽናል ዛሬ ማምሻውን ጠየቀ። https://open.substack.com/pub/meseretmedia/p/3e4?utm_source=share&utm_medium=android&r=bb7g
Posted in News, ኢትዮጵያ, ኤኮኖሚ

የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ሀይል 1ኛ ክፍለ ጦር የጣናው መብረቅ ብርጌድ የቅንባባ ሻለቃ የጦር ዝግጁነትና ቁመና

Posted in News, VIDEO ቪዲዮ, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

አድማው ጥቂት ሰዓታት ብቻ ቀሩት፥ እስሩ ተጠናክሯል፥

Posted in News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

የመንግስት 3ቱ ጥያቄውን የማዳፈኛ መንገዶች

Posted in News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

የጤና ባለሙያዎች ማኅበር ፕሬዝዳንት እና ሦስት ዶክተሮች ታሰሩ

ዶ/ር በርናባስ ሳሙኤል፣ ዮናታን ዳኛው፣ ዶ/ር ሀብታሙ ጌታቸው እና ዶ/ር መላኩ አልማው የፎቶው ባለመብት, sm የምስሉ መግለጫ, ዶ/ር በርናባስ ሳሙኤል፣ ዮናታን ዳኛው፣ ዶ/ር ሀብታሙ ጌታቸው እና ዶ/ር መላኩ አልማው   የኢትዮጵያ የጤና ባለሙያዎች ማኅበር ፕሬዝዳንት አቶ ዮናታን ዳኛው እንዲሁም ሦስት የአርባ ምንጭ ጠቅላላ ሆስፒታል ዶክተሮች በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋሉ። በአዲስ አበባ ከተማ እንዲሁም በአማራ እና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች በቀናት ልዩነት የታሰሩ የጤና ባለሙያዎች ቁጥር አምስት ደርሷል። በአዲስ አበባ ከተማ ሌሎች አምስት የጤና ባለሙያዎች ደግሞ ከሁለት ቀን እስር በኋላ ተለቅቀዋል። የጤና ባለሙያዎች ከሰሞኑ እያደረጉት ላለው እንቅስቃሴ ድጋፉን የገለጸው የጤና ባለሙያዎች ማኅበር ፕሬዝዳንት የሆኑት አቶ ዮናታን የታሰሩት ትናንት እሁድ ግንቦት 3/2017 ዓ.ም. እንደሆነ የማኅበሩ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ መለስ ባታ ለቢቢሲ ተናግረዋል። በ2015 ዓ.ም. የተመሠረተውን ማኅበር የሚመሩት አቶ ዮናታን፤ በአማራ ክልል ምሥራቅ ጎጃም ዞን በሚገኘው ቢቸና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የጤና ባለሙያ መሆናቸውን አቶ መለሰ ገልጸዋል። ምክትል ፕሬዝዳንቱ እንደሚናገሩት አቶ ዮናታን እሁድ ከሰዓት የተያዙት ከመኖሪያ ቤታቸው ነው። “ከመያዙ በፊት ከትናንት ወዲያ [ቅዳሜ] የሚሠራበት ሆስፒታል አካባቢ እና በሚኖርበት ሰፈር [በሚገኝ የፖሊስ ጣቢያ] ለምርመራ እንደሚፈለግ ደውለው እንዳስታወቁት ነግሮኝ ነበር” የሚሉት አቶ መለስ፤ ይህ ከሆነ ከአንድ ቀን በኋላ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ተናግረዋል። ከማኅበሩ ፕሬዝዳንት ጋር አጭር የስልክ ንግግር ማድረጋቸውን የሚጠቅሱት አቶ መለስ፤ በአሁኑ ሰዓት በፖሊስ ጣቢያ ውስጥ እንደሚገኝ እና “ብዙ ችግር እንዳልደረሰበበት” ከራሱ መስማታቸውን ገልጸዋል። ይሁንና የስልክ ጥሪው በመቋረጡ ምክንያት የማኅበሩ ፕሬዝዳንት የታሰሩበትን ምክንያትም ሆነ ስለተደረገባቸው ምርመራ በዝርዝር መነጋገር እንዳልቻሉ
Posted in News, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ, ኤኮኖሚ

“. . . ከምድሩ ይልቅ የሰማዩን መንገድ ለመምረጥ ተገደናል” እገታ ያሰጋቸው መንገደኞች

“. . . ከምድሩ ይልቅ የሰማዩን መንገድ ለመምረጥ ተገደናል” እገታ ያሰጋቸው መንገደኞች  
Posted in News, ኢትዮጵያ

በኦሮሚያ ምሥራቅ ቦረና ውስጥ 18 ሰዎች በታጣቂዎች ታገቱ

በኦሮሚያ ምሥራቅ ቦረና ውስጥ 18 ሰዎች በታጣቂዎች መታገታቸውን ባለሥልጣን ተናገሩ  
Posted in News

ፊ/ማ ብርሃኑ “ለግዳጅ ተልእኮ ተዘጋጁ”/ “ሰራዊቱ ወደ ፋኖ እየገባ ነው” አፋብኃ

Posted in News, VIDEO ቪዲዮ, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

ውጊያውና የወታደሩ ፍልሰት!በአማራ ክልል ከተሞች የተቃውሞ ሰልፍ!

Posted in News, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

ጫንጮ ላይ የከተሙ ‘ሪጴ ሎላ’ የተባሉ የኦሮሚያ ልዩ ሀይል አባላት አነጋጋሪ ድርጊት ላይ ምርመራ አርገናል

የምርመራ ዘገባ ጫንጮ ላይ የከተሙ ‘ሪጴ ሎላ’ የተባሉ የኦሮሚያ ልዩ ሀይል አባላት አነጋጋሪ ድርጊት ላይ ምርመራ አርገናል   (መሠረት ሚድያ)- ከአዲስ አበባ 40 ኪ/ሜ ገደማ ርቀት ላይ የምትገኘው የጫንጮ ከተማ ከቅርብ አመታት ወዲህ ሰላም ርቋታል። ተስማሚ አየር እና መልካም ገፀ ምድር ያላት የኦሮሚያ ክልሏ ጫንጮ በኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት (መንግስት ኦነግ ሸኔ የሚለው) እና በመንግስት ሀይሎች መካከል በሚደረግ ግጭት ምክንያት ፀጥታዋ ደፍርሷል። ታድያ በከተማዋ ተወልደው ያደጉትም ይሆን ከሌላ ቦታ ወደ ከተማዋ ሄደው የሚኖሩ ነዋሪዎች ከቅርብ ወራት ወዲህ ‘ሪጴ ሎላ’ በተባሉ የኦሮሚያ ልዩ ሀይል አባላት አበሳቸውን እያዩ እንደሆነ መሠረት ሚድያ ባደረገው ክትትል ደርሶበታል። “የምኖረውም ተወልጄ ያደኩትም እዚሁ ጫንጮ ከተማ ነው፣ ለስራ የተሰማራሁትም በሞባይል ሽያጭ ላይ ነው” የሚለው አንድ ስሙ እንዳይጠቀስ የጠየቀ ነዋሪ ሰሞኑን የመከላከያ ሰራዊት አባላት ከተማውን ለቀው ወደ ሌላ ቦታ መንቀሳቀሳቸውን ተከትሎ እነዚህ ‘ሪጲ ሎላ’ የተባሉት የመንግስት ሀይሎች የጫንጮን ነዋሪ እያሰቃዩ እንደሆነ ይናገራል። “እኔ ላይ የደረሰውን ለመናገር፣ አንድ ቀን ሶስት ሆነው መጡና ብር አምጣ አሉኝ። ካሽ የለኝም ስላቸው ‘ካዝና ውጥ ይጠፋል? እናየዋለን!’ ሲሉኝና ሲቆጡ የእቁብ ብር ነው ስል አንዱ በጥፊ መታኝና 3,000 አርግ አለኝ፣ ሰጠኋቸው። የሆነውን ለጓደኞቼ ስናገር እኔንም፣ እኔንም 4,000 ብር ምናምን ወሰዱብን አሉኝ” በማለት ሁኔታውን አስረድቷል። ይህን ተከትሎ የጫንጮ ከተማ የፀጥታ ሀላፊ ጋር ሄደው ሲያመለክቱ “ከአቅማችን በለይ ነው፣ የኛን ፖሊስ ራሱ ደበደቡብን፣ ዝም በሉ በቃ” ብሎ ምላሽ እንደሰጣቸው አክሎ
Posted in News, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

በባህር ዳር አየር ማረፊያ ከሰሞኑ የተጧጧፈው የመንገደኞች የጉዞ ትኬት ዝርፊያ እና ሽያጭ

በባህር ዳር አየር ማረፊያ ከሰሞኑ የተጧጧፈው የመንገደኞች የጉዞ ትኬት ዝርፊያ እና ሽያጭ (መሠረት ሚድያ)- በአውቶቡስ መናኸርያዎች፣ በባቡር ጣብያዎች ወይም በታክሲ ተራዎች አካባቢ ዝርፊያ ሲፈፀም ሰምተው ይሆናል፣ ዛሬ ግን የምናስነብባችሁ በአየር ማረፊያ እየተስተዋለ ያለ የአውሮፕላን ትኬት ስርቆትን ነው። https://tinyurl.com/46t9u5ky
Posted in News, ኢትዮጵያ

የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የህግ መምህሩ ህይወት በምን ምክንያት አለፈ?

የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የህግ መምህሩ ህይወት በምን ምክንያት አለፈ? (መሠረት ሚድያ)- የህግ መምህር የነበረው አቶ ታዘባቸው ሙላት ያስተምርበት ከነበረው ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ሚያዝያ 29/2017 ዓ/ም ቀን ተጨማሪ ኮርስ ለመስጠት ነበር ወደ ዩኒቨርሲቲው ሌላኛው ካምፓስ ወደሆነው ቡሬ ካምፓስ ከሰዓት ገደማ ያቀናው። https://tinyurl.com/w3y7c999
Posted in News, ኢትዮጵያ

ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ 47 ቢሊዮን ብር ከሰርኩ አለ

ዘንድሮ 47 ቢሊዮን ብር የከሰረው ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ፤ በሁለት ዓመት ውስጥ ወደ ትርፋማነት እንደሚሸጋገር የኩባንያው ኃላፊዎች ገለጹ ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በተያዘው ዓመት ኪሳራ ቢያጋጥመውም፤ በሁለት ዓመታት ውስጥ ወደ ትርፋማነት ይሸጋገራል ተብሎ እንደሚጠበቅ የእናት ኩባንያው ኃላፊዎች ተናገሩ። መቀመጫውን በኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ ያደረገው ሳፋሪኮም ኩባንያ፤ እስከ መጋቢት ወር ባለው የአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ካገኘው 3 ቢሊዮን ዶላር የአገልግሎት ገቢ 10 በመቶ ገደማ የሚሆነው የኢትዮጵያ ገበያ ድርሻ እንደሆነ አስታውቋል። ኩባንያው የሚመራበት በጀት ዓመት መጠናቀቁን በማስመልከት ባለፈው ሐሙስ ይፋ የተደረገ መረጃ እንደሚያመለክተው፤ የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ገቢ ባለፈው ዓመት 2.7 ቢሊዮን ብር የነበረ ሲሆን ዘንድሮ 7.2 ቢሊዮን ብር ደርሷል። የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ገቢ ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር በ270 ፐርሰንት እድገት ቢያሳይም፤ 47 ቢሊዮን ብር የሚጠጋ ኪሳራ እንደገጠመው ዋና ስራ አስፈጻሚው ዊም ቫንሔለንፑት ገልጸዋል። “ይህ ኪሳራ በአብዛኛው ኩባንያው በሚገኝበት ከፍተኛ የኢንቨስትመንት ምዕራፍ ከምንጠብቀው ጋር የተስማማ ነው” ያሉት ዋና ስራ አስፈጻሚው፤ ከዚህ በተጨማሪ የኢትዮጵያ መንግስት በሐምሌ 2016 ዓ.ም. ተግባራዊ ያደረገው የውጭ ምንዛሬ ግብይት ስርዓት ለውጥ በኩባንያው ላይ ተጽዕኖ እንዳሳደረ ጠቁመዋል። የውጭ ምንዛሬ ግብይት ስርዓት ለውጡ፤ በአጭር እና መካከለኛ ጊዜ የሚያሳድራቸውን ተጽዕኖዎች ለመቋቋም “እርምጃዎች መወሰዳቸውን” የሳፋሪኮም ኃላፊዎች አብራርተዋል። እርምጃው በውጭ በሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የተቀጠሩ የውጪ ሀገር ዜጎችን መቀነስን የካተተ ነው። 🔴ለዝርዝሩ ➡️ https://ethiopiainsider.com/2025/15849/
Posted in News, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ, ኤኮኖሚ

መተማ ከባድ የደፈጣ ጥቃት ተፈፀመ ወታደሩ ከነ መኪናው ወደመ! ቃሊም ወልድያ ከባድ ትንቅንቅ!

Posted in News, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

በኢትዮጵያ ኢመደበኛ ኢኮኖሚ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መምጣቱ በጥናት ተመላከተ

በኢትዮጵያ  ኢመደበኛ ኢኮኖሚ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መሆኑ፣ መልካም አስተዳደር ለአፍሪካ ቀንድ ከአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ ጋር በመተባበር ባዘጋጁት የውይይት መድረክ ላይ ተነገረ፡፡ ‹‹የከተሞች መደበኛ ያልሆኑ የኢኮኖሚ ገጽታዎችና የአስተዳደር ቅኝት›› በሚል መሪቃል በተዘጋጀው መድረክ፣ ‹‹የከተሞች መደበኛ ያልሆነ ኢኮኖሚ ገጽታና ባህሪያት በኢትዮጵያ›› በሚል ሐሳብ ላይ ጥናታዊ ጽሑፍ ያቀረቡት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የልማት መካነ ጥናት ኮሌጅ አባል ቻላቸው ጌታሁን (ዶ/ር)፣ ‹‹58 በመቶ የዓለማችንን የሥራ ዕድል የሚፈጥረው መደበኛ ያልሆነ ኢኮኖሚ ነው፤›› ብለዋል። ለታዳጊ አገሮች 84 በመቶው የሥራ ዕድል የሚፈጠረው ከዚሁ ዘርፍ እንደሆነ በማስረዳት፣ ሴቶችና ሕፃናት ደግሞ መደበኛ ባለሆነ ኢኮኖሚ ውስጥ ከፍተኛ ቦታ እንዳላቸው ገልጸው፣ ያገቡ ወይም አግብተው የፈቱ ሰዎች ደግሞ በዚህ ዘርፍ በአብዛኛው ሲሳተፉ ይስተዋላል ብለዋል። በኢትዮጵያ በከፍተኛ ሁኔታ ከገጠር ወደ ከተማ ለሚፈልሰው የሰው ኃይል የሥራ ዕድል የሚፈጥር ነው ሲሉም አክለዋል። የኢትዮጵያ የአገር ውስጥ አጠቃላይ ገቢ አንድ ሦስተኛና ከዚያ በላይ የሚሆነው የሚመነጨው ከዚሁ ዘርፍ መሆኑንም አመላክተዋል። እ.ኤ.አ ከ1992 እስከ 2000 ድረስ ያሉ የጥናት ውጤቶች በአማካይ የሚያመላክቱት ይኼን ነው ብለዋል። ዘርፉ ከጊዜ ወደ ጊዜ በኢትዮጵያ እያደገ መምጣቱ በጥናቱ ተጠቁሟል። በከፍተኛ ደረጃ የሚታየውን የከተማ ሕዝብ ቁጥር ዕድገትና የሥራ ዕድል መንግሥት መር የሆነው ኢኮኖሚ መሸከም እንዳልቻለም፣ በዚህም ዜጎች በቀጥታ ወደ መደበኛ ያልሆነ ኢኮኖሚ ዘርፍ እንደሚገቡ ገልጸዋል ‹‹የከተሞች መደበኛ ያልሆነ ኢኮኖሚ አስተዳደር በኢትዮጵያ›› በሚል ሐሳብ ላይ ጥናታዊ ጽሑፍ ያቀረቡት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካና እስያ ጥናት ማዕከል
Posted in News, ኢትዮጵያ, ኤኮኖሚ

በመቀሌ ኢንዱስትሪ ፓርክ የነበሩ ባለሀብቶች ማሽኖቻቸውን ከአገር ለማስወጣት ጥያቄ እያቀረቡ ነው ተባለ

በዘጠኝ ወራት ከ37 ሺሕ በላይ ሠራተኞች መልቀቃቸው ተነግሯል በትግራይ ክልል መቀሌ ከተማ በሚገኘው ኢንዱስትሪ ፓርክ የተሰማሩ ጦርነት ሸሽተው የወጡ ባለሀብቶች፣ ማሽኖቻቸውን ከአገር ለማስወጣት ጥያቄ  እያቀረቡ መሆናቸውን፣ የኢንዱስትሪ ፖርኮች  ልማት ኮርፖሬሽን ገለጸ። ኮርፖሬሽኑ ይህንን የገለጸው የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸሙን ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሜቴ ሲያቀርብ ነው፡፡ በሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ወቅት ከአገር ሸሽተው የሄዱ ባለሀብቶችን ለረዥም ጊዜያት በኢንተርኔትና በአካል በመገናኘት ኩባንያዎቻቸው ተመልሰው ወደ ልማት እንዲገቡ ጥረቶች ቢደረጉም ፍላጎት አለማሳየታቸውን፣ በኢንዱስትሪ ፖርኮች  ልማት ኮርፖሬሽን የኦፕሬሽንና ማኔጅመንት ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ካሚል ኢብራሂም ተናግረዋል፡፡ ‹‹ኩባንያዎቹ  ወደ ሌላ አገር ሄደው ለማልማት ማሽናቸውን ከአገር ይዘው ለመውጣት ጥያቄ በማቅረባቸው፣ እኛ እንደ መፍትሔ እያቀረብንላቸው ያለው አገር ውስጥ የገባና በአጠቃላይ አገራዊ ምርት የተመዘገቡ ማሽኖችን ወደ ሌላ አገር ከሚወስዱ፣ በአገር ውስጥ ወደ ሌላ አካባቢ  በማዘዋወር ለማሠራት ጥያቄ አቅርበን እየጠበቅን፤›› ነው ብለዋል። ነገር ግን ወ/ሮ ሶስና ጌታሁን የተባሉ የቋሚ ኮሚቴው አባል፣ መቀሌ የነበሩ ኢንቨስተሮች እዚያው መቆየት ካልፈለጉ ቦሌ ለሚ ወይም አዳማ እንዲያለሙ ለማድረግ እየተሠራ ነው የሚለው ምላሽ ትክክል አለመሆኑን፣ ኢንቨስተሮች በመቀሌ ኢንዱስትሪ ፓርክ ምን እንደጎደላቸው መጠየቅና ችግሩን መፍታት እንጂ ከአንድ አካባቢ አስነስቶ ወደ ሌላ ቦታ ለመውሰድ መሞከር ትክክል አይደለም ብለዋል። አክለውም ያልተመቹ ጉዳዮች ካሉ ኢንቨስተሮቹ ተጠይቀው መፍትሔ በማፈላለግ ሁኔታዎችን በማመቻቸት እዚያው ማቆየት እንጂ፣ ከአንድ አካባቢ ወደ ሌላ አካባቢ ማዘዋወር አግባብ አይደለም በማለት አሳስበዋል፡፡ ይህ በዚህ
Posted in News, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ, ኤኮኖሚ, ፖለቲካ

የፋኖ አንድነት ተከትሎ የተቀሰቀሰው ውጊያ

Posted in News, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

የፋኖ አንድነትና ውጊያው

Posted in News, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

ከአንድነቱ ባልተናነሰ ብልጽግናን ያስደነገጠው ጉዳይ! …………….. አነጋጋሪው የዐቢይ ቃለ መጠይቅ!

