Blog Archives

መንግስት ወደ ኦሮሚያ ክልል የመለሳቸው ተፈናቃዮች “የከፋ በመሆኑ” ወደ ደብረብርሃን እየተመለሱ ነው

መንግስት ወደ ኦሮሚያ ክልል የመለሳቸው ተፈናቃዮች “የከፋ በመሆኑ” ወደ ደብረብርሃን እየተመለሱ ነው ወደ ኦሮሚያ ክልል የተመለሱ ተፈናቃዮች ወደመጡበት ደብረ ብርሃን መልሱን የሚል ጥያቄ እያቀረቡ መሆኑን አዲስ ማለዳ ሰምታለች። ተመላሾቹ በኦሮሚያ ክልል ዞኖች የሚገኙበትን ሁኔታ ሲገልጹ “እንጨት እንኳን መስበር አንችልም። ለህይወታችን አስጊ ነው፤ ከመጠለያችን መውጣት አንችልም። በዛ ላይ ከመንግስት ምንም አይነት ድጋፍ እየተደረገልን አይደለም” ብለዋል። ደብረ ብርሃን የሚገኙትም የከፋ ችግር ውስጥ ሲሆኑ ተፈናቃዮቹ ወደ ኦሮሚያ ክልል እንዲመለሱ ሆን ተብሎ እንዲቸገሩ እየተደረገ ስለመሆኑና… https://addismaleda.com/archives/36342 የአዲስ ማለዳን ልዩ ዘገባ ሙሉ ያንብቡ
Posted in Amharic News, Ethiopian News

በአማራ ክልል የሚካሄደው ግጭት እና የመንገዶች መዘጋት የደቀኑት የጤና ቀውስ

ለወሊድ ወደ ደሴ ሆስፒታል የሄደች እናት ለቀናት ወደ ቤቷ ሳትመለስ ለመቆየት ተገዳለች፣ ለነርቭ ህመማቸው የሚወስዱት መድኃኒት ያለቀባቸው አባት ሞታቸውን እየጠበቁ ነው፣ ለአእምሮ ጤና የሚወስደው መድኃኒት የተቋረጠበት ልጃቸው እና እሳቸው በስቃይ ውስጥ መሆናቸውን እናት ይናገራሉ፣ የጤና ባለሙያዎች የጠፉ በሽታዎች እንዳያንሰራሩ ስጋት ተፈጥሮባቸዋል...እነዚህን ታሪኮች ለቢቢሲ የተናገሩት መንገድ በተ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

አሜሪካ ቲክቶክን ማገድ ለምን ፈለገች? እገዳውስ ተግባራዊ የሚሆነው መቼ ነው?

ከሁለቱም የአሜሪካ አውራ ፓርቲ የተውጣጡ ፖለቲከኞች አዲስ ያረቀቁት አዋጅ የቲክቶክ ባለቤት የሆነው ባይትዳንስ መተግበሪያውን ቻይናዊ ላልሆነ ኩባንያ ካልሸጠ ይዘጋል ይላል። ሕግ አውጪዎቹ ቲክቶክ በአሜሪካ የሚገኙ 170 ሚሊዮን ደንበኞችን መረጃ ለቻይና መንግሥት አሳልፎ ሊሰጥ ይችላል የሚል ስጋት አላቸው።...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ልቡሰ ስጋው አብይ አህመድ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያንን ለማዋረድ የሄደበር ርቀት – መ/ር ዘመድኩን በቀለ

Ethiopian news and analysisPlease subscribe and share:- https://bit.ly/subscribetomereja#Ethiopia #Mereja #ethio360
Tagged with: ,
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ፑቲን ከምዕራባውያኑ ዴሞክራሲ “በላይ” ግልጽነት በነበረው ምርጫ አሸናፊ ሆኛለሁ አሉ

ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በሩሲያ ጠቅላላ ምርጫ አገሪቱን ለአምስተኛ ዙር መምራት የሚያስችላቸውን ድምጽ ማግኘታቸውን ይፋ አደረጉ።
Posted in Amharic News, Ethiopian News

