በሀገሪቱ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ብዛት ያላቸው አሽከርካሪዎች ረዳቶች እና ተሳፋሪዎች በጉዞ ላይ እያሉ እየታገቱ ለፍተው ያፈሩትን ከፍለው የሚለቀቁ ነፍሳቸውን በወንበዴ ጥይት በግፍ የሚነጠቁ ሆነዋል።
አሽከርካሪዎች አፈና ግድያ እና ዝርፊያ እየተፈፀመባቸው ቢሆንም ይህንን ችግር ሚዲያዎች በዝምታ የሚመለከቱት የሰባዊ መብት ተሟጋች ነን የሚሉ በችግሩ ጥልቀት ልክ የማያወግዙት። መንግስት ችግሩን ለመፍታት በጉዳቱ ልክ ተገቢ ስራን ያልሰራበት። ብዛት ያለው ቤተሰብ ያለ አስተዳዳሪ የቀረበት ልጆች ጎዳና ለመውጣት የተዳረጉበት ጭካኔ የተሞላበት ተግባር ሁሉም ሊቃወመው ይገባል።
ግብፅ የኤርትራን ሉዓላዊነት እና የግዛት አንድነት በፅኑ ትደግፋለች – አል ሲሲ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን መንግሥት “የዜጎችን በሕይወት የመኖር መብት እንዲያረጋግጥ” ጠየቀች
የተቃውሞ ትችት ኃላፊነትን መወጣት እንጂ ባንዳነት አይሆንም!ከትላንት በስቲያ ማክሰኞ በፓርላማ ያቀረብኳቸው ጥያቄዎች በሚሊዮን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንን ሕይወት የሚመለከቱ መሠረታዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ ናቸው። እኔ እንደ ሕዝብ ተወካይና ተቃዋሚ ፖለቲከኛነቴ፣ የመንግሥትን ሥራ መተቸትና ለሕዝብ ጥቅም መቆም ስራየም፣ ግዴታዬም ጭምር ነው።የምመራባቸው ብቸኛ መርሆዎች የአማራ ሕዝብ ህልውናና የኢትዮጵያ ዘላቂ ብሔራዊ ጥቅሞች ናቸው። ከዚህ በመነሳት ማክሰኞ ዕለት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረብኳቸው ጥያቄዎች ላይ የገዢው ፓርቲ የማህበራዊ ሚዲያ ሰራዊት እና ወዶ ገብ መሸጦ “ተቃዋሚዎች” ላቀረቡት ሦስት ክሶች ግልጽ ምላሽ እሰጣለሁ። ይሄን የማደርገው የተነሱት ክሶች ክብደት ምላሽ የሚገባቸው በመሆናቸው ሳይሆን አጋጣሚውን በመጠቀም ባቀረብኋቸው በርካታ የፖሊሲና የትግበራ ጉዳዮች ላይ የበለጠ ግንዛቤ እንዲፈጠር ውይይት እንዲካሄድባቸው ምልከታዎቼን በተብራራ ሁኔታ ለማጋራት ነው።ክስ አንድ፦ የአስመራ መንግሥት ወኪል፣ አገልጋይና ባንዳ ነህይህ ክስ መሰረተ-ቢስ፣ ተራ ስም ማጥፋት ነው። የፖለቲካ ትችትን በባንዳነትና በክህደት ስም ለመምታት የሚደረግ አሳፋሪ ሙከራም ነው። የቤተሰቤ ታሪክ የጀግንነት ታሪክ፣ በላብና በጥረት ሰርቶ የማደር እንጂ በመሸጦነት እና በባንዳነት የማደር አንዳችም ነገር የለበትም። አባቴ ወታደር ጫኔ ዳኜው በዘውዳዊ ስርዓቱ፣ ወንድሜ መቶ አለቃ አያሌው ጫኔ (የሀረር ጦር ት/ቤት ምሩቅ እና የነብሮ ክፍለ ጦር መኮንን) በወታደራዊ ደርግ ዘመን፣ እንዲሁም ሌላው ወንድሜ ተስፋሚካኤል ጫኔ (የሁርሶ ወታደራዊ ት/ቤት አሠልጣኝ) በኢሕአዴግ ዘመን፣ ሶስቱም ኢትዮጵያን በከፍተኛ ጀግንነት እና ብቃት ያገለገሉ ወታደሮች ናቸው። ቅድመ አያቶቼም በሁለቱም በኩል እነ ቀኛዝማች ደስታ ብሩ እና ብላታ ጥሩነህ ኪዳኑ እንደአብዛኛው የጎጃም፣ አማራ ገበሬ