Posted in News, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

የቋራ ቃልኪዳን የመሪዎች ማብራሪያ ቀጥታ ከግንባር

Posted in News, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

የ12ኛ ክ/ጦር ስናይፐር ተኳሽ ወደ ፋኖ ገባ…… ሚስጥሩን ዘረገፈው!

Posted in News, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

ከአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል የተሰጠ መግለጫ

ከአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል የተሰጠ መግለጫ – ግንቦት 1 ቀን 2017 ዓ.ም. Fano forces in the Amhara region of Ethiopia have established a central command – Statement, May 9, 2025   https://x.com/merejatv/status/1921085243424899483
Posted in News, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

ሩሲያ የናዚ ጀርመን በሁለተኛው የአለም ጦርነት በይፋ የተሸነፈበትን 80ኛ አመት የድል በዓሏን አክብራለች።

ሩሲያ የናዚ ጀርመን በሁለተኛው የአለም ጦርነት በይፋ የተሸነፈበትን 80ኛ አመት የድል በዓሏን አክብራለች። በድል በዓሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀስላሴ፣ የግብፁ ፕሬዚዳንት አብዱልፈታህ አልሲሲ እና የቻይናውን ፕሬዚዳንት ጨምሮ የተለያዩ ሃገራት መሪዎች ተሳትፈዋል። በተጨማሪ የቡርኪናፋሶው መሪ ካፒቴን ኢብራሂም ትራኦሬ በፕሬዚዳንት ፑቲን ግብዣ የግል አውሮፕላን ከሞስኮ ተልኮለት በፕሮግራሙ እንዲሳተፍ ተደርጓል። መሪዎቹ ትናንት በክሬምሊን የእራት ግብዣ የተደረገላቸው ሲሆን ዛሬ በዓሉ በአደባባይ በወታደራዊ ትርዒቶች ተከብሯል። የዛሬው ወታደራዊ ሰልፍ ሞስኮ ወደ ዩክሬን ጦሯን ካዘመተች በኋላ ትልቁ ነው ሲባል ከ10 አመታት በኋላ የበርካታ ሃገራት መሪዎች የተገኙበትም ነው ተብሏል። ፕሬዚዳንት ፑቲን ባደረጉት ንግግርም በአሁኑ ወቅት በዩክሬን እየተፋለሙ ያሉ የጦር ሰራዊታቸውን አሞግሰዋል። በወታደራዊ ሰልፉ ላይ ከ11,500 በላይ ወታደሮቼ እና ከ180 በላይ ወታደራዊ መኪኖች ተካፋይ ሆነዋል። የሩሲያ የአየር ኃይል ቡድንም የአየር ላይ ትርኢቶችንም አሳይተዋል። የፑቲን የውጪ ጉዳይ አማካሪ ዩሪ ኡሻኮቭ ይህንን የጋራ በዓላችንን በማስመልከት ፕሬዚዳንት ፑቲን እና ፕሬዚዳንት ትራምፕ ሃሳብ መለዋወጣቸውን እና የእንኳን አደረሰህ መልዕክት እንደተለዋወጡ ለሚዲያዎች ገልፀዋል። ሶቪየት ህብረት በሁለተኛው የአለም ጦርነት ንቁ ተሳታፊ የነበረች ሲሆን ከ21 ሚሊየን ሰዎች በላይም በጦርነቱ አጥታለች። የናዚ ጀርመን በይፋ በሁለተኛው የአለም ጦርነት የተሸነፈበትን ምክንያት በማድረግ ሩሲያ ቀኑን እንደ ድል በዓል የምታከብር ሲሆን ዘንድሮ 80ኛ አመቱን እያከበረች ትገኛለች። Source: AP , Sputnik
Posted in News, አዉሮጳ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

ለትራንስፖርት ተሽከርካሪዎች አዲስ ቀለም እና ኮድ ለሹፌሮቹም ዩኒፎርም ሊዘጋጅ ነው

መንግሥት፣ በአዲስ አበባና ሌሎች ከተሞች የሕዝብ ትራንስፖርት ተሽከርካሪዎች እንደየአገልግሎታቸው ዓይነት “ወጥ ቀለም” እና መለያ ኮድ እንዲኖራቸው እቅድ መያዙን ዋዜማ ሠምታለች። የተሽከርካሪዎች ቀለምና መለያ ኮድ ከከተማ ከተማ የተለያየ ይሆናል ተብሏል። የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሠጪ ተሽከርካሪዎች ሹፌሮችም፣ ወጥ የደንብ ልብስ እንዲለብሱ ለማድረግ እቅድ እንደተያዘ ዋዜማ ተረድታለች። የትራንስፖርት ሚንስትር ዓለሙ ስሜ፣ ያረጁ ተሽከርካሪዎችን ከሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ውጭ ለማድረግ እንደተወሰነ ሰሞኑን ባንድ ስብሰባ ላይ መናገራቸውንም ዋዜማ ተረድታለች።
Posted in News, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ, ኤኮኖሚ, ፖለቲካ

“ነፃ መሬት”ወታደራዊ ማዘዣ ታወቀ! ….. ፀረ ጭቆና ትግል ተቀጣጥሏል!

Posted in News, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

ከቴዎድሮስ ቀየ ቋራ! አንድነቱ ተፈጥሯል …. ሰራዊቱ በደስታ ጮኸ!

Posted in News, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል መመስረቱን ተከትሎ ከዐማራ ሚዲያ ካውንስል የተሰጠ የደስታና የድጋፍ መግለጫ

የዐማራ ሚዲያ ካውንስል በዛሬው እለት ይፋ ለሆነው የዐማራ ፋኖ ብሄራዊ ሃይል ሙሉ ድጋፉን ይገልጻል፡፡ መግለጫ Amhara Media Council statement May 9 2025
Posted in News

ከአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) የተሰጠ መግለጫ(የቋራ ቃል ኪዳን)

ግንቦት 01/2017 ዓ.ምከአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) የተሰጠ መግለጫ(የቋራ ቃል ኪዳን)የአማራ ህዝብ የጀመረው የህልውና ተጋድሎ በከፍተኛ ሁኔታ የተጋጋለበት ዘመን ላይ እንገኛለን:: የአማራ ክልልን ጨምሮበበርካታ የሀገሪቱ አካባቢዎች እየተደረገ ያለው የህልውና ትግል ህዝባዊ መሰረት ያለው በመሆኑ በአንድ ወጥ ድርጅትእየተመራ ባይሆንም አመርቂ ውጤት እያስመዘገበ ይገኛል።ትግሉ ግለቱን ጠብቆ የበለጠ እንዲፋፋም እና በአጭር ጊዜ የአማራን ህዝብ ነፃነት ያረጋግጥ ዘንድ ይህንን ትግል የሚያቀናጅእና የሚያስተባብር የጋራ አመራር ያለው ድርጅት መወለድ ግዜው የጠየቀው አንገብጋቢ ጉዳይ ሆኖ ተገኝቷል። ይህንንአንገብጋቤ ጥያቄ ለመመለስ በርካታ ሙከራዎች ተደርገዋል፥ ብዙ ውጣ ውረዶችም ታልፈዋል።በመጨረሻም የአማራ ህዝብ የናፈቀው፣ ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ ሁሉ የተመኘው፣ መላው የፋኖ ሰራዊት የጠበቀው፣ ታሪክእንዲፈፀም የጠየቀው ጉዳይ ተጠናቋል። የአማራ ፋኖ በጎጃም፣ የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ – አማራ)፣ የአማራ ፋኖ አንድነትበጎንደር እና የአማራ ፋኖ በሸዋ ከፍተኛ አመራሮች በጋራ ቋራ-ጎንደር ባደረጉት ቀናትን የወሰደ መስራች ጉባኤ ዛሬ ግንቦት 01ቀን 2017 ዓ.ም የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (Amhara Fano National Force) የተሰኘ ድርጅት መመስረታቸውን ለመላውሰራዊታችን፣ ለአማራ ህዝብ እና ለትግሉ ደጋፊዎች እናበስራለን። መላው የትግላችን ደጋፊዎች እንኳን ደስ አላችሁ።የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል በአማራ ብሔርተኝነት የፖለቲካ ርዕዮት ዓለም ላይ የቆመ ህዝባዊ ተጋድሎ የሚመራ ሲሆንየድርጅታችን ዋነኛ ተልዕኮም እየተደረገ ያለውን የህልውና ትግል እና ህዝባዊ አብዮት ማስተባበር እና ማቀናጀት ይሆናል።ድርጅታችን የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል በኢትዮጵያ ሉዓላዊትና አንድነት ላይ የማያወላውል አቋም ያለው ሲሆን የአማራህልውና የሚረጋገጠውም ከሌሎች ኢትዮጵያውያን ኃይሎች ጋር በሚደረግ የጋራ ትግል የአብይ አህመድን የሽብር
Posted in News

ተሳክቷል ! የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል ተወልዷል ! ……….

ተሳክቷል ! የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል ተወልዷል ! ………. የአንድነቱ ጉዞ በስኬት ተጠናቆ ወደ ሌላኛው ምዕራፍ ተሻገርን !
Posted in News

በከተሞች እርምጃ ወስደናል …. ፋኖ

Posted in News

በከተሞች ድንገተኛ ኦፕሬሽን ተፈፀመ! ከባድ ጉዳት ደረሰ!

