Blog Archives

ገንጣይን እየደገፉ፤ ለአገር ሉዓላዊነትና ሕልውና መቆም አይቻልም

ጎችዬ እንግዳ

ግንቦት ሰባት የሚባል በንቅናቄ ስም የተቋቋመ ድርጅት ለኢትዮጵያውያን ዲሞክራሲና ነፃነትን አጎናጽፋለሁ በሚል ለአለፉት ሰባት ዓመታት ሲዋትት መቆየቱ ይታወቃል።ድርጅቱ ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ በየወቅቱ የሚያነሳቸው የትግል ስልቶች ምናባዊ ከመሆን ባለፈ እስከ አሁን የተጨበጠ ፋይዳ ያለው ውጤት አላሳየም።

በተለይም በዲያስፖራ የሚገኘው …

Posted in Amharic

ማን ይሆን ወሬኛው!?

ከሳምሶን

ዛሬ ደግሞ “ትግል ወሬ አደለም” አሉን

ማን ይሆን ወሬኛው!!!?
ማነው ያሰለቸን!?
ባልጨበጥነው ተስፋ በማይዳሰሰው፤
ታጋዩን በሙሉ ጠቅልሎ ያስመረቀው፤
በለቅሶው ጋጋታ መስኮቱን የሞላው።

የትኛው ሰው ይሆን አንድ ጠጠር ወርውሮ፤
ከወሬ ያለፈ ስንዝር ተጠናክሮ፤
አባይን ተከዜን ባሮን ተሸጋግሮ፤
ላፍታ እንኳን ለሴኮንድ …

Posted in Amharic