Blog Archives

የትግላችን መሰረት ህዝባችን ነው እና ህዝባችንን ተደራሽ ለማድረግ የምናደገው ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል! (ድምጻችን ይሰማ)

#‎NationalOppression‬ ‪#‎EthioMuslims‬ ‪#‎EthioMuslimPeacefulStruggle‬
የትግላችን መሰረት ህዝባችን ነው እና ህዝባችንን ተደራሽ ለማድረግ የምናደገው ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ረቡእ ግንቦት 10/2008

ትግል ክስተት ሳይሆን ሂደት ነው፡፡ ይህን ሂደት የሚፈጥሩትም ሆነ ከዳር የሚያደርሱት ደግሞ የትግሉ ባለቤት የሆኑት ህዝቦች ናቸው፡፡ እንደአገራችን ባሉ

Tagged with: , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

በፍልውሃ (ተውፊቅ) መስጂድ ከጁሙዓ በኋላ ተቃውሞ ተካሄደ! መፈክሮች የተጻፉባቸው ባሉኖች ተውለብልበዋል!

ድምፃችን ይሰማ #‎EthioMuslims‬ ‪#‎JumaDemonstration‬ ‪#‎TewfiqMosque‬ ‪#‎EthioMuslimPeacefulStruggle‬
ሰበር ዜና!!!
በፍልውሃ (ተውፊቅ) መስጂድ ከጁሙዓ በኋላ ተቃውሞ ተካሄደ!
መፈክሮች የተጻፉባቸው ባሉኖች ተውለብልበዋል!
አርብ የካቲት 18/2008

በፍልውሃ (ተውፊቅ) መስጂድ ከጁሙዓ በኋላ ተቃውሞ ተካሄደ!

ከጁሙዓ መልስ በተካሄደው በዚሁ ተቃውሞ መፈክሮች የተጻፉባቸውን

Tagged with: , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ብሔራዊ ጭቆናው የትግላችን መዘውር ሆኖ ይቀጥላል! ድምፃችን ይሰማ

ብሔራዊ ጭቆናው የትግላችን መዘውር ሆኖ ይቀጥላል! ድምፃችን ይሰማ

‪#‎EthioMuslims‬ ‪#‎EthioMuslimPeacefulStruggle‬ ‪#‎NationalOppression‬

ረቡእ የካቲት 9/2008

ኢትዮጵያዊው ሙስሊም እየደረሰበት የሚገኘውን ብሔራዊ ጭቆና ከጫንቃው ላይ ለማራገፍ ላለፉት አራት አመታት ፍጹም ሰላማዊ በሆነ መንገድ እየታገለ ይገኛል። ይህ እልህ አስጨራሽ ትግል የተለያዩ

Tagged with: , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

የቃሊቲ ማረሚያ ቤት አስተዳደር ጀግኖቻችን ላይ እያደረገ ያለውን ወከባ ሊያቆም ይገባል! እስረኞችን ማንገላታት ይቁም!

የቃሊቲ ማረሚያ ቤት አስተዳደር ጀግኖቻችን ላይ እያደረገ ያለውን ወከባ ሊያቆም ይገባል!

እስረኞችን ማንገላታት ይቁም!

አርብ ጥር 20/2008

የቃሊቲ ማረሚያ ቤት አስተዳደር ጀግኖች ታሳሪዎቻችንን አላግባብ እያንገላታ ይገኛል፡፡ በትናንትናው እለት በማረሚያ ቤቱ ከተነሳ ጸብ እና ወከባ ጋር በተያያዘ ‹‹እናንተ ናችሁ ያስበጠበጣችሁት›› በሚል

Tagged with: , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

በኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች እና በሌሎች ወገኖቻቸው መካከል ለማንደድ የሚሞክረውን እሳት በጋራ የማጥፋት ጥሪ!

