በጎጃምና ጎንደር የሚገኙ ካህናትና መነኮሳት ከወያኔ ሲኖዶስ እራሳቸውን ነጻ ማድረጋቸውን አስታወቁ
የመረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ።
በጎጃምና ጎንደር በአብያተ ክርቲያናትና ገዳማት ውስጥ የሚገኙ ካህናትና መነኮሳት በአቡነ ማቲያስ የሚመራውን የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ሲኖዶስ እንዲሁም የቤተከስቲያን አስተዳደር ከዛሬ ጀምሮ እንደማይቀበሉና በስሩም እንደማይተዳደሩ ይፋ አደረጉ።
https://www.youtube.com/watch?v=DiVq5BU7vAo&feature=share