Blog Archives

የኦባማ የአፍሪካ አዳራሽ ንግግርና መልዕክቱ በወፍ በረር ሲቃኝ፤ Girma Bekele

የአገራችን ጠቅላይ ሚኒስትርና የአሜሪካው ፕሬዝዴንት በጋራ በሰጡትን መግለጫ በማስመልከት በእንግሊዝኛ በጻፍኩት አስተያየቴ ላይ ኦባማ መንግስታችን ‹‹ በዲሞክራሲያዊ ምርጫ የተሰየመ መንግስት›› ማለታቸው ብዙ ወገኖችን ማስቆጨቱንና የቁጭታቸው መነሻም የፕሬዝዳንቱ አባባል የ‹ሰለጠኑት ›ና የበለጸጉት ከሚነግሩን እሴታቸውና መርሃቸው ጋር የተጣረሰ መሆኑን አንስቼ አሜሪካም ሆነች …

Tagged with: , ,
Posted in Amharic