Posted in News

ከኢትዮጵያ ቀውስ ጀርባ ያሉ ወይዘሮ፤ ቤኒዚኑ ላይ የተጨመረው ሰደድ እሳት

Posted in News

ስለ የፋኖ ድርጅት ምስረታ አዲስ መረጃ! ….. አንድ ወጥ ድርጅት ይፋ ሊሆን ጫፍ ደርሷል! ……. የፋኖ አዛዦቹ ለሕዝብ ማሳሰቢያ ላኩ!

Posted in News

በኢትዮጵያ ከተሞች ከሚካሄደው የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት ለጊዜው እንዲቆም የሚጠይቅ ዘመቻ በአምነስቲ ተጀመረ

አምነስቲ ኢንተርናሽናል፣ በኢትዮጵያ ከተሞች ከሚካሄደው የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት ለጊዜው እንዲቆም የሚጠይቁ ደብዳቤዎችን ለጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ የመላክ ዘመቻ ትናንት መጀመሩን ይፋ አድርጓል። ድርጅቱ፣ ለዐቢይ የሚላኩ ደብዳቤዎች በኮሪደር ልማቱ ሳቢያ በዜጎች ላይ የሚፈጸመው የግዳጅ ማፈናቀልና በፕሮጀክቱ የሰብዓዊ መብት ተጽዕኖ ላይ ጥልቅ ግምገማ እስኪደረግና በኮሪደር ልማት ፕሮጀክቱ ሳቢያ ተጨማሪ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች እንዳይደርሱ የሚያስችሉ የመከላከያ ሥርዓቶች እስኪዘረጉ፣ ፕሮጀክቱ እንዲቋረጥ የሚጠይቅ እንዲኾን ጥሪ አድርጓል። ድርጅቱ፣ ደብዳቤዎቹ የማፈናቀል ድርጊቶች ከዓለማቀፍ የሰብዓዊ መብት ሕግጋት ጋር መጣጣማቸው እስኪረጋገጥ የኮሪደር ልማቱ እንዲቋረጥ እንዲኹም ጠቅላይ ሚንስትሩ በግዳጅ ማፈናቀል ላይ አንድ ሕግ እንዲያወጡ የሚጠይቅ ይዘት እንዲኖራቸው ጭምር አሳስቧል።
Posted in News

ፓኪስታን ከህንድ የተላኩባትን 25 እስራኤል ሰራሽ ድሮኖች መትታ መጣሏን አስታወቀች።

ፓኪስታን ከህንድ የተላኩባትን 25 እስራኤል ሰራሽ ድሮኖች መትታ መጣሏን አስታወቀች። ሁለቱ የኒውኪሊየር ጦር መሳሪያ ባለቤት ሃገራት በዚህ ሳምንት ወደ ግጭት የገቡ ሲሆን ፓኪስታን ከህንድ ለጥቃት የተላኩባትን 5 የጦር ጀቶች እና 25 እስራኤል ሰራሽ ድሮኖች መትታ መጣሏን ገልፃለች። የፓኪስታን የመከላከያ ሚኒስትር 25 እስራኤል ሃሮፕ ድሮኖችን መትተው እንደጣሉ ሲገልፅ የህንድ መንግስት ምንጮች ተመቶ የወደቀው ድሮን አንድ ብቻ ስለመሆኑ ገልፀዋል። ድሮኖቹ እስራኤል ሰራሽ ሲሆኑ ከዚህ በፊት እስራኤል በሶሪያ እና አዘርባጃን ከአርሜኒያ ጋር ባደረገችው ጦርነት ስለመጠቀማቸው ተነግሯል። ከግማሽ ክፍለ ዘመን በኋላ በፓኪስታን ብዙ ሰው በሚኖርባት የፑንጃብ ግዛት ጥቃት የፈፀመችው ህንድ በበኩሏ በሃገሪቱ ሰሜን እና ምዕራብ አካባቢ በሚገኙ 15 ቦታዎች የተቃጡ የድሮን እና የሚሳኤል ጥቃቶችን ማክሸፏን ተናግራለች። በተጨማሪ ህንድ በላሆር በሚገኙ የአየር መከላከያ ራዳሮች እና ስርዓቶች ላይ ፈፀምኩት ባለችው ጥቃት ስርዓቶቹን አገልግሎት እንዳይሰጡ ማድረጓን ገልፃለች። Source : Washington Post, Middle east eye
Posted in News

እናት ፓርቲ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በፓርቲው ላይ ያሳለፈውን የበጀት ክልከላ ” ፖለቲካዊ ውሳኔ ” ሲል ጠርቶት አውግዟል።

” በጀት በመከልከልና በማስከልከል የሚደናቀፍ ትግል አይኖርም ! ” – እናት ፓርቲ እናት ፓርቲ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በፓርቲው ላይ ያሳለፈውን የበጀት ክልከላ ” ፖለቲካዊ ውሳኔ ” ሲል ጠርቶት አውግዟል። “ በጀት በመከልከልና በማስከልከል የሚደናቀፍ ትግል የለም “ም ብሏል። እናት ፓርቲ ምን አለ ? የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለፌዴራል ዋና ኦዲተር በጻፈው እና ለፓርቲው ግልባጭ በተደረገ ደብዳቤ የፌዴራል ዋና ኦዲተር ለፓርቲው በ2016 ዓ.ም የተሰጠን ድጋፍ ብር 1,702,561.65 (አንድ ሚሊዮን ሰባት መቶ ኹለት ሺህ አምስት መቶ ስድሳ አንድ ከ65/100) ኦዲት ማድረጉን አመልክቷል። የፌዴራል ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት በቀጥታ የኦዲት ሪፖርቱን ለኦዲት ተደራጊ እናት ፓርቲ እንዳላደረሰና ሪፖርቱ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በኩል ፓርቲው ጋር መምጣቱን ገልጿል። የኦዲት ግኝት ተብሎ በዋነኛነት የቀረበውና ትልቅ ጥያቄ ያስነሳው ፓርቲያው ከተደረገለት ድጋፍ ፦ በጎፋ ዞን ለተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ ብር 20,000.00 (ሃያ ሺህ ብር) መለገሱ ፤ ለአንድ የፓርቲው ብሔራዊ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል ስንብት ለማስታወሻ ብር 15,000.00 (አሥራ አምስት ሺህ ብር) ወጪ ማድረጉ፤ የፓርቲያው የላዕላይ ምክር ቤት አባል ከዚኽ ዓለም በሞት በተለዩበት ወቅት ለባነር ማሠሪያ የወጣ ብር 3,500.00 (ሦስት ሺህ አምስት መቶ ብር) በድምሩ ፓርቲው ብር 38,500.00 (ሠላሳ ስምንት ሺህ አምስት መቶ ብር) ” ከታለመለት ዓላማ እና ተግባር ውጭ ያወጣ መኾኑ” መመላከቱን አስረድቷል። በዚህም ምክንያት ቦርዱ በዚህ ዓመት ፓርቲው የሚሰጠውን የመንግሥት ድጋፍ ሊያገኝ እንደማይገባ መወሰኑን ፤ የፓርቲውን ሂሳብ በጣምራ
Posted in News

የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን አዲስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ መረጠች።

የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን አዲስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ መረጠች። የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን አዲሱ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ሮበርት ፕሬቮስት መሆናቸው ታውቋል። ቤተ-ክርስቲያኒቱን ሲመሩ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ሊዎ 14ኛ ተብለው ይጠራሉ። የ69 ዓመት እድሜ ባለፀጋ የሆኑት ሮበርት ፕሬቮስት የመጀመሪያው አሜሪካዊ የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ሆነዋል። ለምርጫ የቤተ ክርስቲያኗ ካርዲናሎች ከተሰበስቡብት ቤተ መቅደስ አናት ላይ አዲስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ መመረጡን የሚያሳየው ነጭ ጭስ ታይቷል። በቫቲካን አዲሱን ሊቀ ጳጳስ ለመምረጥ የተሰባሰቡት ካርዲናሎች በምሥጢር ድምጻቸውን መስጠታቸውን ተከትሎ ነው አዲስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ መመረጡ ይፋ የተደረገው።የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን አዲሱ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ሮበርት ፕሬቮስት መሆናቸው ታውቋል። ቤተ-ክርስቲያኒቱን ሲመሩ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ሊዎ 14ኛ ተብለው ይጠራሉ። የ69 ዓመት እድሜ ባለፀጋ የሆኑት ሮበርት ፕሬቮስት የመጀመሪያው አሜሪካዊ የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ሆነዋል። ድምጽ መስጠት ከሚችሉት 133 ካርዲናሎች መካከል የ89ኙን ይሁንታ ያገኙት ሊቀ ጳጳስ በቅዱስ ጴጥሮስ ካቴድራል በረንዳ ላይ ብቅ በማለት ለሕዝብ ይታያሉ። በቅዱስ ጴጥሮስ አደባባይ የተሰባሰቡ የእምነቱ ተከታዮች ነጩን ጭስ ሲመለከቱ ደስታቸውን በጩኸት ገልጸዋል። ዕድሜያቸው እስከ 80 ዓመት የሚሆን 133 ካርዲናሎች ቀጣዩ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ማን ሊሆን እንደሚገባ ከተወያዩ በኋላ ይሆናሉ ያሏቸውን በዛሬው ዕለት መርጠዋል። ሚያዝያ 13/2017 ዓ.ም. ሕይወታቸው ያለፈው ሊቀ ጳጳስ ፍራንሲስን የተኩት አባት የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን አዲሱ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ሮበርት ፕሬቮስት መሆናቸው ታውቋል። ቤተ-ክርስቲያኒቱን ሲመሩ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ሊዎ 14ኛ
Posted in News

