Blog Archives

አይቻልም !!! ከ25 ዓመታት በኋላም …ለማታለልና ለማጭበርበር ? Girma Bekele

ከወራት በፊት100 በመቶ / 100 %/ መረጠኝ ያሉት ህዝብ ለሚያሰማው ተቃውሞ እንደምን ጥይት መልስ ሊሆን ይችላል ?
ይቅርታ ያሉበትን ጥፋት አጠናክረው፣ የጥፋት ጎዳናውን አስፍተው እየተጓዙ እንደምን በህዝብ አመኔታ ማግኘት ወይም መጠበቅ ይቻላል ?
አብሮኣቸው ሲያቦኩ የነበሩ ባለስልጣናትን ማባረር እንደምን ለህዝብ …

Tagged with: , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

አስቸኳይ – ብሄራዊ ውይይት፣መግባባትና ዕርቅ – Girma Bekele

አስቸኳይ// ብሄራዊ ውይይት፣መግባባትና ዕርቅ—
የሁላችን አሸናፊነት ማረጋገጫ ብቸኛው መፍትሄ፤ ለህወኃት ‹‹ የወንድ በር ፣የማሪያም መንገድ፤››
ዛሬ ላይ ሁሉም ነገር ከትናንቱ በጣም ፈጣን በሆነ መንገድ እየተለወጠ ነው፡፡ የህወኃት/ኢህአዴግ ችግሮችን በኃይል፣ክህደት፣እብሪትና በደረቅ ፕሮፖጋንዳ የማፈን አካሄድ አብቅቶለታል፤ አክቶሞለታል፡፡ ‹‹ማን ከማን ተጣላ›› ለሚለው ተደጋጋሚ …

Tagged with: ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ለቀጣዩ ትግል ስኬት– የክህደት አቆራኝ ቀለበት ይበጠስ// መነሻ ኃሳብ – Girma Bekele

ለቀጣዩ ትግል ስኬት– የክህደት አቆራኝ ቀለበት ይበጠስ// መነሻ ኃሳብ – #GirmaBekele – የአቶ ተክሌ በቀለ ‹‹ ሌላ አዲስ ፓርቲ ለምንና እንዴት ?›› 07/06/2008 ወዳጄ አቶ ተክሌ በዚህ ጽሁፋቸው ለማስተላለፍ የፈለጉት መልዕክት ይዘት ሲጠቃለል ለአንድነት ፓርቲ መፍረስ ‹‹ ከገዢው ፓርቲ ረጅም

Tagged with: ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ስለምን ፈራን፤ እንፈራለን፣እናስፈራራለን፣እንፈራራለን ?

ስለምን ፈራን፤ እንፈራለን፣እናስፈራራለን፣እንፈራራለን ? Girma Bekele
የሰው ልጅ ሞትን፣ እስራትን፣ ስቃይን፣ … የምፈራው የተፈጠረበትንና የምኖርበትን የህይወት ተልዕኮ አውቆ ፣ይህን ተልዕኮው ለማስፈጸም የሚያስችል ነባራዊ፣ ወቅታዊና ቀጣይ/የወደፊት ሁኔታ ውስጥ መሆኑን ካረጋገጠ ይህ እንዳይበላሽበት፣ ተልዕኮው እንዳይሰናከልበት ሲል ሊሆን ይችላል፤ በእኔ እምነት ሊሆን ይገባል፡፡ …

Tagged with: ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

የህወኃት ‹‹ከሞኝ ደጅ ሞፈር የሚቆርጥበት›› “የከፋፍለህ ግዛ ” መጋዝ አርጅቷል

የህወኃት መንግስት ለሌሎች ኢትዮጵያዊያን በጣም የተሳሳተ ግምት ነው ያለው፡፡ አይደለም ሌላው ነጻ ኢትዮጵያዊ የእነርሱ ተላላኪዎችና ጥቅም ተጋሪዎች በሰሩት ወንጀል ፍርሃትና በጥቅም የሚያዩትን አላየንም ፣ የሚሰሙትን አልሰማንም ብለው ይካዱ እንጂ በህዝቡ ውስጥ እስካሉ የሚሆነውን እያዩና እየሰሙ ስለመሆናቸው ቅንጣት መጠራጠር የለባቸውም፣ በእብሪት …

Tagged with: , ,
Posted in Amharic, Ethiopian news

ሰውን በቀዬው ባይተዋር ማድረግና የትግራይ ተወላጆችን የኢኮኖሚ አቅም መገንባት – እውነተኛ ገጠመኝ

ያሳፍራል፤ ያሳዝናል፤ እውነተኛ ገጠመኝ //Girma Bekele
አንድ ኦሮሞ ወዳጄ –እንዲውም በጣም ቢቆይም ቀድሞ የኦሮሚያ ባለሥልጣን የነበረ፣ የመንግስት ሥራ ትቶ በግል ሥራ ኦሮሚያ ውስጥ ለዚያውም በተወለደበት አካባቢ ኢንቨስት ለማድረግ ፕሮፖዛሉን ይዞ ወደ ዞኑ ኢንቨስትመንት ቢሮ ይሄዳል፣ ያስገባል፡፡ የጠየቀውም ቦታ በማንም …

