Blog Archives

እርማችሁን አውጡ! (ክፍል ሁለት) ዲ/ን ሙሉጌታ ወልደገብርኤል

እርማችሁን አውጡ! ክፍል ሁለት

ከባለፈው የቀጠለ

ባለፈው ክፍል አንድ ሰፊ ንባባችን ርእሱ ጠብቀው የሚነሱ በርከት ያሉ የተለያዩ ርእሰ ጉዳዮች እንስተን መወያየታችን የሚታወስ ነው። በዛሬ ለትም እንዲሁ ከባለፈው በመቀጠል ዋና ዋና ነጥቦች በማንሳት ጥቂቶቹን የምንዳስስ ሲሆን ከሁለትና ከሦስት ገጽ

Tagged with: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

ኢትዮጵያ ሙስና አለቅጥ ከተንሰራፋባቸዉ ሀገራት አንዷ ናት – ጀርመን ራዲዮ

በዚሕ ሳምንት አንድ አድማጫችን ከኢትዮጵያ በላኩልን የSMS መልዕክት «ኢትዮጵያ ዉስጥ ሙስና እንደ አንድ የሥራ-መስክ እየተሰራበት ነዉ»፥-በማለት የሙስናን ወይም የንቅዘትን መንሠራፋት ባልተወሳሰበ አማርኛ ገልፀዉት ነበር። በአድማጫችን አስተያየት የማይስማሙ በርግጥ ይኖራሉ። ትራንስፓረንሲ እንተርናሽናልን የመሳሰሉ ጉዳዩን ያጠኑ ድርጅቶችና ባለሙያዎች እንደሚሉት ግን ኢትዮጵያ ባጭር …

Tagged with: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

ዋኤል ጎኒም ኢትዮጵያዊ ቢሆን ኖሮ…?

-->ዋኤል ጎኔም

Tagged with: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

የተስፋይቱ ምድር ተስፋ እኛ “ወንድማማቾች ነን”

የተስፋይቱ ምድር ተስፋ እኛ “ወንድማማቾች ነን”

 ውድ ኢትዮጵያዊያንና ይሁዲ ወገኖቻችን

እኛ ኢትዮጵያዊ- እስራኤላዊያን ይሁዲዎች በሁሉም ዘርፍ ጠንክረን በብቃት ለመገኘትና በሁሉም አቅጣጫ ያለንን እምቅ ዕውቀትና ኃይል በማስተባበር በአንድነት በመቆም መብታችንን ከማስከበር አልፎ በማናቸውም በአገራችን በእራኤል ባሉ ከፍተኛ የሥራ አመራር መስኮች ላይ …

Tagged with: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

የርዕዮት ዓለሙ ክስና የጠበቃዋ ተቃዉሞ

ርዕዮት ዓለሙ ከዚሕ ቀደም የበታች ፍርድ ቤት አስራ-አራት ዓመት እስራትና የገንዘብ መቀጮ በይኖባት ነበር።ይግማኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ግን ቅጣቱን ወደ አምስት-ዓመታት እስራት ዝቅ አድርጎታል።ርዕዮት ዓለሙ ለሰበር ሰሚዉ ችሎት አቤት ያለችዉ የአምስት ዓመቱ እስራትም የሕግ አተረጓገም ክፍተት አለበት በሚል ነበር

የጋዜጣ …

Tagged with: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

መምህሩ እንደ እረኛ ተማሪው እንደ መንጋ! ታደለ መኩሪያ

እንዲህ ያለ ዘመን ፣ዘመነ ጋንድያ፤
ሰው እንዴት ይሆናል፣ ከርሞ እንዳ ጥጃ፤

በሃገራችን ትምህርታቸውን የሚያቋርጡ ተማሪዎች ቁጥር እየጨመረ መሆኑ ይገለፃል። ይህንንም ለማስቆም በትምህርቱ ዓመት መጀመሪያ ላይ የተመዘገቡትን ተማሪዎች ቁጥር መምህራን ተረክበው በዓመቱ መጨረሻ ማስረከብ እንዳለባቸው ለመፍትሔነት ቀርቧል። መምህራንም የደረጃ እድገት፣ የደመወዝ …