አንድ ሊትር ቤንዚን 122 ብር ከ53 ሳንቲም ሲገባ አንድ ሊትር ነጭ ናፍጣ 116 ብር ከ49 ሳንቲም  ገባ።

አንድ ሊትር ቤንዚን 122 ብር ከ53 ሳንቲም ሲገባ አንድ ሊትር ነጭ ናፍጣ 116 ብር ከ49 ሳንቲም  ገባ። የኢፌዴሪ ንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚንስቴር ዛሬ ለነዳጅ አቅራቢ ድርጅቶች ባሰራጨዉ ሰርኩላር ከዛሬ ሚያዚያ 30/2017 ዓ/ም ምሽት 12 ሠዓት ጀምሮ የነዳጅ ምርቶች ላይ የዋጋ ጭማሪ ተደርጓል። በዚህም መሰረት ፦ ➡️ አንድ ሊትር ቤንዚን 122 ብር ከ53 ሳንቲም ➡️ አንድ ሊትር ነጭ ናፍጣ 116 ብር ከ49 ሳንቲም ➡️ አንድ ሊትር ኬሮሲን 116 ብር ከ49 ሳንቲም ገብቷል። በሌላ በኩል ፦ 🔴 የአውሮፕላን ነዳጅ 113 ብር ከ20 ሳንቲም ከነበረበት ወደ 109 ብር ከ56 ሳንቲም ዝቅ ብሏል። 🔴 አንድ ሊትር ከባድ ጥቁር ናፍጣ 106 ብር ከ75 ሳንቲም ከነበረበት ወደ 104 ብር ከ08 ሳንቲም ዝቅ ብሏል። 🔴 አንድ ሊትር ቀላል ጥቁር ናፍጣ 109 ብር ከ22 ሳንቲም  ከነበረበት 106 ብር 77 ሳንቲም ዝቅ ብሏል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ዛሬ ምሽት በአዲስ አበባ ከተማ ተዘዋውሮ ስለዋጋው ጭማሪ የጠየቃቸው ማደያዎች ዛሬ ምሽት ቤንዚን 122 ብር ከ53 ሳንቲም፣ ናፍጣ ደግሞ 116 ብር ከ49 ሳንቲም መግባቱን ተናግረዋል።
Posted in News

መንግሥት ምን አስቦ ነው? …. የሦስቱ ሊቃነ ጳጳሳት ፈቃድ ጉዳይ

Posted in News

ወደ ብር ሸለቆ ሲወሰዱ የነበሩ ታጋቾች በፋኖ ነፃ ወጡ! …. እጅን በአፍ የሚያስጭን አስደማሚ ኦፕሬሽን ተሰራ!

Posted in News

ስለፋኖ አንድነት የተሰማው! …….. ለገሰ ቱሉ ስለ እነ አረጋ ከበደ!

Posted in News

በፊልድ ማርሻሉ እና በዕዝ አዛዦች መካከል ከባድ ፍጥጫ …. በቅርቡ የገዛነው መሣሪያ እንዴት በፋኖ እጅ ገባ? ሲል ፊልድ ማርሻሉ ጄኔራሎቹን አፋጧል !

Posted in News

ተመስገን ጥሩነህና እስክንድር ነጋ …… በአብኖች የቀረበው የወሎ ክልልነት ጥያቄ

Posted in News

በጎጃም አዲስ ትንቅንቅ! ……የአዲስ አበባው ሰልፍና ባለስልጣናቱ!

Posted in News

የደሴ፣ የደብረ ብርሃንና የወልዲያው አድማ! ብልፅግና የውጭ ጀነራሎችን ቀጠረ!

Posted in News

40 በመቶ ተወረናል ! ጄኔራሉ

Posted in News

ዋናው ጄኔራል ድንበር አቋርጠው ተሻግረዋል (ዘመቻ አንድነት)

Posted in News

መግደልን ያስተማረን አብይ ነው፡……. በተጨከነብን ልክ ጨክነናል! ,…… አርሶ አደሩ ሞፈሩን ጥሎ ወደ ግምባር ጎረፈ!

Posted in News

የፕሬስ ነፃነትና አደገኛ አዝማሚያዎች

ዮናስ አማረ Reporter Amharic ለ20 ዓመታት በተለያዩ የኅትመትና የዲጂታል መገናኛ ብዙኃን ውስጥ ሲሠራ የቆየው ጋዜጠኛ ፋኑኤል ክንፉ ሚያዚያ 3 ቀን 2017 ዓ.ም. ሌሊት 11 ሰዓት ግድም የፌዴራል ፖሊስ የተካተተበት የፀጥታ ኃይሎች ወደ መኖሪያ ቤቱ እንደመጡ ይናገራል፡፡ እርሱም፣ ባለቤቱም ሆነ ልጆቹ በር ሲንኳኳ በሌሊት ‹‹የማን መርዶ ነጋሪ መጣ›› ብለው ተደናግጠው ከእንቅልፋቸው መንቃታቸውንም ይገልጻል፡፡ በሩን ሲከፍትላቸው ወደ ቤቱ የዘለቁት የፀጥታ ኃይሎች እንደሚፈለግና ይዘውት እንደሚሄዱ ነግረው፣ የእጅ ስልኩን ተቀብለው መታወቂያውን እንዲይዝ በማስታወስ አካልበው እንደወሰዱት ያስረዳል፡፡ ‹‹ከሁሉ በላይ በልጆቼ ፊት ይህ መደረጉ ያሳዝነኛል፡፡ በአንድ መጥሪያ ና ቢሉኝ ካልፈለጉም በአንድ የስልክ ጥሪ ቢጠሩኝ የፈለጉበት ቦታ መገኘት የምችል ሰው  ነበርኩ፤›› ሲል ስሜቱን ይገልጻል፡፡ ተደናግጠው ከእንቅልፍ የተነሱት ልጆቹ እሱ ሲወሰድ እያለቀሱ እንደነበር በመጥቀስ፣ ወደ መኪና ሲያስገቡትም በመስኮት እየተመለከቱ ሲያለቅሱ መመልከቱን ነው የተናገረው፡፡ በቀጥታ ሜክሲኮ የሚገኘው የፌዴራል ፖሊስ የወንጀል ምርመራ ማቆያ እንደወሰዱት የተናገረው ጋዜጠኛ ፋኑኤል፣ በመጨረሻ ግን በስም ማጥፋት ወንጀል መከሰሱን እንደነገሩት ይገልጻል፡፡ ‹‹ታዘን ነው፣ እኛ የምናውቀው የለም፣ ወንጀሉ ከባድ ነው እያሉ ሲመልሱልኝ ቆይተው በመጨረሻ ግን የአንድ ግለሰብ ስም ጠርተው ስሜን አጥፍቷል የሚል ክስ እንደመሠረቱብኝ ነገሩኝ፡፡ አሁን በምሠራበት ፈንታሌ ሚዲያ በተባለ የራሴ የዩቲዩብ ሚዲያ ከአንድ ዓመት ከሁለት ወራት በፊት በተላለፈ ዝግጅት የተነሳ በስም ማጥፋት መከሰሴንም ነው የነገሩኝ፤›› ሲልም ያስረዳል፡፡ የፕሬስ ነፃነትና አደገኛ አዝማሚያዎች | Ethiopian Reporter | ሪፖርተር ጉዳዩ በአዲስ አበባ ፖሊስ ለምን አይታይም ብሎ መጠየቁን ጋዜጠኛው ይናገራል፡፡ እንዲሁም ዋስትና ከማያስከለክሉ ከሁለት እስከ ስድስት ወር ከሚያስቀጡ ቀለል
Posted in News

አምነስቲ መንግሥት በሚፈጸሙ የመብት ጥሰቶች ላይ ዕርምጃ ለመውሰድ ፍላጎት የለውም አለ

በኢትዮጵያ ከፍርድ ቤት ትዕዛዝና ከሕግ ውጪ የሚፈጸሙ ግድያዎችን መንግሥት እንደሚክድ፣ በሚፈጸሙ የመብት ጥሰቶች ላይ ዕርምጃ ለመውሰድ ያለው ፍላጎት ዝቅተኛ ነው ሲል አምነስቲ ኢንተርናሽናል አስታወቀ፡፡ አምነስቲ ኢንተርናሽናል የአገሮችን የሰብዓዊ መብት ቁመና በተመለከተ ከቀናት በፊት ይፋ ባደረገው ሪፖርት፣ ኢትዮጵያን በትጥቅ የታገዘ ግጭት ከሚካሄድባቸውና በሚሊዮን የሚቆጠሩ የሰዎች ሕይወት ከተቃወሰባቸው ኢራቅ፣ ሱዳን፣ ምያንማር፣ ደቡብ ሱዳን፣ ሶሪያና ዩክሬን የመሳሰሉ አገሮች ተርታ መድቧታል፡፡ አምነስቲ ከሰሞኑ ይፋ ባደረገው ባለ410 ገጽ ሪፖርት፣ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትርና መንግሥታቸው፣ በአማራ ክልል በመከላከያ ሠራዊት እየተፈጸሙ ያሉ ከሕግና ከፍርድ ቤት ውጪ የሚፈጸሙ ግድያዎችን እየካዱ ነው ብሏል፡፡ ፍትሕ ለማስፈን ተፈጸሙ የሚባሉ ወንጀሎችን ከመካድ ባለፈ መንግሥት ትርጉም ያለው ዕርምጃ አለመውሰዱን አስታውቋል፡፡ የመንግሥት ባለሥልጣነት ወንጀል የፈጸሙ አካላት በሕግ መሠረት ተጠያቂ እንዲሆኑ ለማድረግ ምንም ዓይነት ዕርምጃ እንደማይወስዱ፣ ተጎጂዎች እውነትና ፍትሕ የማግኘት መብታቸውን መነፈጋቸውን ገልጿል፡፡ በሴቶችና በልጃገረዶች ላይ ከሚፈጸም ፆታዊ ጥቃት በተጨማሪ፣ ከግጭት ጋር የተገናኙ ፆታዊ ጥቃቶች እየጨመሩ መሆናቸውን የገለጸው ሪፖርቱ፣ በጅምላ የማሰር ድርጊት መኖሩን፣ ነገር ግን የመንግሥት አካላት በቁጥጥር ሥር የዋሉ ዜጎችን በ48 ሰዓታት ውስጥ ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ የሚደነግገውን የኢትዮጵያን ሕግ መፈጸም እንደማይችሉ አብራርቷል፡፡ በአማራ ክልል ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብቶችና የሰብዓዊ አገልግሎቶች ሕጎች እየተጣሱ መሆናቸውንም ድርጅቱ ገልጿል፡፡ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ከሌሎች ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ተቋማት ጋር ለመገናኘት ወደ ውጭ ከሄዱ በኋላ ሲመለሱ ማስፈራሪያና ዛቻ ይገጥማቸዋል ብሏል፡፡ የመብት ተሟጋቾ በተጓዙባቸው አገሮች የሚገኙ የኢትዮጵያ መንግሥት ባለሥልጣናትና ዲፕሎማቶች ዛቻና
Posted in News

