በኬንያ በተከሰተ ድርቅ ሕጻናት መራር ቅጠሎችን ለመብላት ተገደዋል ተባለ

በምስራቅ አፍሪካዊቷ አገር ኬንያ በተከሰተ ድርቅ ምክንያት ወላጆች ልጆቻቸውን ለምግብነት የማይውሉ መራር ቅጠሎችን ለመመገብ ተገደዋል ተባለ።