ተጥሎ የተገኘውን ጨቅላ ጡት በማጥባት የታደጉት የድሬዳዋ ፖሊስ አባል

ረዳት ሳጅን ቤተልሔም ምትኩ በድሬዳዋ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ውስጥ ፖሊስ መሬት በሚባለው ፖሊስ ጣቢያ መርማሪ ናቸው።