በቱርክ ሱፐር ሊግ የፌነርባቼ ተጨዋቾቸ በተሸናፊ ቡድን ደጋፊዎች ጥቃት ደረሰባቸው

ትላንት ዕሁድ በቱርክ ሱፐር ሊግ ትራብዞንስፖር እና ፌኔነርባቼ ካደረጉት ጨዋታ በኋላ የፌነርባቼ ተጨዋቾች ወደ ሜዳ በገቡ የትራብዞንስፖር ተጨዋቾች ጥቃት ደርሶባቸዋል። በፓፓራ ፓርክ የተደረገውን ጨዋታ ፌንርባቼ 3 ለ 2 በሆነ ውጤት ረትቷል። ይህንን ድል ተከትሎ ደስታቸውን እየገለጹ በነበረበት ወቅት ከተቃራኒ ብድን ደጋፊዎች ጥቃት ተሰንዝሮባቸዋል። ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

እስራኤል በጋዛ በሚገኘው አል ሺፋ ሆስፒታል ላይ ጥቃት ከፈተች

የእስራኤል ኃይሎች በጋዛ በሚገኘው አል ሺፋ ሆስፒታል ላይ በሌሊት በከፈቱት ጥቃት በሆስፒታሉ ውስጥ በታንክ የታገዘ ከባድ ተኩስ እንደነበር ተዘገበ።
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ዘራፊው አብይ አህመድ እና አጋሮቹ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ላይ የፈጸሙት አስነዋሪ ድርጊት – መ/ር ዘመድኩን በቀለ

Ethiopian news and analysisPlease subscribe and share:- https://bit.ly/subscribetomereja#Ethiopia #Mereja #ethio360
Tagged with: ,
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ንግድ ባንክ የተወሰደበትን ገንዘብ ለማስመለስ ዘመቻ ሊጀምር ነው

ዋዜማ- ቅዳሜ ዕለት በየኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዲጂታል መዋቅር ላይ የተከሰተውን ግድፈት ተጠቅመው ገንዘብ የወስዱ አካላትን ለማደን ግብረ ኀይል መቋቋሙን ዋዜማ ለጉዳዩ ቅርብ ከሆኑ ምንጮች ሰምታለች። ከብሔራዊ ባንክና ንግድ ባንክ ባለሙያዎች እንዲሁም የፀጥታ አካላት የተካተቱበት ይህ ግብረ ኀይል በስድስት ሰዓታት ጊዜ ውስጥ ከባንኩ ያለ አግባብ ተወስዷል ያለውን ገንዘብ ለማመለስ ያለመ ነው። ባንኩ የተወሰደበትን የገንዘብ መጠን አላሳወቀም። ፎርቹን ጋዜጣ እንደዘገበው ግን ከ66 ሺህ በላይ ደንበኞች አካውንት በችግሩ መታወኩን፣ ቅዳሜ ለስድስት ሰዓታት በቆየው መታወክ 25 ሺ ህገወጥ የገንዘብ ዝውውር መደረጉን እንዲሁም ሁለት ነጥብ ስድስት ቢሊየን ብር ተንቀሳቅሷል። ባንኩ መረጃውን ማረጋገጥ አልፈለገም። አንዳንድ የትምህርት ተቋማት ከወዲሁ ገንዘብ ከክፍያ ማሽኖች የወሰዱና በህገወጥ ዝውውሩ የተሳተፉ ተማሪዎች ገንዘቡን ለባንኩ እንዲመልሱና ራሳቸውን ከህግ ተጠየቂነት እንዲያተርፉ የሚያሳስብ ጥሪ አድርገዋል። በባንኩ ላይ የደረሰው ችግር የሳይበር ጥቃት አለመሆኑንና ውስጣዊ ግድፈት መሆኑን ባንኩ አበክሮ ገልጿል። የባንኩ የውስጥ ምንጮች ለዋዜማ እንደተናገሩት ግን ባለፈው ሳምንት ሐሙስ የተከናወነ አንድ መንግስታዊ የባንክ ክፍያ (ከአንድ መቶ ሚሊየን ብር ያላነሰ) ከአንድ በላይ የከፋይ ወገን በዲጂታል ፊርማ ሊያፀድቀው ሲገባ በአንድ ሰው ፈራሚነት ወደ ተከፋይ መተላለፉ የባንኩን ሀላፊዎች አስደንግጦ ነበር። አርብ ዕለት ችግሩን ለማወቅና ለመፍታት ሙከራ ሲደረግ መዋሉንና የቅዳሜ ሌሊቱ ቀውስ መከተሉን ሰምተናል። ባንኩ የሳይበር ጥቃት አለመፈፀሙን ይናገር እንጂ ክስተቱ በባንኩ ዲጂታል መዋቅር ላይ በውስጥ አዋቂ የተፈፀመ ጥቃት ሊሆን እንደሚችል የሳይበር ደህንነት ባለሙያዎች ይናገራሉ። ባንኩ ከተጭበረበረ የትምህርት ማስረጃ ጋር በተያያዘ
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ጠንካራ ተቋማት ሲኖሩ ሕገወጦች በዜጎች ሕይወት ላይ አይቀልዱም!

