ሶስት የአሜሪካ ህግ አውጪዎች ኤምሬትስ ላይ የጦር መሳርያ ማእቀብ እንዲጣል እንቅስቃሴ ጀመሩ

ኤምሬትስ ኢትዮጵያ ውስጥ ወታደራዊ ካምፕ መገንባቷ ይፋ መሆኑን ተከትሎ ሶስት የአሜሪካ ህግ አውጪዎች ኤምሬትስ ላይ የጦር መሳርያ ማእቀብ እንዲጣል እንቅስቃሴ ጀመሩ

“RSF ኤል ፋሸር ውስጥ በሶስት ቀን ውስጥ ብቻ ስድስት ሺህ ንፁሀንን ገድሏል። የትራምፕ አስተዳደር ታድያ ምን እየጠበቀ ነው?”- ሴናተር ክሪስ ቫን ሆለን

ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/e26