#Ethiopia  #‎ShareEthioHarmony‬ ‪#‎EBCDocumentary‬ ‪#‎1460DaysOfPeacefulStruggle‬ ‪#‎EthioMuslims‬ #MinilikSalsawi
‹‹ማህበራዊ መስተጋብራችንን እንካፈል!››
መንግስት በኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች እና በሌሎች ወገኖቻቸው መካከል ለማ

ንደድ የሚሞክረውን እሳት በጋራ የማጥፋት ጥሪ!
ከረቡእ ጥር 18 እስከ እሁድ ጥር 22/2008 የሚቆይ የማህበራዊ ሚዲያ ዘመቻ
ረቡእ

Tagged with: , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

የሃሰት ዶክመንተሪ ፊልም እየሰሩ ሕዝብን መወንጀል ኣጥብቀን አናወግዛለን።

የሃሰት ዶክመንተሪ ፊልም እየሰሩ ሕዝብን መወንጀል ኣጥብቀን አናወግዛለን።
‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Ethiomuslims‬ ‪#‎EBC‬ ‪#‎EPRDF‬ ‪#‎Justice‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – ልማት እና ኣሸባሪ እያሉ ማጭበርበር እንደተነቃበት እና በዚህ ዘመን እንደማይሰራ ወያኔ ሊያውቀው ይገባል፤ ህዝብ ነቅቷል።

Tagged with: , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ታላቅ የአጋርነት ጥሪ … ‹‹ዲያስፓራው የትግሉ የጀርባ አጥነት ሆኖ ይቀጥላል!››ድምፃችን ይሰማ

‹‹ዲያስፓራው የትግሉ የጀርባ አጥነት ሆኖ ይቀጥላል!››ድምፃችን ይሰማ ‪#‎Ethiopia‬
‪#‎1460DaysOfPeacefulStruggle‬ ‪#‎EthioMuslimDiaspora‬ ‪#‎EthioMuslims‬ ‪#‎EthioMuslimPeacefulStruggle‬

==== ታላቅ የአጋርነት ጥሪ ለዲያስፖራ ሙስሊም ኢትዮጵያውያን!!!ማክሰኞ ጥር 3/2008 ====

Minilik Salsawi's photo.

የወሩን ሁለተኛ ሳምንት መርሃ ግብር በትናንናው እለት ይፋ አድርገናል። መርሃ ግብሩ በቀጣይ ትግላችን

Tagged with: , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news, Religion

የሙስሊሙ ህብረተሰብ ትግል ብሄራዊ ጭቆናን ማስወገድን ዓላማው ያደረገ ነው!!! ድምፃችን ይሰማ

የሙስሊሙ ህብረተሰብ ትግል ብሄራዊ ጭቆናን ማስወገድን ዓላማው ያደረገ ነው!!!
‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎1460DaysOfPeacefulStruggle‬ ‪#‎EthioMuslims‬ ‪#‎EthioMuslimPeacefulStruggle‬

በደልን የምንሸከምከምበት ትከሻ አይኖረንም! ድምፃችን ይሰማ እሁድ ጥር 1/2008
ለአራት አመታት የዘለቀውን እና ፍትህን እና የእምነት ነጻነታችንን አንግቦ የቀጠለውን ትግላችንን በማሰብ የሚካሄደው መርሃ

Tagged with: , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

‹‹መንገዶች ሁሉ ወደ መስጊዶች ያመራሉ!›› በሚል መሪ ቃል ነገ ጁመዓ ታህሳስ 22/ 2008 የመጀመሪያ ክፍል የሆነውን መርሀ ግብራችንን በይፋ እንጀምራለን!!! ድምፃችን ይሰማ

‹‹መንገዶች ሁሉ ወደ መስጊዶች ያመራሉ!›› በሚል መሪ ቃል ነገ ጁመዓ ታህሳስ 22/ 2008 የመጀመሪያ ክፍል የሆነውን መርሀ ግብራችንን በይፋ እንጀምራለን!!! ድምፃችን ይሰማ
‪#‎1460DaysOfPeacefulStruggle‬ ‪#‎EthioMuslimPeacefulStruggle‬

ለፍትህ ስንል ለአራት አመት በጽናት የቆምንበትን ትግላችንን የምንዘክርባቸውን መርሀ ግብሮች በተጠናከረ መልኩ እንተገብራለን!የመጀመሪያ ክፍል

Tagged with: , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

4 አመታት ለእምነት ነፃነት አቡ ዳውድ ኡስማን

Abu Dawd Osman's photo.