Tagged with: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

የርዕዮት ዓለሙ ይግባኝ ውድቅ መደረጉን ዓለምአቀፍ ድርጅቶች አወገዙ

VOA – በጋዜጠኛ ርዕዮት ዓለሙ ላይ የበታች ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ማፅናቱ ያሣዘናቸው መሆኑን ዓለምአቀፉ የሴቶች የመገናኛ ብዙኃን ድርጅት – IWMF እና ዓለምአቀፉ የጋዜጠኞች ደኅንነት ተሟጋች ድርጅት CPJ አስታውቀዋል፡፡

IWMF መግለጫውን በይፋ አውጥቶ …

Tagged with: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

በየመን ኢትዮጵያውያን ላይ የሚደረገው ድብደባ በገመድ እስከማነቅ ከፍቷል

በግሩም ተ/ሀይማኖት

የሰው ልጅ ላይ ሊፍጸም የማይገባው ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት የመን ውስጥ ባሉ የተደራጁ አፋኞች ዜጎቻችን ላይ እየተፈጸመ ነው፡፡ ሰኞ ታህሳስ 29 ቀን በዓልን በገመድ ታንቀው ሲደበደቡ ከነበሩ እና ከሞት ተርፈው ሰነዓ ከገቡ ልጆች ጋር አሳለፍኩ፡፡ ሰውነታቸው ላይ በድብደባ ያረፈውን ቁስል …

Tagged with: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

እርማችሁን አውጡ! (ክፍል አንድ) ዲ/ን ሙሉጌታ ወልደገብርኤል

እርማችሁን አውጡ!

ክፍል አንድ

መሪ ጥቅስ:

ትቶአቸውም ከከተማ ወደ ቢታንያ ወጣ በዚያም አደረ በማለዳም ወደ ከተማ ሲመለስ ተራበ በመንገድም አጠገብ በለስ አይቶ ወደ እርስዋ መጣ፤ ከቅጠልም ብቻ በቀር ምንም አላገኘባትምና። ለዘላለሙ ፍሬ አይገኝብሽ አላት። በለሲቱም ያንጊዜውን ደረቀች።

Tagged with: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

የጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ የ100 ቀናት አመራር

ከጠቅላይ ሚኒስቴር መለስ ዜናዊ ህልፈተ ህይወት በኋላ ባለፈዉ መስከረም ወር አጋማሽ አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ የጠቅላይ ሚንስትርነቱን ስልጣን ሲይዙ ፤ የተለያዩ ብሄር ብሄረሰቦችን ላቀፈችዉ ኢትዮጵያ የፖለቲካ አስታራቂ እና ጥሩ መፍትሄን ያስገኛሉ የሚል ተስፋን አሰንቆ ነበር።

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ስልጣን ከያዙ …

Tagged with: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

ትዳርን የማሸነፍ ኣቅም ማጣት እድገትን ተከትሎ ኣይመጣም

ኢንፍሌሸንን ሊያመጡ ከሚችሉ መንስኤዎች መካከል ፈጣን የ ኢኮኖሚ እድገት ኣንዱ እንደሆነ የሚስማሙ ምሁራን በርግጥ ኣሉ። ኣንዳንድ ምሁራን ደሞ ኢንፍሌሽንን እድገት ሊያመጣው ኣይችልም ብለው ይናገራሉ። የ ሁለቱ ልዩነት ያረፈበት ነጥብ የሚመስለው ኢንፍሌሽን የሚለውን ጽንሰ ሃሳብ ባዩበት ወሰን ላይ ነው። የ መጀመሪያው …

Tagged with: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

እነዚህን አንብባችኋቸዋል?

በዚህ ጦማር ላይ ከጻፍኩ ሰነበትኩ:: ነገር ግን ብዙዎቻችሁ እንደምታውቁት የጠፋሁት መጻፍ እርም ብዬ ሳይሆን ዞን ዘጠኝ ላይ መጻፍ በመጀመሬ ነው:: ታዲያ ምናለ ይሄንን subscribe አድርገው ዞን ዘጠኝን ያላደረጉ ካሉ ቢያነቡኝ ብዬ ጥቂቶቹን እንዲህ ዘረዘርኳቸው:: እንዳሻችሁ አድርጓቸው::