ሰሞኑን አምስት መንግሥታዊ ተቋማት ማለትም የግብርና ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ኢትዮ ቴሌኮም፣ ኢትዮጵያ ፖስታና ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት በጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) የስኬት ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡ በሥራቸው የተመሰከረላቸው ተቋማት ሲሸለሙ መልካም የሆነውን ያህል፣ ሽልማቱም የበለጠ ለመሥራት የሚያነሳሳ መሆን ይገባዋል፡፡ የግብርና ሚኒስቴር በስንዴ ልማት ፕሮግራም ከተሸላሚዎች ተርታ የተገኘ ብቸኛ የሚኒስቴር መሥሪያ ቤት ሲሆን፣ ሌሎቹ ግን ተጠሪ ተቋማት ናቸው፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም አቀፍ ደረጃ አንቱታን ያተረፈና የበርካታ ሽልማቶች ባለቤት በመሆኑ፣ በኢትዮጵያ ብቸኛው ታላቅ ደረጃ ላይ የደረሰ ተቋም ነው ቢባል የተጋነነ አይደለም፡፡ ሥራው በከፍተኛ ፉክክር የተፈተነ የላቀ ውጤት አስመዝጋቢ ነው፡፡ ኢትዮ ቴሌኮም በከፍተኛ ዕድገት ላይ ሲገኝ፣ ኢትዮጵያ ፖስታ እመርታዊ ለውጥ እያሳየ ነው፡፡ ታላቁ የህዳሴ ግድብ ደግሞ ለአገር ዕድገት ትልቅ ምሳሌ ነው፡፡ ከላይ የተጠቀሱት መንግሥታዊ ተቋማት በጣም ብዙ ከሚባሉት ውስጥ ተመርጠው በአርዓያነት የስኬት ተሸላሚ ሲሆኑ፣ ሌሎችም የሚጨበጥ ሥራ አከናውነው ለስኬት ይበቃሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ነገር ግን አሁን ባለው ተጨባጭ ሁኔታ ብዙዎቹ መንግሥታዊ ተቋማት በመዳህ ላይ ናቸው ቢባል ይቀላል፡፡ እርግጥ ነው ከተወሰኑ ጊዜያት ወዲህ ምሥጉን ሥራዎችን የሚያከናውኑ ተቋማት እየታዩ ነው፡፡ እነሱ አሳማኝ የሆነ ተግባር አከናውነው ተመራጭ የሚሆኑበት ዕድል አለ፡፡ ይሁንና የብዙዎቹ ተቋማት ጉዳይ ግን ሰፊና ጥልቅ ምርመራ ያስፈልገዋል፡፡ ተቋማቱ መሠረታዊ ለውጥ አድርገው ተመራጭ ሊሆኑ የሚችሉት ግን አሁን ባሉበት ሁኔታ አይደለም፡፡ ተቋማዊ የአደረጃጀት ሪፎርም ተደርጎባቸው ብቁ አመራሮች፣ ባለሙያዎች፣ ሠራተኞች፣ ዘመኑ ያፈራቸው ዲጂታል ቴክኖሎጂዎችና የመሳሰሉት ድጋፎች
Posted in Amharic News, Articles, Ethiopian News