ክልል ጠቋሚ የተሽከርካሪ ሰሌዳዎች በአዲስ ሊተኩ መሆኑ ተጠቆመ

የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ሥርዓቱን ለመቀየር ጥናት እያካሄድኩ ነው ብሏል የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ክልል ጠቋሚ የተሽከርካሪ ሰሌዳዎችን በአገራዊ (ኢት – ET) ለመተካት ዝግጅት እያደረገ መሆኑ ታወቀ። ይህ የተገለጸው ሚኒስቴሩ ሚያዚያ 22 ቀን 2017 ዓ.ም. የሚኒስቴሩ ከፍተኛ አመራሮች ከተጠሪ ተቋማት አመራርና ሠራተኞች ጋር፣ “የመሀሉ ዘመን” በሚል ርዕስ በተዘጋጀ አገራዊ ሰነድ ላይ ውይይት ሲደረግ ነው። የሪፖርተር ምንጮች በውይይቱ ወቅት የሚኒስቴሩ ከፍተኛ አመራሮች ክልል ጠቋሚ የሆኑ የተሽከርካሪ ሰሌዳዎች ሊቀየሩ መሆናቸውን፣ አገራዊ በሆነ ወጥ መለያ እንደሚተኩ መግለጻቸውን ጠቁመዋል። የሰሌዳ አሰጣጥ ሥርዓቱን መቀየር አስፈላጊ ያደረገውም፣ የመጡበትን ክልል የሚጠቁም ሰሌዳ ያላቸው ተሽከርካሪዎች፣ ለሽብርና ለወገንተናዊ አሠራር ተጋላጭ እያደረገ መሆኑን በመሆኑ እንደሆነ በውይይቱ ላይ ገልጸዋል። ከፍተኛ አመራሮቹ ክልሎች በራሳቸው መጠሪያ ሰሌዳ መሰየም መብታቸው መሆኑን ገልጸው፣ ይሁንና ይህንን እንደ መብት ማረጋገጫ ማሳያ አድርጎ ከመውሰድ ይልቅ፣ ጥቅምና ጉዳቱን ማመዛዘን እንደሚያስፈልግ ማብራራታቸውን ጠቅሰዋል። ጉዳዮን በተመለከተ ሪፖርተር ያነጋገራቸው የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ዋና ኃላፊ አቶ አብዲሳ ያደታ፣ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ባይጀመርም፣ የሰሌዳ አሰጣጥ ሥርዓቱን መቀየር በተመለከተ ጥናት እየተደረገ መሆኑን ጠቁመው፣ የጥናቱን ዝርዝር የትኩረት አቅጣጫዎችን ግን ከመግለጽ ተቆጥበዋል። ‹‹በጥናት ሒደት ላይ ነው ያለነው፣ ጉዳዩን በተመለከተ በሕግ ኃላፊነት የተሰጠው ለሚኒስቴሩ ስለሆነ፣ የሰሌዳ አሰጣጥ ሥርዓታችንን ፈትሸን ጊዜው በሚፈልገው ደረጃ ጥቅም ላይ ለማዋል መሥሪያ ቤቱ ጥናት እያካሄደ ነው፤›› ብለዋል። በሌላ በኩል ሚያዚያ 22 ቀን 2017 ዓ.ም. በተደረገው ውይይት የተገኙት የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ደኤታ አቶ ዴንጌ ቦሩ በበኩላቸው፣
Posted in News

በኢትዮጵያ ሺሻን በግል መጠቀምን የሚከለክል ህግ የለም፣ ለንግድ አላማ ማስጠቀም ግን ህጉ ይከለክላል

ሺሻ (ሁካ)ማጨስ በህግ ያስቀጣ ይሆን? ⚫ “በኢትዮጵያ ሺሻን በግል መጠቀምን የሚከለክል ህግ የለም፣ ለንግድ አላማ ማስጠቀም ግን ህጉ ይከለክላል ” የህግ ባለሙያ በኢትዮጵያ ምግብና የመድኃኒት ባለስልጣን አስተዳደር የወጣው አዋጅ ቁጥር 1112/2011ዓ.ም #ሺሻን በግል ማጨስ ወይም መጠቀምን #አይከለክልም። ሆኖም የኢትዮጵያ ምግብና የመድኃኒት ባለስልጣን አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1112/2011 በወጣው የሺሻ ምርት ማስመጣት፣ ማጨስና መጠቀም ከ3 ወር እስከ 3 አመት ቅጣት እንደሚጣልበት ይደነግጋል። አዋጁ ከወጣ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ መደረግ ጀምሯል። የህግ ባለሙያው ሳሙኤል ግርማ በምግብና መድሀኒት ቁጥጥር ባለስልጣን በ2011 ዓ.ም የፀደቀው አዋጅ ቁጥር 1112 ሺሻን ማስመጣት፣ ማስጠቀም፣ ለንግድ ስራ ማዋል እና ለ3ኛ ወገን አሳልፎ መስጠት ብቻ በህግ እንደሚያስጠይቅ ከቲክቫህ ኢትዮጵያ ጋር በነበራቸው ቃለመጠይቅ ገልጸዋል። ይሁን እንጂ ” በግል መጠቀምን የሚከለክል ህግ አለመውጣቱ በሀገር ኢኮኖሚ እና በማህበረሰቡ ጤና ላይ ትልቅ ተፅዖኖ እየፈጠረ ነው” የሚል ሀሳብ ያነሳሉ። አክለውም ፥ ” ብዙ ሰዎች ሺሻ መጠቀምን የሚከለክል ህግ የለንም ይላሉ ነገር ግን በግል መጠቀምን አይከልክል እንጅ ሁለት ሶስት ሆኖ በመኖሪያ ቤት ውስጥ እና በንግድ ቤት ማጨስ አይቻልም። ሁለት እና ከዚያ በላይ ሆኖ ሲጠቀም የተገኘ ግን በህጉ ያስጠይቀዋል ” ብለዋል። የቅጣት እርከኑ በምንድን ነው የሚለያየው? የህግ ባለሙያው ሳሙኤል ” የወንጀል ቅጣት ሥነ-ስርዓት የራሱ የሆነ መጥሪያ ፍርድ ቤት ያወጣው እርከኖች አሉ። ቅጣት ማቅለያ ተብሎ የሚያዝላቸው ቤተሰብ አስተዳዳሪ እና ጥፋቱን ያመነ ከሆነ ዝቅተኛ ቅጣት ነው የሚጣልበት ” ብለዋል። አያይዘውም ፥ ወንጀሉን
Posted in News

ወጣቱ የት ገባ? ከሚሰራበት የንግድ ባንክ ቅርንጫፍ ባልታወቁ ሰዎች ታግቶ የተወሰደው ወጣት ጉዳይ

ወጣቱ የት ገባ? ከሚሰራበት የንግድ ባንክ ቅርንጫፍ ባልታወቁ ሰዎች ታግቶ የተወሰደው ወጣት ጉዳይ (መሠረት ሚድያ)- ወጣት አማኑኤል የማነብርሃን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ልደታ ቅርንጫፍን በምክትል ስራ አስኪያጅነት ያገለግል ነበር። https://open.substack.com/pub/meseretmedia/p/6b3?utm_source=share&utm_medium=android&r=bb7g
Posted in News

ጠቅላዩ ያስጠነቀቋቸው የአብንና ኢዜማ መሪዎች …… በጉጉት የሚጠበቀው የፋኖ ጉባዔ

Posted in News

ፋኖ አንድነቱን ሊያበስር እየተጠበቀ ነው! ፋኖ ወታደራዊ ማሰልጠኛውን ተቆጣጥሯል!

Posted in News

ተጠባቂው ብስራት! የፋኖ አንድነት!

Posted in News

“ህወሓት ጦርነት ሊጀመር ነው” አምበሳደሩ/ የቀጠለው የፋኖና የአገዛዙ ከባድ ውጊያ/ የብልፅግናው ሹም በኤርትራ የትጥቅ ትግል ጀመሩ

Posted in News

የወልቃይት ጠገዴ አማራ ድጋሚ ወረራ ያሰጋው ይሆን? …. እባብ ለመደ ተብሎ በኪስ ይያዛል? …. ሕወሓት እና አማራ፣ ትግራይ እና ሕወሓት!