Tagged with: , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

‹‹ ፀሀዩ መንግስታችን ›› እና እኛ Girma Bekele

ከዲሞክራሲያዊነት ወደ ‹‹ ልማታዊ ነት›› የተሸጋገረው ድርቅን ወደ ድርቅና ያሸጋገረው መንግስታችንን ስንዳስስ፤
1.ዲሞክራሲያዊ መንግስት –ለዜጎች ሰብአዊና ዲሞክራሲዊ መብቶች ቅድሚያ የሚሰጥና የአስተዳደሩ ፖሊሲ ትኩረት ያደረገ፤
2.ልማታዊ መንግስት– ከዲሞክራሲ ይልቅ ልማትን በማስቀደምና የፖሊሲው ትኩረት በማድረግ የሚመራ መንግስት፤
3.ድርቅ — የውኃ/እርጥበት እጥረት፣
4.ድርቅና— …

Tagged with: ,
Posted in Amharic, Amharic News

ከአምባገነንነት ግርጃ በቀር ይህ ምን ሊባል ይችላል?

Girma Bekele – የዛሬ መሪዎቻችን ማለትም የፖለቲካው ሞተር አንቀሳቃሾች ፣የፖለቲካ መኪናው መሪ ዘዋሪዎች ከ30 ዓመታት በፊት የነበረው ረሃብ (እንደዛሬው ከድርቅ የመጣው) ያስከተለውን የዜጎች ዕልቂት ለፖለቲካ ሥልጣን መወጣጫ መሰላል ማለትም- ለረሃቡ የመጣውን ዕርዳታ ለአቅም ግንባታ (መሳሪያ መግዢያና ሠራዊት መመልመያ)፣ ረሃቡን በ‹‹ገዢው …
Tagged with: ,
Posted in Amharic

ህገ መንግስቱ ዜጎችን በህግ የማይጠየቁና የሚጠየቁ በሚል ይከፍላልን ? – የምታውቁ መልሱልኝ – Girma Bekele

1.ጠቅላይ ሚ/ራችን አገራችን በረሃብ አደጋ ወድቃለች በተባለበት ‹‹ በአገር ደረጃ በምግብ ራሳችንን ችለናል፡፡›› ሲሉ ገልጸው ሲያብራሩም — ይህ ማለት ለአገሪቱ ዜጎች በሙሉ የሚፈለገውን ካሎሪ የሚያሟላ ምርት አምርተናል ማለት እንጂ በቤተሰብ ደረጃ በምግብ ራሳችንን ችለናል ማለት አይደለም፡፡ ማለትም ለሁሉም ዜጎች የሚበቃ …

Tagged with: , ,
Posted in Amharic, Ethiopian news

ለምንለው ሁለንተናዊ ለውጥ —- ደንቃራ የሆኑት ሌሎቹ ሁለት ጽንፎችና መፍትሄው

Girma Bekele  

ከዚህ በፊት ስለ ‹‹የኢትዮጵያዊነት ብቸኛ ባለአደራዎች›› ና ‹‹ ኢትዮጵያ ሲባል አልስማ ›› ጽንፎች መጻፌ ይታወሳል፡፡ ሌሎቹ ሁለቱ ጽንፎች በአስተሳሰባችንና በተግባራችን የሚስተዋሉት ደግሞ በአንዱ ጥግ ቆሞ ቀርነት/ኋላ ቀርነት ሲሆን በሌላው ጫፍ ደግሞ ጥራዝ-ነጠቅነት ነው፡፡ በትውልድ መካከል ያለውን መሳሳብ ይመስላል …

Tagged with: , , ,
Posted in Amharic, Ethiopian news

‹‹ቀጣዩ ትግል›› በጋራ አገራዊ አጀንዳ ላይ መቆም አለበት ስንል ፡-‹‹ አሮጌው እንዲሞት ፣ አዲሱም እንዲወለድ እስካልተባበርን የአገሪቱን የወደፊት ብሩህ ሕልም እውን ለማድረግ አንችልም›› ሙሉጌታ ሉሌ

Girma Bekele 
‹‹ቀጣዩ ትግል›› በጋራ አገራዊ አጀንዳ ላይ መቆም አለበት ስንል ፡-‹‹ አሮጌው እንዲሞት ፣ አዲሱም እንዲወለድ እስካልተባበርን የአገሪቱን የወደፊት ብሩህ ሕልም እውን ለማድረግ አንችልም›› ሙሉጌታ ሉሌ