የፕሪቶሪያ ስምምነት ትግበራ ሊፈጥረው የሚችለው የፖለቲካ ኃይል አሠላለፍ ልዩነት

የፕሪቶሪያ ስምምነት ትግበራ ሊፈጥረው የሚችለው የፖለቲካ ኃይል አሠላለፍ ልዩነት የሰላም ጥረት ገና ሲጀመር ጀምሮና ወደ ፕሪቶሪያ ስምምነትም ሲገባ አርቆ አሳቢ ወገኖች ሒደቶቹ ሁሉንም ወገን አቃፊ እንዲሆኑ ሲወተውቱ ነበር፡፡ በጦርነቱ ተሳታፊ የነበሩ ሁሉም ኃይሎች… https://www.ethiopianreporter.com/127688/
Posted in Amharic News, Articles, Ethiopian News

የኢትዮጵያ አርታኢያን ማኅበር በጋዜጠኞች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን መከታተል የሚያስችለውን ድረ ገጽ ይፋ አደረገ

የኢትዮጵያ አርታኢያን ማኅበር በጋዜጠኞች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን መከታተል የሚያስችለውን ድረ ገጽ ይፋ አደረገ የኢትዮጵያ አርታኢያን ማኅበር (ኢአማ) በመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን ለመከታተልና ለመመዝገብ የሚያስችል ድረ ገጽ ወይም ‹‹ፖርታል›› አዘጋጅቶ በሥራ ላይ ማዋሉን አስታወቀ፡፡ ማኅበሩ በአገር አቀፍ ደረጃ በመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን በመከታተልና በመመዝገብ በየሦስት… https://www.ethiopianreporter.com/127631/
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የጅማ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል ሐኪሞች በመድኃኒት እጥረት ሳቢያ ማከም መቸገራቸውን ተናገሩ

የጅማ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል ሐኪሞች በመድኃኒት እጥረት ሳቢያ ማከም መቸገራቸውን ተናገሩ ‹‹ሆስፒታሉ ማስተማሪያ እንጂ ሙሉ በሙሉ ሕክምና የመስጠት ግዴታ የለበትም›› ጅማ ዩኒቨርሲቲ በጅማ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሕክምና መስጫ ዕቃዎችና መድኃኒቶች እጥረት በመፈጠሩ፣ ታካሚዎችን ማስተናገድ የማይቻልበት ደረጃ ላይ ተደርሷል ሲሉ የሕክምና ባለሙያዎች ተናገሩ፡፡ በጅማ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል የሚሠሩ ስማቸው… https://www.ethiopianreporter.com/127634/
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ሕጎችን እንድታፀድቅና የሠራተኞች መብት እንዲከበር ተጠየቀ

ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ሕጎችን እንድታፀድቅና የሠራተኞች መብት እንዲከበር ተጠየቀ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) መንግሥት ሠራተኞችን የተመለከቱ ዓለም አቀፍ ሕጎች እንዲያፀድቅና የሠራተኞችን መብት እንዲያከብር ጥያቄ አቀረበ፡፡ ኢሰመጉ ሐሙስ መጋቢት 5 ቀን 2016 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ፣ መንግሥት የሠራተኞች ሰብዓዊ መብቶችን አስመልክቶ ልዩ ልዩ የሕግና የተቋማት… https://www.ethiopianreporter.com/127641/
Posted in Amharic News, Ethiopian News

በትግራይ ክልል በጦርነት ንብረታቸው የወደመባቸው ባለሀብቶች ብድር የሚከፍሉበት ጊዜ እንዲራዘምላቸው ጠየቁ

በትግራይ ክልል በጦርነት ንብረታቸው የወደመባቸው ባለሀብቶች ብድር የሚከፍሉበት ጊዜ እንዲራዘምላቸው ጠየቁ በትግራይ ክልል በጦርነቱ ንብረታቸው የወደመባቸው ባለሀብቶች ከጦርነቱ በኋላ ምንም ዓይነት የሥራ እንቅስቃሴ ማድረግ ስላልቻሉ፣ ከተሰጣቸው የጊዜ ገደብ ሌላ ተጨማሪ ጊዜ እንዲሰጣቸው ጥያቄ አቀረቡ፡፡ የትግራይ ክልል ባለሀብቶች ጥያቄውን ያቀረቡት ዓርብ መጋቢት 6 ቀን 2016 ዓ.ም. በጠቅላይ… https://www.ethiopianreporter.com/127653/
Posted in Amharic News, Ethiopian News