Tagged with: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

የጳዉሎስ ኞኞ ሥራዎች

ጋዜጠኛ ጳዉሎስ ኞኞ በህይወት ዘመኑ ለአንባብያን ያበረከታቸዉ ሥራዎች ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም ተበረከተ። የታዋቂዉን ጋዜጠኛና ደራሲ ሥራዎች ለተቋሙ ያበረከተዉ ልጁ ሐዋርያዉ ጳዉሎስ በግሉ ቤተመጻህፍት ለማቋቋም አቅሙ ባይፈቅድለት ኅብረተሰቡ ከዩኒቨርሲቲዉ እንዲያገኘዉና እንዲጠቀምበት አስቦ ለመስጠት መወሰኑን ገልጸል። በስነ ስርዓቱ …

Tagged with: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

ግጭት በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ

(Deutsche Welle) – ከትናንት ከሰአት በኋላ አንስቶ እስከ ዛሬ ጠዋት በቀጠለው ግጭት ተማሪዎች እንደቆሰሉና በተማሪዎች መኝታ ክፍሎች ላይም ጉዳት መድረሱን የአይን ምስክሮች መናገራቸውን የአዲስ አበባው ወኪላችን ገልጾልናል። በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በ4 ኪሎ ቅፅር ግቢ በተማሪዎች መካከል በተነሳ ግጭት ተማሪዎች መጎዳታቸውና …

Tagged with: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

ማንን እንመን? ተዋህዶ ቤተክርስቲያናችን በማን እጅ ነች?

ማንን እንመን? ተዋህዶ ቤተክርስቲያናችን በማን እጅ ነች?

በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ።

ሳምሶን መኮንን

ከዳላስ

December 14, 2014

ለሥጋችንና ለነፍሳችን በምሳሌነት የሚጠቅም ስራ ሰርተው ሊያሳዩን ይችላሉ ተብለው የመጨረሻውን የስልጣን ልጓም የጨበጡትን መንፈሳውያንንና  ሥጋውያን መሪዎች  በዚህ ሰሞን የተናገሩትን ሰማን። የተጻፈውንም አነበብን። …

Tagged with: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

ጽንስ የሚያጨናግፍ ወረተኛ ምላስ! ዲ/ን ሙሉጌታ ወልደገብርኤል

የሰው ልጅ በባህሪው ንጹሕ ፍጥረት ለመሆኑ ምንም አያጠያይቅም። ከልደት በኋላ ህይወት የማይገኝበት ኃይማኖት ጨምሮ በተለያዩ ውጫዊ ተጽዕኖዎች ራሱ እኔሲል የሚገልፀው/በሚቀርጸው ማንነት ግን ስብዕናው ከእውነት ይልቅ ሁለመናው ለሐሰት/ለስህተት እጅግ ቅርበት ያለውና በእንግዳ ነፋስ ለመወሰድም

Tagged with: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

ሃይማኖት የግል ሃገር የጋራ ነው

ይህን ኣባባል ስንቀባበል የኖርነው ያለ ምክንያት ኣልነበረም። ሃገራችን ብዙህነቷ የሚገለጸው በ ቋንቋና በ ባህል ብቻ ሳይሆን በ ሃይማኖትም በመሆኑ ነው። ብሂሉ ተቻችለን መኖር እንዳለብን ቃል የምንገባበት፣ የሃይማኖት ነጻነታችን የ ግል ሆኖ ኣገራችን ግን የሁላችን መሆኑዋን የምናጸናበት ኪዳን፣ የ ኣንድነት ጉዟችን …

Tagged with: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

በዳላስ የተካሄደው የሁለቱ ሲኖዶሶች እርቀ ሰላም ውይይት ያለተጨባጭ ውጤት ተጠናቋል

በዳላስ የተካሄደው የሁለቱ የሲኖዶሶች እርቀ ሰላም ውይይት ያለተጨባጭ ውጤት ተጠናቋል

በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ

ሳምሶን መኮንን

ከዳላስ

December 9, 2012

ለፓትርያርክነት ዕጩ ተወዳዳሪ በሆኑት በአቡነ ገሪማ የሚመራው የአዲስ አበባው ሲኖዶስ መልዕክተኞች ቡድን ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሪዎስ በመረጡት ቦታ

Tagged with: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

በሁለቱ ሲኖዶሶች መካካል የዕርቅ ውይይት በመካሄድ ላይ ይገኛል

በሁለቱ ሲኖዶሶች መካከል የዕርቅ ውይይት በአሁኑ ጊዜ በዳላስ ከተማ ውስጥ በመካሄድ ላይ ይገኛል። ይህንን አስመልክቶ ከወያኔ ከፍተኛ ሹማምንት ደብዳቤ መጻፉ ታውቋል። ይህንኑ እራሱ አስረጅ የሆነውን ደብዳቤ ከዚህ በታች ይመልከቱ። ዝርዝር መረጃዎችንና ትንተናዎችን በቅርቡ አናወጣለን።

 

 

 

 …

Tagged with: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

ስለ እውነት፤ እውነት የት ነው?

