Blog Archives

በአዲስ አበባ : የተለያዩ አካባቢዎች በግራቪቲ ፅሁፎች አሸብርቀው አደሩ !

በአዲስ አበባ : የተለያዩ አካባቢዎች በግራቪቲ ፅሁፎች አሸብርቀው አደሩ !

Minilik Salsawi's photo.

ምሽቱን ተፅፈው ካደሩ ፅሁፎች መካከል

ድምፃችን ይሰማ !

ግድያው ይቁም

በቃ !

አምባገነናዊ ፍርድ አንቀበልም !

ብሔራዊ ጭቆናው ይብቃ !

የታሰሩት ይፈቱ ፣ ዋ ዋ ዋ ፣ ና ሌሎች መፈክሮች …

Tagged with: , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ብሔራዊ ጭቆናን አንቀበልም! መብቶቻችን ተሟልተው እስኪከበሩ ሕዝባዊ ትግላችን ይቀጥላል! (ድምፃችን ይሰማ)

ብሔራዊ ጭቆናን አንቀበልም! መብቶቻችን ተሟልተው እስኪከበሩ ሕዝባዊ ትግላችን ይቀጥላል! ድምፃችን ይሰማ
#‎EthioMuslims‬ ‪#‎EthioMuslimPeacefulStruggle‬ ‪#‎Fidake‬
Voice Aau Muslims's photo.
 ማክሰኞ ጥቅምት 9/2008
የኢትዮጵያ ሙስሊም ብዙ የሀይማኖት መብት ጥያቄዎች ቢኖሩትም የትግላችን መነሻዎች ግን ሶስት ጥያቄዎች ነበሩ፡፡ ሆኖም ቀደም ሲሉ የነበሩት በሀይማኖታችን ላይ የሚደርሱ
Tagged with: , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

በሃጂ ስነስርአት ላይ የሞቱ ኢትዮጵያውያን ቁጥር 47 ደርሷል

በቅርቡ በሳዑዲ አረቢያ በሃጂ ስነስርአት ወቅት በተፈጠረ መጨናነቅ ህይወታቸውን ያጡ ኢትዮጵያውያን ቁጥር 47 መድረሱን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ገልጿል፡፡
ባለፈው መስከረም 13 ቀን 2008 በሳዑዲ አረቢያ ሚና አካባቢ በደረሰ አደጋ ከ1ሺህ በላይ የተለያዩ ሀገር የሃይማኖታዊ ስነ ስርአቱ ተሳታፊዎች …

Tagged with: , , , ,
Posted in Amharic, Ethiopian news

ቢቢኤን ራድዮ የሳተላይት ስርጭቱን ጀመረ ! (ምንሊክ ሳልሳዊ)

ቢቢኤን ስርጭቱን የሚጀምርበት አዲስ የሳተላይት ፍርኮንሲ ይፋ ጀመረ ። አዲሱ የሳተላይት መስመር ከዚህ በፊት ከነበረዉ የሳተላይት መስመር በላይ ጠንካራ መሆኑ የተረጋገጠ ሲሆን ሌሎችም በኢትዮጵያ ጉዳዮች ላይ ስርጭት የሚያደርጉ ጣቢያዎች በዚሁ የሳተላይት መስመር ላይ ይሰባሰባሉ ተብሎ ይጠበቃል። ቢቢኤን የናንተዉ! ቢቢኤን የኛዉ!

Tagged with: , , ,
Posted in Amharic News

በፈጠራ ክሶች እና በሃሰት ማስረጃ የተፈረደባቸው “የሙስሊሙ መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ” አባላት ይግባኝ ሊጠይቁ ነው

ከ3 ዓመታት በፊት የአውሊያ ኢስላማዊ ት/ቤት ተማሪዎች “መንግስት በሙስሊሙ ጉዳይ ጣልቃ መግባቱን ያቁም፣ ገለልተኛ መጅሊስ ይቋቋም፣ የአህበሽ አስተምህሮ በግድ በሙስሊሙ ማህበረሰብ ላይ አይጫን” በሚል ካነሷቸው ጥያቄዎች ጋር በተያያዘ፣ የወያኔው ጁንታ 31 ግለሰቦችን በአሸባሪነት ጠርጥሮ የወያኔው ፍ/ቤት ማቅረቡ የሚታወስ ሲሆን 13 …

