ቢሾፍቱ እየተከበረ ባለው የእሬቻ በዓል ላይ የሞቱት ቁጥር ከ500 በላይ እንደሆነ ተዘገበ:: ቁጥሩ በየሰዓቱ እንደሚጨምር የተገለጸ ሲሆን በሺዎች የሚቆጠሩ ወገኖችም መቁሰላቸውን ከስፍራው ያነጋገርናቸው እማኞች ገልጸዋል። በዚህ የ እሬቻ በዓል ላይ በአብዛኛው ሕይወታቸው የጠፋው ወገኖች ኦሮሞዎች እና አማሮች መሆናቸው ተገልጿል:: የትግራይ …
ቢሾፍቱ እየተከበረ ባለው የእሬቻ በዓል ላይ የሞቱት ቁጥር ከ500 በላይ እንደሆነ ተዘገበ:: ቁጥሩ በየሰዓቱ እንደሚጨምር የተገለጸ ሲሆን በሺዎች የሚቆጠሩ ወገኖችም መቁሰላቸውን ከስፍራው ያነጋገርናቸው እማኞች ገልጸዋል። በዚህ የ እሬቻ በዓል ላይ በአብዛኛው ሕይወታቸው የጠፋው ወገኖች ኦሮሞዎች እና አማሮች መሆናቸው ተገልጿል:: የትግራይ …
“አማራው የራሱ ሬዲዮ ጣቢያ ካቋቋመ ኢሳትን ያዳከማል” የወቅቱ ነጠላ ዘፈን። ለምንድን ነው ኢሳት የሚዳከመው? ኢሳት የኦሮሞ ሚዲያ ኔትወርክ(OMN) ወይም የእስልምና አማኝ ወገኖቻችን ድምጽ ሬዲዮ ቢላል ብርድካስቲንግ ኔትወርክ (BBN) እና ሌሎችም በመቋቋማቸው ተዳከመ እንዴ? ለምንስ እነሱ ሲቋቋሙ ኢሳት ይዳከማል የሚል
…
ከሰለሞን አባ
ሰላምታየን እንደ “ያ ትውልድ” የፍቅር ደብዳቤ ሳላስረዝም ወደዋናው ጉዳየ ልግባ ።
ክቡርነትዎ ኢሳት የግንቦት ሰባት ልሣን መሆኑን አውቀው በአንዳንድ ነገር ሊያጋድል ይችላል ብለው መጠርጠርዎ መልካም ። ነገር ግን ለፖለቲካል ሰርቫይቫል ተብሎ ድንበር ያልለፈን አካሄድ ደግሞ ሌላው ወገን አይቶ
…
መጋቤ ሐዲስ ልዑለቃል አካሉ ዓለሙ “ነጻነት ምንድን ነው ? የነጻነት ዋጋውስ ስንት ነው ? (ከኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ አንጻር )” በሚል ርዕስ የዘጋጁትን ጦማር ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ። ነጻነት ምንድን ነው?…
በወያኔ ንጹሃን ዜጎች ላይ የሚያደርገውን ጭፍጨፋ በመቃወምና አገር ውስጥ በተጠናከረ ሁኔታ በመካሄድ ላይ ላለው የነጻነትና የፍትህ ትግል አጋርነት ለመግለጽ ታላቅ ትዕይንተ ህዝብ ዋሽንግተን ከተማ ውስጥ በዛሬው ዕለት ተካሂዷል። ኢትዮጵያውያን ዘር፣ ሐይማኖት፣ ጾታ፣እድሜና በሌሎችም ምክንያቶች ሳይለያዩ አንድ አካል አንድ አምሳል ሆነው …
…
ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ በተለያዩ የአገራችን ክፍሎች ውስጥ ወያኔ በሕዝብ ላይ ያደረገውን ጭፍጨፋ ማንም ክርስቲያን ነኝ የሚል በሙሉ ማውገዝ እንዳለበትና ከሚጨፈጨፈው ህዝብ ጎን መሰለፍ እንደሚገባውና እወነትን ብቻ መመስከር እንዳለበት ከመጽሃፍ ቅዱስ አስደግፈው ወቅታዊ ትምህርተ ወንጌል ሰጥተዋል። በዚህም መሠረት መጥምቁ ዮሐንስ ለሞት …
በጎጃምና ጎንደር በአብያተ ክርቲያናትና ገዳማት ውስጥ የሚገኙ ካህናትና መነኮሳት በአቡነ ማቲያስ የሚመራውን የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ሲኖዶስ እንዲሁም የቤተከስቲያን አስተዳደር ከዛሬ ጀምሮ እንደማይቀበሉና በስሩም እንደማይተዳደሩ ይፋ አደረጉ።
…
ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሪዎስ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ዘኢትዮጵያ የአዲስ ዘመን ቃለ ምዕዳን አስተላልፈዋል። ሙሉውን መልዕክት ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ። የቅዱስ ፓትርያርኩ የአዲስ ዘመን ቃለ ምዕዳን …
” የወያኔን ትልቁጅን ዕጢ ከውስጣችን እናውጣ!”