Posted in News

“አስደናቂ ወታደራዊ ድል ተቀዳጅተናል!” ፋኖበወቅታዊ ጉዳይ የተላላፈው የአቋም መግለጫ!ስለፋኖ አንድነት አዳዲስ መረጃዎችና ዘገባዎች!

Posted in News

እንኳን ለሚያዚያ 27 የድል ቀን አደረሳችሁ ! አሁን በነፃነት ለቆምንባት ምድር አያት ቅድመ አያቶቻችን መስእዋትነት ከፍለውበታል።

አሁን በነፃነት ለቆምንባት ምድር አያት ቅድመ አያቶቻችን መስእዋትነት ከፍለውበታል። ክብር ይህን ድል በደም አጥንታቸው ላመጡልን ጀግኖች አያት ቅድመ አያቶቻችን ይሁን ! እንኳን ለሚያዚያ 27 የድል ቀን አደረሳችሁ ። ==== ደጃዝማች ዑመር ሰመተር ! ! ….. የኦጋዴኑ የበረሀው መብረቅ ===== ተገዳይ እወልወል እጠረፉ ዳር፤ የመትረየሱ ሼክ የለበን መምህር ሞት ጠራህ አንተንም ዑመር ስመጥር!!! — ጣልያንን ከአፈር የደባለቀ ጀግና ! ደጃዝማች ዑመር ሰመተር በኢትዮጵያ የረጅም ዘመን ታሪክ ለአገራቸው ነጻነት ሲሉ በፍጹም አገራዊ ፍቅር መተኪያ የሌለው ህይወታቸውን የከፈሉ አካላቸውን ያጎደሉ በርካቶች ናቸው፡፡ የቀደሙትን የእነዚሕን አባቶች ውለታ አቅም በፈቀደ በምናስታውስበት በዚ ገጽ ዛሬ ዕድል ቀናንና ታለቁን ኢትዮጵያዊ ጀግና ደጃዝማች ዑመር ሰመትረን ልንዘክር ተገናኘን….. እነሆ ሰውየው!!! አዲስ አበባ ከተማ ከሚገኘው ከታላቁ አንዋር መስኪድ አጠገብ ‘’ዑመር ሰመትረ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት’’ የሚል መጠሪያ የተሰጠውን ት/ቤት ( አሁን ፈርሶ ፓርኪንግ ሆኗል ) ሲያስቡ ከታሪኩ በስተጀርባ መታሰቢያ የቆመላቸው እኝህ ሰው ማን ናቸው ብለው መጠየቅዎ ወይም በሌላ ሰው መጠየቅዎ አይቀርም የዛሬው ባለታሪካችን የተወለዱት በኦጋዴን አካባቢ ካልካዩ በተባለ ሥፍራ ሲሆን ዓመቱም 1871 ዓ.ም ነው፡፡ በልጅነታቸው የተለያዩ ሀይማኖታዊ ትምህርቶችን ባህላዊ ሥርዓቶችን እየተማሩ ያደጉት እኝህ ሰው የአስተዳደር ሰው ለመሆን በነበራቸው ፍላጎት የመሪነት ክህሎታቸውን ሊያሳኩ የሚችሉ የተለያዩ ጥረቶችን እየመኮሩና ከአካባቢው የጎሳ መሪዎች አሰራርና ተሞክሮን እየቀሰሙ ማደጋቸው ይነገራል፡፡ ለአካለ መጠን ሲደርሱም በአካባቢ አስተዳደር ስራ በመሰማራት አገራቸውን ያገለገሉ ሲሆን በቅድሚያ በባላባትነት ማዕረግ በመቀጠልም የሱልጣን ዓሊ የሱፍ
Posted in News

ፋኖ በባሕር ዳር ታሪክ ሰራ !

Posted in News

ሞትና ሰርግ በአዲስ አበባ

Posted in News

ለታላቅ ውጊያ እየተዘጋጀን ነው ( ጀኔራሉ ) …. የፋኖ ውጊያና የኮሎኔል ክህደት

Posted in News

አዲስ አበባ ልዩ ጥበቃ ታዘዘ!

Posted in News

ጄኔራሉ ስለቀጣዩ ጦርነትና ፋኖ በከተሞች

Posted in News

አቶ ክርስቲያን ታደለ እና አቶ ዮሐንስ ቧያሌው በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ጥቃት ተፈፀመባቸው

አቶ ክርስቲያን ታደለ እና አቶ ዮሐንስ ቧያሌው በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ጥቃት ተፈፀመባቸው (መሠረት ሚድያ)- ሚያዚያ 22 ቀን 2017 ዓ/ም የቂሊንጦ ማረሚያ ቤት እስረኞች ወደ ማደሪያቸው ከገቡ በኋላ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ላይ ቀይ ቦኔት የጫኑ የፌደራል ፖሊሶች ቁልፍ ሰብረው ገብተው አቶ ክርስቲያን ታደለን እና አቶ ዮሐንስ ቧያሌውን ከእስር ቤታቸው እንዳስወጧቸው እና እስከ ሌሊቱ 7:00 ሰዓት ድረስ ሜዳ ላይ አስተኝተው እንዳሳደሯቸው ምንጮቻችን ለመሠረት ሚዲያ ገልፀዋል። በተመሳሳይ ዶ/ር ወንደሰን አሰፋ፣ ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ፣ ጋዜጠኛ ዳዊት በጋሻው፣ ፕሮፌሰር መዓረጉ ቢያበይን እና ዶ/ር ሲሳይ አውግቸው ይሄው ድርጊት የተፈፀመባቸው መሆኑን አርብ ሚያዚያ 24 ቀን 2017 ዓ/ም ለፍርድ ቤት አቤቱታ አቅርበዋል። “ቀይ ቦኔት የጫኑ የፌደራል ፖሊሶች ምሽት 12:00 ሰዓት በሩን በኃይል ከፍተው ከገቡ በኋላ ሁላችንንም እጃችንን ወደ ላይ እንድናደርግ አዘው ሜዳ ላይ በሰልፍ አቁመውን በመሳሪያ ሲያስፈራሩን ነው ያደሩት” ሲሉ ነው ለፍርድ ቤቱ የገለፁት። “ቀደም ሲል በምርመራ ወቅት ድብደባ የፈፀሙብን የመንግስት ሹማምንት ከሁለት ዓመት በኋላ የቂሊንጦ ማረሚያ ቤትን አጥር ጥሰው፣ የተኛንበትን ቤት በር በኃይል ሰብረው እስከ ሌሊት 7:00 ሰዓት ድረስ ሜዳ ላይ አሰልፈውን አሳድረውናል። ሕይዎታችን አደጋ ላይ መሆኑን ሕዝባችን እንዲያውቅልን” ሲሉ አሳስበዋል። አቶ ዮሐንስ ቧያሌው እና አቶ ክርስቲያን ታደለ ከአንድ አመት በፊት በአዋሽ አርባ ወታደራዊ እስር ቤት በነበሩበት ወቅት የከፋ የጤና መታወክ ገጥሟቸው እንደ ነበር ይታወቃል። በመሆኑም ጤናቸው ገና ሳያገግም በድጋሜ ሜዳ ላይ ተሰልፈው እንዲያድሩ መደረጉ ለባሰ የጤና
Posted in News

ህፃናት በግዳጅ ከደርግ በከፋ አፈሳ እየተወሰዱ ነው።

ጌታቸው ሽፈራው ፡ በደርግ ወቅት ወጣቶች በግድ እየታፈኑ ወደ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ይወሰዱ ነበር። በዚህ መጠን ህፃናትን ግን አልነበረም። የዞን ኮሙኒኬሽን ገፅ ሳይቀር በይፋ የሚለጥፈውን ተመልከቱ። ህፃናት በግዳጅ ከደርግ በከፋ አፈሳ እየተወሰዱ ነው። እንዲህ ነው የሚያደርጉት! 1) በችግር ጎዳና የወጡ ህፃናትን ይይዟቸዋል። አንድ ሰሞን ትምህርት ቤት ወይንም ሌላ ቦታ ያሰነብቷቸዋል። 2) የቆሎ ተማሪዎችን በቡድንም ሆነ በተናጠል ሲሄዱ ይይዟቸዋል። 3) እረኞችን፣ ተማሪዎችን ይይዟቸዋል። 4) በቤተሰቦቻቸው ችግር ምክንያት ገና በለጋ እድሜያቸው በመኪና ረዳትነትም በሌላም ስራ የተሰማሩትን ይይዟቸዋል። በሌላም ሁኔታ ያሉትን እድሜያቸው ለውትድርና ያልደረሱትን በግድ አፍነው አንድ ማዕከል ያሰነብቷቸዋል። ከዛም ኮታዬን አሟልቻለሁ ብለው ያስረክባሉ። ይህ ከደርግ የባሰ ህፃናትን ለውትድርና መመልመል ስልጣናቸውን የሚታደግ መስሏቸዋል። ህዝብ አገር ለመከላከል ሲሆን ልጁን መርቆ ይሰጣል። ህፃን ልጁን ወደ ግድያ ሜዳ የሚወስደውን እንደሚታገለው ግን አላሰቡበትም። አሁን ህፃን ልጁ እንደሞተ ነው የሚቆጥረው። ደመኛው ደግሞ አገዛዙ። ይህ ልጁ የተወሰደበት አባት ብቻ ምሬትና እርምጃ አይሆንም። የሞራል ልኬትን፣ የልጅን ሁኔታ የሚያውቀው ሁሉ የሚጋራው ስሜት ይሆናል። ከብቶቹን በሰላም አውሎ ይመጣል ብሎ የሚጠብቀውን ልጁን፣ ተምሮ ይመለሳል ብሎ የሚጠብቀውን ልጁን፣ ሱቅ ተልኮ ይመለሳል የተባለውን ልጁን፣ ከተማ ሄዶ ይመለሳል ብሎ የሚናፍቀውን ልጁን…በዚህ መንገድ በጥጋብ ተነጥቆ “ይሁና” ብሎ የሚተው አባትም ሆነ ህዝብ የሚኖር ይመስላቸዋል። ይህ የአገዛዙ አረመኔነት የነበሩትን እሳቶች ያቀጣጠላል እንጅ እድሜያቸውን የሚያራዝም ከመሰላቸው የምርም ስተዋል ማለት ነው።
Posted in News

ዘመቻ አንድነት 45ኛ ቀን…. የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊዎች መግለጫ ….. ” አብይ እና በለጠ ሞላ ወንጀላቸው እኩል ነው”

Posted in News

አዲስ አበባ ውጥረት ነግሷል…. ጥሶ የገባው ጦርና የቆሰሉት ባለስልጣን!