‹‹እንኳን ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት መገንባት የአገሪቱ ህልውናም እንዴት ነው ተጠብቆ የሚቀጥለው የሚለው ጉዳይ ጥያቄ እየሆነ መጥቷል›› መላኩ ተገኝ (ዶ/ር)፣ አንጋፋ ፖለቲከኛና ጸሐፊ

‹‹እንኳን ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት መገንባት የአገሪቱ ህልውናም እንዴት ነው ተጠብቆ የሚቀጥለው የሚለው ጉዳይ ጥያቄ እየሆነ መጥቷል›› መላኩ ተገኝ (ዶ/ር)፣ አንጋፋ ፖለቲከኛና ጸሐፊ ‹‹እንኳን ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት መገንባት የአገሪቱ ህልውናም እንዴት ነው ተጠብቆ የሚቀጥለው የሚለው ጉዳይ ጥያቄ እየሆነ መጥቷል›› መላኩ ተገኝ (ዶ/ር)፣ አንጋፋ ፖለቲከኛና ጸሐፊ – ሪፖርተር – Ethiopian Reporter – #1 Best And Reliable News Source In Ethiopia
Posted in Amharic News, Articles, Ethiopian News

የሕግ የበላይነት አለመከበርና ሌሎች ምክንያቶች ለሰላምና ለደኅንነት ፈተና መሆናቸውን የፍትሕ ሚኒስትሩ አስታወቁ

የሕግ የበላይነት አለመከበርና ሌሎች ምክንያቶች ለሰላምና ለደኅንነት ፈተና መሆናቸውን የፍትሕ ሚኒስትሩ አስታወቁ በፅዮን ታደሰ የፍትሕ ሚኒስትሩ ጌዲዮን ጢሞቲዮስ (ዶ/ር) የሕግ የበላይነት አለመከበር፣ ሙስና፣ በማኅበራዊ ሚዲያ የሚሠራጩ ሐሰተኛ መረጃዎች፣ እንዲሁም በአየር ንብረት ለውጥ ሳቢያ በሚከሰት የድርቅና የጎርፍ አደጋ፣ ለሰላምና ለደኅንነት ፈተና መሆናቸውን አስታውቁ፡፡ ሚኒስትሩ ይህንን የገለጹት ዓለም አቀፍ የልማት… https://www.ethiopianreporter.com/127637/
Posted in Amharic News, Ethiopian News

በፓርላማ በተፎካካሪ ፓርቲ ተይዞ የነበረው የመንግሥት ወጪ ቁጥጥር ሰብሳቢነት ለብልፅግና ተሰጠ

በፓርላማ በተፎካካሪ ፓርቲ ተይዞ የነበረው የመንግሥት ወጪ ቁጥጥር ሰብሳቢነት ለብልፅግና ተሰጠ የአቶ ክርስቲያን ታደለ ያለ መከሰስ መብት ሲነሳ ደሳለኝ ጫኔ (ዶ/ር) በዋስ ከእስር ተለቀዋል በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለረዥም ዓመታት በምርጫ አሸንፈው ፓርላማውን ለተቀላቀሉ ተፎካካሪና አጋር የፖለቲካ ፓርቲ አባላት በመስጠት ሲሠራበት የነበረውን፣ የመንግሥት ወጪ አስተዳደርና… https://www.ethiopianreporter.com/127655/
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የሶማሊያው ፕሬዝዳንት በሁለት ወራት ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ ለጉብኝት አሥመራ ገቡ

የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሐሰን ሼክ ሞሐሙድ በሁለት ወራት ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ ከልዑካን ቡድናቸው ጋር ለሥራ ጉብኝት ወደ ኤርትራ ዋና ከተማ አሥመራ መግባታቸው ተገለጸ። የኤርትራው የማስታወቂያ ሚኒስትር የማነ ገብረ መስቀል በኤክስ ገጻቸው ላይ እንደገለጹት የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ዛሬ እሁድ መጋቢት 8/2016 ዓ.ም. ከሰዓት በኋላ አሥመራ ገብተዋል።...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ከፕሪሪቶሪያ ስምምነት አፈጻጸም ምን እንማር?