Tagged with: , ,
Posted in Amharic News

በኡስታዝ አቡበከር አህመድ የክስ መዝገብ የ 7 አመት እስራት ተበይኖባቸው በቃሊቲ ቀርተው የነበሩት 3ቱ ወደ ዝዋይ ተወሰዱ

በኡስታዝ አቡበከር አህመድ የክስ መዝገብ በሃሰት ተወንጅለው የ 7 አመት እስራት የተበየነባቸው ኡስታዝ ባህሩ ኡመር፣ኡስታዝ ኑሩ ቱርኪ እና ወንድም ሙራድ ሽኩር ወደ ዝዋይ እስር ቤት ዛሬ ተዋት መወሰዳቸውን  አስታውቀዋል፡፡

ከ 7 አመት በላይ የተፈረደባቸውን ኮሚቴዎቻችንን እና ወንድሞቻችንን ከቂሊንጦ  እስር ቤት

Tagged with: , ,
Posted in Amharic News

ከሰባት ዓመት በላይ የተፈረደባቸው የህዝበ ሙስሊሙ ወኪሎች ቃሊቲ ማረሚያ መዘዋወራቸው ታወቀ::

ሐምሌ 27/2007 በዋለው ኢ ፍትሀዊው ችሎት ከሰባት ዓመት በላይ የተፈርዶባቸውና በቂሊንጦ ማረሚያ ይገኙ የነበሩት ወኪሎቻችን በትላንትናው ዕለት ወደቃሊቲ ማረሚያ እንደተዘዋወሩ ታወቀ።

በትላንትናው ዕለት ወደ ቃሊቲ ማረሚያ ቤት የተዘዋወሩት ኡስታዝ ያሲን ኑሩ፣ ኡስታዝ በድሩ ሁሴን፣ ወንድም ሙባሪክ አደም፣ ገጣሚ ሙኒር ሁሴን፣ …

Tagged with: , , ,
Posted in Amharic News

የሀይማኖት መብታችን የሚከበረው በነፃነት ትግል ነው! ከሰማያዊ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ

የሀይማኖት መብታችን የሚከበረው በነፃነት ትግል ነው!

ከሰማያዊ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ

ኢህአዴግ ስልጣን ከያዘበት ጊዜ ጀምሮ ለስልጣን ለሚያሰጋው ድርጅትና ተቋም ለራሱ ስልጣን የሚበጀውን ሌላ ድርጅትና ተቋም በመፍጠር እንዲሁም ኢትዮጵያውያንን በቋንቋ ልዩነት ከፋፍሎ ሲገዛ ቆይቷል፡፡ ለመምህራን ማህበር ለመምህራን ሳይሆን ለእሱ የሚመች ማህበር፣ …

Tagged with: , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News

ከሳሽ ሲከሰስ : የፀረ-ሽብርተኝነት አዋጅ ቁጥር 652/2001 የተመለከተውን በመተላለፍ የተከፈተ ክስ

ኢትዮጵያ ውስጥ ፍትሕ ቢኖር ነበር

እኛም እንዲህ ብለን እንከስ ንበር!

የፀረ-ሽብርተኝነት አዋጅ ቁጥር 652/2001 የተመለከተውን በመተላለፍ የተከፈተ ክስ የቀ/ቁ/ 001/2006 የወ/መ/ቁ. 01/0001/06 ለኢትዮጵያ ህዝብ በሙሉ በመላው ዓለም ከሳሽ ….. ኢትዮጵያዊያን ሙስሊሞች (የህዝበ ሙስሊሙ መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ)

ተከሳሾች… 1/ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ መንግስት

Tagged with: , ,
Posted in Amharic

ህወሓት መራሹ መንግስት የህዝበ ሙስሊሙ መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴዎች ወደ ዝዋይና ሸዋሮቢት ማረሚያ ቤቶች ሊያዛውራቸው ነው::

ህወሓት መራሹ መንግስት የሚሊዬኖች ወኪሎች የሆኑት ውድ የህዝበ ሙስሊሙ መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴዎች ወደ ዝዋይና ሸዋሮቢት ማረሚያ ቤቶች ሊያዛውራቸው ነው::


በአሁኑ ሰዓት ለመንግስት መዋቅር ቅርበት ያላቸው ምንጮች ለ BBN RADIO በላኩት መግለጫ እንዳስታወቁት ህወሓት መራሹ መንግስት ውድ የህዝበ ሙስሊሙን ወኪሎች ያስተላለፈባቸው

Tagged with: , ,
Posted in Amharic News