የሰላም ስምምነቱ ትግበራ ቅኝት በትግራይ

የትግራይ ኃይሎችን ከ85 እስከ 90 በመቶ የሚሆን ትጥቅ የማስፈታት ሥራ መፈፀሙን በአፍሪካ ሕብረት የሰላም ስምምነቱ ተቆጣጣሪ ልዑክ ገለፀ።