4 አመታት ለእምነት ነፃነት =

አቡ ዳውድ ኡስማን =

በእምነታን ላይ የተቃጣውን ጥቃት ለማውገዝ እና ለመከላከል አቅም በፈቀደው መልኩ በአላህ ላይ ተሰፋ አድርጎ መታገል ከተጀመረ 4 ድፍን አመታት እየተቆጠረ ይገኛል፡፡ ማንም ሙስሊም የሚያደርገው ትግል ለራሱ ሲል ብቻ ነው፡፡ በአላህ ዘንድ

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ታላቅ የ4ኛ ዓመት መታሰቢያ መርሃ ግብር ከጁሙዓ ታህሳስ 22 እስከ ሐሙስ ታህሳስ 28/2008 = ድምፃችን ይሰማ

ታላቅ የ4ኛ ዓመት መታሰቢያ መርሃ ግብር ከጁሙዓ ታህሳስ 22 እስከ ሐሙስ ታህሳስ 28/2008 = ድምፃችን ይሰማ

‹‹ቃላችንን እንደጠበቅን ለ4 ዓመታት ጸንተናል፤ አልሃምዱሊላህ! መብታችንን በዘላቂነት ማስከበር እስክንችል ጸንተን እንቆያለን፤ ኢንሻአላህ!!››
‹‹እንቁዎቻችን ሆይ! አናንተን በእስር ቤት ኣስቀምጠን የምናንቀላፋ አንሆንም አንሻአላህ!››
ሰኞ ታህሳስ …

Tagged with: , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ኢትዮጵያዊው ሙስሊም የፍርሀት ድባቡን አሸንፎ ለአራት ዓመታት በትግል ጎዳና ላይ ፀንቷል! (ድምፃችን ይሰማ)

ኢትዮጵያዊው ሙስሊም የፍርሀት ድባቡን አሸንፎ ለአራት ዓመታት በትግል ጎዳና ላይ ፀንቷል!
ረቡእ ታህሳስ 13/2008

አምባገነን ስርዐቶች የህዝቦችን መብት በማክበር፣ ነፃነታቸውን በመጠበቅ፣ ለጥያቄዎቻቸው ምላሽ፣ለችግሮቻቸው መፍትሄ በመስጠት ህዝብን ከጎናቸው ከማድረግ ይልቅ የፍርሀትን ድባብ በመፍጠር ህዝብ አንገቱን ደፍቶና ተሸማቆ በፍርሀት ታፍኖ እንዲኖር ማድረግን

Tagged with: , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

በአንዋር መስጊድ የደረሰው ፍንዳታ በሙስሊሙ ላይ የተቃጣ እኩይ ድርጊት ነው! የሴራው አቀናባሪዎች ስሌትም አይሰራም!

በአንዋር መስጊድ የደረሰው ፍንዳታ በሙስሊሙ ላይ የተቃጣ እኩይ ድርጊት ነው!
የሴራው አቀናባሪዎች ስሌትም አይሰራም!
አርብ ታህሳስ 1/2008

በዛሬው እለት በአንዋር መስጊድ ከጁምዓ ሰላት በኋላ ቦንብ መፈንዳቱ ታውቋል፡፡ በፍንዳታው የተጎዱ ሙስሊሞችም አሉ፡፡ ለፍንዳታው ተጠያቂ አካል ማን አንደሆነ እስካሁን የተገለፀ ነገር የለም፡፡

Tagged with: , , , , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ድል ‹‹እምቢ!›› ማለት መቻል ነው! ድል ለጭቆና እጅ አለመስጠት ነው! ድምፃችን ይሰማ

ድምፃችን ይሰማ

ድል ‹‹እምቢ!›› ማለት መቻል ነው!

ድል ለጭቆና እጅ አለመስጠት ነው!

የአላህ (ሱ.ወ) የምንዳ ሚዛን ጥረትን እንጂ መዳረሻን ያማከለ አይደለም!!!

የመንግስትን ረጃጅም እጆች በሀይማኖታዊ ጉዳዮቻችን ጣልቃ ከመግባት ተቆጥበው አያውቁም ነበር፡፡

በሀምሌ 2003 እነዚህ ጣልቃ ገብነቶች የእምነት አስተሳሰብን ወደመምረጥና ወደማጥመቅ

Tagged with: , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ሙስሊሙ መብቱ እስኪከበርለት ድረስ ስልቱን እየቀያየረ ከመታገል ወደኋላ አይልም ! ወቅታዊ ሁኔታዎችን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ

የመግለጫው የፒዲኤፍ ቅጂ ሊንክ፡-

ድምፃችን ይሰማ's photo.