Posted in News

የቀጠለው ውጊያና የቦሌ ኤርፖርቱ ውጥረት! እነ አቡነ ጴጥሮስ ወደ ሃገር እንዲገቡ ተፈቀደ!

Posted in News

ደርግና ብልፅግና ምንና ምን? … በመከላከያ ሰራዊት ታፈነ ልጇን ለማስለቀቅ 70ሺ ብር.. የዘመናችን መላኩ ተፈራዎች!

Posted in News

ዋና አዛዡ ተመታ…..ሆስፒታል ገብቷል … ወጣቶችን ሲያፍን የነበረው የጸጥታ አካል ላይ እርምጃ ተወሰደ

ዋና አዛዡ ተመታ…..ሆስፒታል ገብቷል … ወጣቶችን ሲያፍን የነበረው የጸጥታ አካል ላይ እርምጃ ተወሰደ
Posted in News

ስለወልቃይቱ ውጊያ እነ ኮ/ል ደመቀና ፋኖ!ተከዜን ተሻግሯል!

Posted in News

ስለወልቃይቱ ውጊያ እነ ኮ/ል ደመቀና ፋኖ! ተከዜን ተሻግሯል!

Posted in News

በወልቃይት የተጀመረው ጦርነት! የህወሃቶችና የዐቢይ ቁማር ተጀመረ!

Posted in News

ቁጥሩ ያሽቆለቆለው የዋሊያ አይቤክስ ጉዳይ እያሳሰበ ነው

በሰሜን ተራሮች ብሄራዊ ፓርክ የመጥፋት አደጋ በተጋረጠበት ብርቅዬው ዋሊያ አይቤክስ ላይ በግንቦት ወር ቆጠራ እንደሚደረግ የፓርኩ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ማሩ ቢያድግልኝ ለዋዜማ ተናግረዋል። የዋሊያ ቁጥር መመናመን የጀመረው፣ ከፓርኩ ገቢ የሚያገኙ የፓርኩ አጋዥ ጠባቂ ሚሊሻዊች በኮሮና ወረርሽኝ ወቅት ሥራ ማቆማቸውን ተከትሎ ዋሊያ ለአደን በመጋለጡ እንደነበር የጠቀሱት ማሩ፣ የሰሜኑ ጦርነትም ለቁጥሩ መቀነስ አስተዋጽኦ አድርጓል ብለዋል። በ2015 እና በ2016 ዓ፣ም በተደረገ ቆጠራ፣ የዋሊያ ቁጥር ከ865 ወደ 306 ወርዶ መገኘቱን ዋዜማ ተረድታለች። በእርጥብና በደረቅ ወቅት በሚል በሁለት ዙር ቆጠራ የሚካሄድ ሲኾን፣ የግንቦቱ የእርጥብ ወቅት ቆጠራ ነው። በዓመት በአማካይ 30 ሺሕ የነበረው የፓርኩ ጎብኝዎች ቁጥር፣ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ወደ 3 ሺሕ ማሽቆልቆሉን ዋዜማ ተረድታለች።
Posted in News

የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ የታገቱ ኢትዮጵያውያንን አስለቀቀ

የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ፣ 17 ታዳጊዎችን ጨምሮ 44 ሕጋዊ ሰነድ የሌላቸው ኢትዮጵያዊያን ፍልሰተኞችን ጁሃንስበርግ ከተማ ውስጥ ከፍቃዳቸው ውጭ ከተያዙበት ቤት ዛሬ መታደጉን የአገሪቱ ጋዜጦች ዘግበዋል። ባለፈው ወር፣ በሰው አዘዋዋሪዎች አማካኝነት ባንድ ቤት ውስጥ ተደብቀው የነበሩና ሕጻናትን ጨምሮ ከአሰሳ ያመለጡ 32 ኢትዮጵያዊያን ፍልሰተኞችን ፖሊስ እያፈላለገ መኾኑን ገልጦ ነበር። ፖሊስ ዛሬ የታደጋቸው ፍልሰተኞች ጉዳይ፣ በመጋቢት ከተሠወሩት ጋር ይገናኝ ወይም አይገናኝ ለጊዜው አልተረጋገጠም ተብሏል። ባለፈው ጥር ወር በተመሳሳይ፣ ፖሊስ 26 ሕጋዊ ሰነድ ያልያዙ ኢትዮጵያዊያን ፍልሰተኞች እርቃናቸውን ቤት ተዘግቶባቸው ማግኘቱ አይዘነጋም።
Posted in News

የኢትዮጵያ ፖለቲከኞችና ቡድኖች አካሄድ፣ “ከፍተኛ ፖለቲካዊ ስድብ ነው” ( የኤርትራ መንግሥት ቃል አቀባይ )

የኤርትራ መንግሥት ቃል አቀባይ የማነ ገብረመስቀል፣ አንዳንድ የኢትዮጵያ ፖለቲከኞችና የፖለቲካ ቡድኖች የሚያራምዱት የሉዓላዊ ጎረቤት አገርን ግዛት የመቆጣጠር ፍላጎት፣ “ሊታሰብ ወይም ሊታለፍ የማይችል ቀይ መስመር ነው” በማለት በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ ጽፈዋል። የኢትዮጵያ ፖለቲከኞችና የፖለቲካ ቡድኖች የጎረቤት አገርን ግዛት የመቆጣጠር አጀንዳቸውን የሚያንጸባርቁት፣ ሲያሻቸው “በወታደራዊ ኃይል በማስፈራራት” እና ሌላ ጊዜ ደሞ “ታሪካዊ” ወይም “ሕጋዊ” የሚሏቸውን ምክንያቶች በመደርደር ነው በማለት የማነ ተችተዋል። የማነ አያይዘውም፣ ይኼ ዓይነቱ የኢትዮጵያ ፖለቲከኞችና ቡድኖች አካሄድ፣ “ከፍተኛ ፖለቲካዊ ስድብ ነው” በማለት ወቅሰዋል።
Posted in News

በምሽግ ውስጥ የተቀረፀ … ለአማራ ሕዝብ የተከፈለ እዳ …. ሁለት ዶክተሮች ቁስለኛውን ይዘው….

Posted in News

“የጽዋዕ ማህበራትና ሰንበቴ” ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያናችን ኩለንታዊት ቀዳማዊት ደኀራዊት፡ ዘመናዊት ናት ስትባል እም ኀበ አልቦ አይደለም፡፡ በብዙ እሴቶቿ ነው፡፡ ኩለንታዊት ከምታደርጋት ከብዙ እሴቶቿ መካከል የጽሑፌ መነሻ የሆኑት ከቅድስት ድንግል ማርያም ጋራ የተሳሰሩት የጽዋ ማሕበራትና ሰንበቴወች ናቸው፡፡ ስንበቴ በቀጥታ ከእግዚአብሔር የታዘዘች ናት፡፡ የጽዋ ማኅበርም እንደ ሰንበቴው ቀጥታ ከግዚአብሔር ባይሆንም፡ በዮቶር በኩል ለሙሴ የደረሰው የግዚአብሔር ምሪት ናት፡፡ የጽዋ ማሕበርና ሰንበቴ የትርጉማቸው መነሻ፡ መድረሻና የመጨረሻ ዋና ዓላማቸው ሰባዊ ክብርና ነጻነት ነው፡፡  ኢትዮጵያ የተፈታተኗትን ሁሉ ቅኝ ገዥወች ከተከላከለችባቸው ከተዋጋችባቸውና ነጽነቷን ካስከበረችባቸው ዋናወቹ እሴቶቿ ውስጥ የጽዋ ማሕበራትና ሰንበቴወች ናቸው፡፡ በቅኝ ገዥወች ሲቀጠቀጡ ከኖሩት ካጎራባች አገሮች ልዩና የነጻነት ምሳሌ ያደርጓትም የጽዋ ማህበርና ሰንበቴ ናቸው፡፡ የጽዋ ማኅበራትና የሰንበቴ ድርጅቶች እንዴት ተመሰረቱ? ለኢትዮጵያ ምን ጠቀሙ? ትሩፋታቸው ምንድነው? የደርግንና የወያኔን ዘመናት እንዴት ተሻገሩ? በብልጽግና ዘመንስ እንዴት ናቸው? እንዴት ይቀጥሉ ? የሚሉትን ጥያቄወች ለመመለስ ከጽዋ ማኅበር እንጀምር፡፡ ሙሉውን ጽሁፍ በፒ.ዲ.ኤፍ. ያንብቡ። የጽዋዕ ማህበራት በቀሲስ አስተርአየ ጽጌDownload
Posted in News

አፈትላኪ የልዩ አፕሬሽን መረጃዎች ከጄኔራሉ ማስታወሻ

Posted in News

የታቀደው “ዘመቻ የፋኖ አመራሮችን መግደል”

Posted in News

ዘመቻ አንድነት 43ኛ ቀን …. የህዝብ ግንኙነት ኃላፊዎች መግለጫ ከግንባር

Posted in News