ለዛሬ እንዲህ ልጀምር፡፡ ከዚህ በፊት አንድ ቦታ ላይ ከአንድንድ ‹‹ፓርቲዎች›› ባልተናነሰ ለትግሉ አስተዋጽኦ …

Tagged with: , ,
Posted in Amharic

የትኩረት አስፈላጊነት — ውይይቱም ቢሆን ከስብርባሪና ሽርፍራፊ ጉዳዮች ወደ አንድ አገራዊ አጀንዳ

 

Girma Bekele

በሰሞኑ በማኅበራዊ ሚዲያው የአገር ህልውና በ ‹‹አደገኛ›› ሁኔታ ውስጥ ነው በምንልበትወቅት ላይ ሆነን በቋንቋ፣ ታሪክ፣ አከላለል፣ አደረጃጀት፣ የትግል ስልት፣የፖለቲካ እምነት፣ ኃይማኖት፣ …ጉዳዮች ስንነታረክ፣ የዜግነትና ሰብዐዊ መብታችን ባልተከበረበት ፣ በጨቋኞች አገራዊ ራዕይና እምነት ላይ የጋራ ጥያቄ እያነሳን ባለንበት …

Tagged with: , ,
Posted in Amharic

ለ ‹‹ቀጣይ›› ትግል ያሉትን አማራጮች እንፈትሽ // Girma Bekele

የዚህ መነሻ የሆኑኝ ከማከብራቸውና የእስከዛሬውን የፖለቲካ ተሳትፎዬን ከሚደግፉና ከሚያበረታቱኝ (የፖለቲካ አባላትና አመራሮች፣በፖለቲካ ፓርቲ ያልታቀፉ ለውጥ ፈላጊ ደጋፊዎች፣ እንዲሁም በማሕበራዊ ግንኙነታችን የቅርቤ የሆኑ) ወዳጆቼ ያለአንዳች ስስትና ያልተሸረፈ ግልጽነት በተደጋጋሚ ጊዜ በተናጠል በግንባር፤ በኢንቦክስና በስልክ ከሚቀርቡልኝና አንዳንዴም በጋራ ስንወያይ ከሚነሱ በዋነኛነት በሁለት …

Tagged with: , ,
Posted in Amharic

ሁለቱ ጽንፎች ሲጓተቱ– አልነጋ አለ ሌ’ቱ// – ግርማ በቀለ

በአንድ ወገን — ብቸኛ የኢትዮጵያ ባለቤቶችና ጠበቆች — በሌላ በኩል ኢትዮጵያዊነት የማይዋጥላቸው//
ሁለቱም በትናንት ላይ ተቸክለው በአንድ በኩል ራሳቸውን የኢትዮጵያ መስራች፣ በሌላ በኩል ራሳቸውን በግዳጅ ኢትዮጵያዊ የተደረጉ አርገው የሚያስቡ ዛሬን መኖር፣ ነገን መመልከት ያልቻሉ፤ ሁለቱም ወገኖች ከዓለም የአገር አመሰራረት ታሪክ …

Tagged with: , ,
Posted in Amharic

ሁሉን አካታች ብሄራዊ መግባባትና ዕርቅ ሲባል– Girma Bekele

የለውጥን በተፈጥሮኣዊነት፣ የዓለምን ነባራዊና የአገራችንን ተጨባጭ ሁኔታ ስናገናዝብ የለውጥ አይቀሬነት ብቻ ሳይሆን በየቱም መንገድ ባይታወቅም በቅርብ ርቀት መገኘቱንና የሚመጣውን ለውጥ በአዎንታዊነትና በዘላቂነት ሊሸከም የሚችል ገዢውን ፓርቲ ህወኃትን ጨምሮ አስተማማኝና ታማኝ የፖለቲካ ኃይል ያለመኖሩን ታሳቢ በማድረግ የብሄራዊ መግባባት፣ ዕርቅና የሽግግር መንግስት …

Tagged with: , ,
Posted in Amharic

የኦባማ የአፍሪካ አዳራሽ ንግግርና መልዕክቱ በወፍ በረር ሲቃኝ፤ Girma Bekele

የአገራችን ጠቅላይ ሚኒስትርና የአሜሪካው ፕሬዝዴንት በጋራ በሰጡትን መግለጫ በማስመልከት በእንግሊዝኛ በጻፍኩት አስተያየቴ ላይ ኦባማ መንግስታችን ‹‹ በዲሞክራሲያዊ ምርጫ የተሰየመ መንግስት›› ማለታቸው ብዙ ወገኖችን ማስቆጨቱንና የቁጭታቸው መነሻም የፕሬዝዳንቱ አባባል የ‹ሰለጠኑት ›ና የበለጸጉት ከሚነግሩን እሴታቸውና መርሃቸው ጋር የተጣረሰ መሆኑን አንስቼ አሜሪካም ሆነች …

Tagged with: , ,
Posted in Amharic