፡
ለዝርዝሩ ይህን ይጫኑ ፡ በአርሲው ጥቃት እናት እና ሦስት ልጆችን ጨምሮ ስምንት ሰዎች የተገደሉበት ቤተሰብ
ከ 30 ደቂቃዎች በፊ
ተጨማሪ ለማንበብ ፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይን ንግግር “ቅዠት” ያለችው ኤርትራ መሪዋ ወደ ግብፅ አቀኑ
ለዝርዝሩ ይህን ይጫኑ ፡ የአማራ ክልል ግጭት፡ “ልጆቼ እንደ እኔ ሳይማሩ እንዳይቀሩ ነበር ስታገል የነበረው፤ መላም የለው”
በፆታዊ ትንኮሳ ተፈርዶበት ከዩኬ ወደ ኢትዮጵያ የተባረረውን ግለሰብ መልቀቁን ፌደራል ፖሊስ ገለጸ
” ታዳጊዎቹ በመኖሪያ ቤታቸው ውስጥ ነው ሞተው የተገኙት። ፖሊስ ምርመራ እያደረገ ነው ” – በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያዊያን ተወካይ
ነዋሪነታቸዉን በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ ከተማ ያደረጉ ዲቦራ መንግስቴ እና ኦፕራ መንግስቴ የተባሉ ሁለት እህታማማቾች በመኖሪያ ቤታቸው ውስጥ ሞተው መገኘታቸውን በደቡብ ኢትዮጵያ የኢትዮጵያዊያን ማህበረሰብ ተወካይ ኮሚቴዎች መካከል አቶ ዓለማየሁ ቲጁማ አሳውቀዋል።
በሁለቱ እህትማማቾች አሟሟት ዙሪያ ፖሊስ ምርመራ እያደረገ መሆኑን ያነሱት አቶ ዓለማየሁ በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች ” በካምፓስ /ዩኒቨርሲቲ/ውስጥ ሞተው ተገኙ ” በሚል የተሰራጩ መረጃዎች የተሳሳቱና ከእውነታዉ የራቁ ናቸው ብለዋል።
አስክሬናቸው በደቡብ አፍሪካ ሕዝባዊ ሽኝት ተደርጎ ነገ ዐርብ ወደ ኢትዮጵያ እንደሚላክም ገልፀዋል።
የጥቃቱ ሰለባ ከሆኑት መካከል የአንድ ቤተሰብ አባላት የሆኑ ሁለት ወንድማማቾች እና ሁለት እህትማማቾች የሚገኙ ሲሆን በተጨማሪም አንድ የኦርቶዶክስ ዕምነት ተከታይ ከቤተሰቡ አባላት ጋር መገደሉ ታውቋል።
ከዚህም በተጨማሪ በወረዳው በሚገኘው በቀቅሳ ቀበሌ የእግዚአብሄር አብ ቤተክርስቲያን አገልጋይ ታግተው መወሰዳቸው ታውቋል። በአካባቢው የሚኖሩ ምዕመናን በአሁኑ ሰዓት የድረሱልን ጥሪ እያሰሙ ይገኛሉ።
በተመሳሳይ ጥቅምት 17 ቀን 2018 ዓ.ም ከለሊቱ 4 ሰዓት አካባቢ በምሥራቅ አርሲ ሽርካ ወረዳ ሄላ ዘባባ ቀበሌ አርሴማ አጥቢያ የሚኖሩ ምእመናን በታጠቁ ኃይሎች በአሰቃቂ ሁኔታ ሦስቱ መገደላቸው እና አራቱ ደግሞ መታገታቸው ተገልጿል።
ከተገደሉት ምእመናን ውስጥ የአንዱ ሟች አባትና ወንድም መታገታቸው በመረጃው የተገለጸ ሲሆን ታፍነው የተወሰዱት ምእመናን ስለሚገኙበት ሁኔታ አይታወቅም ተብሏል፡፡
በመረጃው እንደተነገረው የሞቱት ሦስቱ ግለሰቦች ጥቅምት 18 ቀን 2018 ዓ.ም ሥርዓተ ቀብራቸው ተፈጽሟል፡፡
በሶስተኛነት በአርሲ ሀገረ ስብከት ጉና ወረዳ በሚገኘ ኖኖ ጃዊ ቀበሌ የሚኖሩ 14 ምዕመናን ከለሊቱ 6 ሰዓት አካባቢ በዕለተ ረቡዕ ጥቅምት 13 ቀን 2018 ዓ.ም ለ14 አጥቢያ ከተኙበት ከቤታቸው አስወጥተው የታጠቁ ኃይሎች በከፈቱት ተኩስ በአሰቃቂ ሁኔታ የተገደሉ ሲሆን ስድስቱ