ስለ እውነት፤ እውነት የት ነው?

የዛሬን አያድርገውና የጥንታዊቷ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እውንተኛ ሊቃውንት ስለነገረ መለኮት የሰጡት ምስክርነትና እውነት ጊዜና ታሪክ የማይሽረው ዛሬ አንዳንዶች ሊያስተካክሉትና ሊገለብጡት ቢሞክሩም እውነተኛ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ግን አረጋግጠውት ወንጌል የሚያስከፍለውን የደም ዋጋ እየከፈሉ አልፈዋል። የእነኛን እውነተኛ …

Tagged with: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

“እግዚአብሔር የቀባው”

ጽሁፉን በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ።  “እግዚአብሔር የቀባው”

“እግዚአብሔር የቀባው”

ቀሲስ አስተርአየ

ሕዳር ፳፩ ቀን ፪ሽ፭

[email protected]

“እግዚአብሔር የቀባው” የምትለውን አነጋገር ብዙ ሰው በተደጋጋሚ ይናገራታል። ከየት መነጨች? ጠቀመች? ወይስ ጎዳች? ሊቃውንቱስ እንዲት ይተረጉሟታል?

ነቢዩ ዳዊት ባንድ ወቅት “እግዚአብሄር በቀባው ላይ …

Tagged with: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

ምን ነው ኢሳት ኸይ! የሚል የጠፋ – ዲ/ን ሙሉጌታ ወልደገብርኤል

በተጠቃሹ የዜናማሰራጫ ማዕከል ስራዎች ዙሪያ ስጽፍ ይህ የመጀመሪያዬ አይደለም። በተለያዩ ጊዜያት ማዕከሉ የኢ////ያን በተመለከተ የሚያሰራጫቸው ሚዛናቸው የሳቱና ግልጽነት የሚጎድልባቸው ዘገባዎቹንና ሐተታዎቹን በማስመልከት ተደጋጋሚ ጽሑፎች ለንባብ መብቃታቸው የሚታወስ ሆኖ በርካታዎቹ

Tagged with: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

ማን ጸሎት ያሳርግ

በ ለምለም ፀጋው

ወይ ነውር አይገዛው

አምልኮት ዓልነካው፤

የኢትዮጵያን ሰው ሁሉ

በቃሊቲ አጎረው።

ይድነቃችሁ ብሎ

በየሱስ ስም ማለ፤

የመለስን ወንጌል

እንደ ክታብ አርጎ

በአንገቱ ሰቀለ።

        ለሁሉም ለመሆን

        አዲሱ ምንስቴር በቃሊቲ ሳይቀር፤

        አርብ ሰኞ ሳይል

        አለ ዓላህ አክብር።

ምነው የኔ ወዳጅ…

Tagged with: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

የአዲስ አበባ ከተማ እና ምርጫዋ

አዲስ

Tagged with: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic

ለግራዚያኒ ሀውልት መቆሙን የሚያወግዝ የተቃውሞ ሰልፍ በዲሲ ተካሄደ

በዲሲ ከተማና አካባቢዋ ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕለት ጣሊያንና ቫቲካን ኢምባሲዎች ፊትለፊት በመገኘት እ.አ.አ. በ1930ዎቹ ዓመታት ውስጥ ኢትዮጵያ ውስጥ በብዙ ሽህ የሚቆጠሩ ወገኖቻችን ላይ ጭፍጨፋ ለፈጸመው ሮዶልፎ ግራዚያኒ የመታሰሰቢያ ቤተመዘክርና የመናፈሻ ቦታ መሰየሙን በመቃወም የተቃውሞ ሰልፍ አድርገዋል። ግራዚያኒ በዓለም አቀፍ …

Tagged with: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , ,
Posted in Amharic