“ዠልጠህ ግዛ ይብቃን!”
“እምባችን አለቀ!”…
ታላቁ ሊቅ ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ ከስድስት ዓመታት በፊት “የተወደደውን የጌታን ዓመት እንስበክ” በሚል ርዕስ ለንባብ ያበቁት ጦማር ከመቼውን ጊዜ በበለጠ በአሁኑ ጊዜ ኢትዮጵያ ላለችበት ጊዜ አስፈላጊ ሆኖ ስላገኘነው በድጋሚ አቅርበንላችኋልና አንብቡት። ethiopian-new-year…
መምህር አሸናፊ ዱጋ በአገራችን ውስጥ በአሁኑ ወቅት በወያኔ አማካይነት በመድረስ ላይ ስላለው ጭፍጨፋና እንዲሁም በአጠቃላይ ወያኔ በኢትዮጵያ ላይ በጫነው “ከፋፍለህ ግዛ” ሥርዓትና በጎሳ ፖለቲካው ምክንያት አገሪቱ ውስጥ እየደረሱ ያሉትን የተወሳሰቡ ችግሮች ተንትነው ከነመፍትሄው አቀበውልናል። መምህር አሸናፊ የሐይማኖት አባቶች ሥራቸውን በመስራት …
ቆሞስ መዓዛ ክርስቶስ በየነ ለበርካታ ዓመታት የወንጌል ትምህርት ሲሰጡ የቆዩ እንደሆነ ያታወቃል። በአሁን ሰዓት አገራችን ውስጥ ሕዝብ ላይ በወያኔዎች እየደረሰ ያለውን ፍጅትና እልቂት አስመልክተው“ኅሡ ሰላማ ለሀገር” በሚል ርዕስ ያስተላለፉትን እጅግ ወቅታዊና ልብ የሚነካ መልዕክት ይከታተሉ።
…
ወያኔ ታላቁን የዘመናችን ጀግና ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱን አፍኖ ለመውሰድ ከፍተኛ ዝግጅትና ወታደራዊ ከበባውን በማጠናቀቅ በዛሬው ዕለት ወደ ተግባራዊ እንቅስቃሴ መግባቱን ከጎንደር የደረሰን ዜና ያመልክታል። ወያኔ ከውጭ ወራሪ ጦር ጋር ለመጋፈጥ የማይተናነስ እጅግ የታጠቀና በዘመናዊ የጦር መሳሪያ እስከ አፍንጫው ድረስ የታጠቀ …
ለበርካታ ዓመታት የወያኔን ማንነት በማጋለጥ የኢትዮጵያ ሕዝብ እንዲጠነቀቅና አገሩን እንዲያድን ሲያሳስቡ የኖሩት የተከበሩ አቶ ገብረ መድኅን አረአያ በአሁን ጊዜ በአገራችን ውስጥ እየተደረገ ያለውን ጸረ-ወያኔ ተጋድሎ አስመልክቶ የሰጡት እጅግ ጠቃሚ ቃለ ምልልስ ይከታተሉ።
…
‘ባካችሁ ……… ’ባካችሁ……….
እናንት በምድረ– ኢትዮጵያ ያላችሁ፤
“አትሂዱ …..በ‘ግራችሁ…”
ከቻላችሁ ….. “ብረሩ ክንፍ አው’ታችሁ።”
ግን…….. አደራ……….. ……….
