በአማራ ክልል ባህርዳር፣ ፍኖተሰላምና ደብረታቦርን ጨምሮ በክልሉ እስከአሁን በ43 የዞንና የወረዳ ከተሞች የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል፡፡
የተካሄዱ የድጋፍ ሰልፎች በሰላማዊ መንገድ መጠናቀቃቸውን የክልሉ መንግሥት አስታውቋል፡፡
$bp("Brid_29060_1", {"id":"12272", ,"stats":{"wps":1}, "video": {src: "https://mereja.com/amharic/v2/wp-content/uploads/2018/07/Facebook-1992385857459947-1.mp4", name: "በአማራ ክልል በ43 የዞንና የወረዳ ከተሞች ለዶ/ር አብይ አሕመድ የድጋፍ ሰልፎች ተካሂደዋል፡፡", image:"https://mereja.com/amharic/v2/wp-content/uploads/2018/07/IMG_20180701_221834.jpg"}, "width":"550","height":"309"});