http://goo.gl/siwmU6

መግለጫው በድምጽ ቅጂ ቆይቶ የሚለጠፍ ሲሆን ሙሉ ቃሉ በጽሁፍ ደግሞ እንደሚከተለው ይነበባል፡-

በስልጤ ዞን ኒቃብ እና ሂጃብ ላይ የታወጀው ዘመቻ የብሔራዊው ጭቆና አካል ነው!
ሙስሊሙ መብቱ እስኪከበርለት ድረስ ስልቱን እየቀያየረ ከመታገል ወደኋላ አይልም!
እሁድ ጥቅምት

Tagged with: , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ብሔራዊ ጭቆናን አንቀበልም! መብቶቻችን ተሟልተው እስኪከበሩ ሕዝባዊ ትግላችን ይቀጥላል! (ድምፃችን ይሰማ)

ብሔራዊ ጭቆናን አንቀበልም! መብቶቻችን ተሟልተው እስኪከበሩ ሕዝባዊ ትግላችን ይቀጥላል! ድምፃችን ይሰማ
#‎EthioMuslims‬ ‪#‎EthioMuslimPeacefulStruggle‬ ‪#‎Fidake‬
Voice Aau Muslims's photo.
 ማክሰኞ ጥቅምት 9/2008
የኢትዮጵያ ሙስሊም ብዙ የሀይማኖት መብት ጥያቄዎች ቢኖሩትም የትግላችን መነሻዎች ግን ሶስት ጥያቄዎች ነበሩ፡፡ ሆኖም ቀደም ሲሉ የነበሩት በሀይማኖታችን ላይ የሚደርሱ
Tagged with: , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

የድምጻችን ይሰማ ‹‹የወረቀት ብር ግራፊቲ›› (Money Grafitti)ተግባራዊ ስራ ተጀመረ::

ድምፃችን ይሰማ
.
ሁላችንም ለስኬታማነቱ በብር ላይ በመፃፍ እንረባረብ!
.
ባለፉት ጥቂት የትግል አመታት ከህዝብ ወደ ህዝብ በሚሰነዘሩ የተለያዩ ሐሳቦች በመገፋት
የቀጠለው ሰላማዊ ትግላችን በሂደት ጥቂት የማይባሉ የሰላማዊ ትግል ስልቶችን ተጠቅሞ ድምጹን ለማሰማትና የሚፈጸሙ ሕገ ወጥ ድርጊቶችም እንዲቆሙ ለማስደረግ
ሲጥር

Tagged with: , , ,
Posted in Amharic News

የወንድሞችን መፈታት አስመልክቶ ከ‹‹ድምጻችን ይሰማ›› የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ

የወንድሞችን መፈታት አስመልክቶ ከ‹‹ድምጻችን ይሰማ›› የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ

ማክሰኞ መስከረም 4/2008

የመግለጫው ፒዲኤፍ ቅጂ ሊንክ፡-

http://goo.gl/dc4RPE

የመግለጫው ሙሉ ቃል በጽሁፍ፡- **************************************************

‹‹የትግላችን መቋጫ የሙሉ መብታችን መከበር ብቻ ነው!››

‹‹ታሳሪዎቹም ተፈቺዎቹም ጀግኖቻችን ናቸው!››

ማክሰኞ መስከረም 4/2008

የኢትዮጵያ መንግስት ያለምንም ወንጀል ከ7 …

Tagged with: , , ,
Posted in Amharic

ድምፃችን ይሰማ : በዚህ ሳምንት ሕዝባዊ ስራዎች ይኖሩናል!‪ የትግላችን መለያ ይፋ ይሆናል! የማህበራዊ ቦይኮት የትብብር መንፈግ ዘመቻችንን እንጀምራለን!

በዚህ ሳምንት ሕዝባዊ ስራዎች ይኖሩናል!

=== ሰኞ ጳጉሜ 2/2007 ===

የስራ ካላንደራችንን ላልደረሳቸው ሁሉ በማዳረስ እንረባረብ! -======

ድምፃችን ይሰማ :- 1/ ነገ ማክሰኞ ጳጉሜ 2/2007 የትግላችን መለያ ይፋ ይሆናል!
ለአራት አመታት ያክል በሰላማዊነት እና ሕጋዊነት የቆየው ትግላችን ሊገለጽበት

Tagged with: , , ,
Posted in Amharic News