አንዳትረገጡት ……. መሬቱን
እንዳታዩት……… አፈሩን፤
ብታርሱት…… አትዘሩበት…
ወገራ አሳላፊ ደንቢያ እንጀራ ጣይ
ተበላህ ሃገሬ አትነሳም ሆይ
ይል ነበር ወገኔ ሃገሩ ተቆርሳ ተሸርሽራ ሲያይ፡፡
ጭልጋ ገለድባ አለፋም ተነሳ
በህብረት በመሆን እነደ በሬ አገሣ
ባንዳን ለማንበርከክ ከሃዲን ሊያስፈሳ
ከስሩ ገርስሶ ሊያሳየው አበሳ፡፡
አልሰማም ወይ ቋራ የጀግኖቹ ሃገር
በህወሃት ወንበዴ…
በአሸናፊ ድጋፌነህ ([email protected])
መንደርደሪያ፤
በ1970ዎቹ መጀመሪያ አካባቢ በኢህአፓ ውስጥ የተፈጠረው መከፋፈል አንድ አካል የሆነው የበለሳው ንቅናቄ ህዳር 11 ቀን 1973 ዓ.ም የኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄን (ኢህዴን) ወለደ። ኢህዴን ከመሰረቱ ጀምሮ ከተሓህት (ተጋድሎ ሓርነት ህዝቢ ትግራይ) በኋላ ላይም ህወሓት (ህዝባዊ …
ከቀሲስ አስተርአየ ጽጌ
ታላቁ ሊቅ ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ በማይነጥፍ ብዕራቸው በዘመናችን በተለያዩ ቤተክርስቲያኖች ላይ እንደ መዥግር ተለጥፈው ነፍሳቸውን ትተው ለስጋቸው ያደሩ “ካህናት ነን” ባዮች በማድረስ ላይ ያሉትን እጅግ የገዘፈ ችግር አበጥረውና አንጠርጥረው አቅርበውልናል። “ትድረስ በዚህ ዘመን ላላችሁ ካህናት ባህታዊ አምኃ …
ስብሃት ነጋ ከዚህ ቀደም የተበደለ ሕዝብ ማመጹና መነሳቱ እንደማይቀር በግልጽና በማያሻማ ሁኔታ ተናግሮ ነበር። ህወሃቶች ይህ የመስራቻቸውና የመሪያቸው ንግግር የሚሰራው ለትግራይ ብቻ እንጅ ለሌላው እንዳልሆነ ባለፈው 25 ዓመታት በኢትዮጵያዊያን ላይ ከፈጸሙት ግድያ፣ ስቃይ፣በደልና ግፍ ለመረዳት ይቻላል። አማራ፣ ኦሮሞ፣ አፋር፣ ጋምቤላና …
በዛሬው ዕለት በጎንደር ከተማ ሁልቆ መስፍርት የሌለው ሕዝብ ወደ አደባባይ ወጥቶ በመትመም ህወሃት በአገሪቱ ውስጥ የሚያደርገውን የመብት ጥሰት በከፍተኛ ቁጣ አውግዟል። ይህ ታላቅ ስልፍ በጎንደር ከተማ ውስጥ ከአሁን በፊት ከተደረጉ ሰልፎች ሁሉ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሕዝብ የተሳተፈበት መሆኑ እየተገለጸ ነው።ሰልፉ …
ታላቁ ሊቅ ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ “ቅዱስ ቂርቆስ በቅድስና (በጀግንነት) እናቱን መልሶ ወለደ” በሚል ርዕስ የሰጡትን ስብከተ ወንጌልን ቪዲዮ ከዚህ በታች አቅርበንላችኋል።…
የወያኔ መንግስት በአንተ በውዱ ወገናችን ላይ ከጥቂት ሳምንታት ወዲህ እየፈፀመ ያለውን የማን አለብኝነትና የእብሪት ተግባር በቁጭትና በእልህ እየተከታተልንና ከአንተ ወገናችን ጎን በመቆም ያለንን አጋርነት እየገለፅን ቢሆንም፣ ይህንን የእናት ጡት ነካሽ የሆነውን የዘረኛና የፋሽስት መንግስት ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ጠራርጎ ለማስወገድ ተግባራዊ …
እንደሚታወቀው ሀገራችን የረጅም ጊዜ የታሪክ ገጽታ እንዳላት በእኛ በሃገሬው ሰዎች ብቻ ሳይሆን በዓለም ደረጃ በቀዳሚነት የታወቀ ነው። የዚህ ጽሑፍ ዓላማ በጎንደር ክፍለ ሀገር ውስጥ የተፈጠረውን ሕዝባዊ የማንነትና የሕግ የበላይነት ጥያቄ አስመልክቶ ከሚደረገው ወቅታዊ እንቅስቃሴ ጋር በተያያዘ
…
…