ስንታየሁ ቸኮል በባሕር ዳር ከተማ በቁጥጥር ስር ውሏል።

ስንታየሁ ቸኮል በባሕር ዳር ከተማ በቁጥጥር ስር ውሏል።
 
በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የትብብር ደብዳቤ ባልድራስን ሃገር አቀፍ ለማድረግ የተጀመረውን እንቅስቃሴ ለመምራት ባህርዳር ከተማ የገባው የባልደራስ ከፍተኛ አመራር ስንታየሁ ቸኮል በባሕር ዳር ከተማ በቁጥጥር ስር ውሏል።
Image