አፈራራሚዎቹ በግጭቱ የተጎዱትን መልሶ ማቋቋምን ጨምሮ ተጎጂዎችን ያማከለ የሽግግር የፍትሕ ሂደት እና ተጠያቂነትን ለማስፈን የስምምነቱ ፈራሚዎች መገናኘታቸውን እንዲቀጥሉ ጥሪ አድርገዋል።እነዚህ የበለፀጉ እንዲሁም በአማራ፣ በኦሮሚያ እና በሌሎች የኢትዮጵያ ክልሎች የተከሰቱት ቀውሶች በተመሳሳይ ቁርጠኝነት ችግሩ እንዲፈታ ጥሪ አቅርበዋል።...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የተቃዋሚ ፓርቲዎች ስሞታ

“ብሔራዊ መግባባት በገለልተኛ አካል ነው መመራት ያለበት፡፡ ሁሉም የውይይቱ ተካፋዮች የሚያምኑበት መሆን ይገባል” ያሉት ፕሮፌሰር መረራ በኢትዮጵያ የዛሬ ሁለት ዓመት ገደማ የተቋቋመውን አገራዊ ኮሚሽን የገለልተኝነት እና አቃፊነት ሁኔታን ነቅፈዋል፡፡...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር – ቀጥታ ስርጭት

Join Mereja TV: www.mereja.tv
Tagged with: ,
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ቀጥታ ስርጭት ፡ የዝግ ሸንጎው ጥብቅ ምስጢር እና ከፒያሳ መፍረስ በስተጀርባ! ፡ የኢትዮ 360 መረጃዎች

Ethio 360 Zare Min Ale የዝግ ሸንጎው ጥብቅ ምስጢር እና ከፒያሳ መፍረስ በስተጀርባ! Sun March 17, 2024
Tagged with:
Posted in Amharic News, Ethiopian News, Video

የትርፍ ጊዜ ማሳለፊያዋን ወደ ትልቅ ቢዝነስ የሸጋገረች ኢትዮጵያዊት

ካባና ዲዛይን ከመደበኛ ሥራ ውጪ በትርፍ ጊዜ ከሚሠራ የጊዜ ማሳለፊያ ‘ሆቢ’ የተወለደ እና ጥቂት ለማይባሉ ሰዎችም ሥራ እና ተስፋን ያስገኘ የሥራ ፈጠራ ሙከራ ነው። ካባናን እንዴት ተጀመረ? ስኬታማ ቢዝነስንስ እንዴት መጀመር ይቻላል? ሰምሃል ያለፈችበትን እና ልምዷን አጋርታናለች። ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ዩክሬን በሩሲያው ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ቀን በርካታ የድሮን ጥቃቶችን አደረሰች

Posted in Amharic News, Ethiopian News

ቮውን ገተን የመጀመሪያው ጥቁር የዌልስ መሪ ሊሆኑ ነው

ከጥቁር ዛምቢያዊ እናት እና ከነጭ የዌልስ አባት የተወለዱት ቮውን ገተን የመጀመሪያው የዌልስ መሪ ሊሆኑ ነው።
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ሩሲያ ወደተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የተቃጡ በርካታ የድሮን ጥቃቶችን መክቻለሁ አለች

የመከላከያ ሚኒስቴሩ ደግሞ አራት ድሮኖች በሞስኮው ሰሜናዊ አቅጣጫ ወደ ምትገኘው ያሮስላልቭል ግዛት እየበረሩ ሳለ መክሸፋቸውን አስታውቋል። ከሰሜን ዩክሬን ጋር ድንበር በምትዋሰነው ቤልጎሮድ ግዛትም እንዲሁ ጥቃት እንደተሰነዘረባት የግዛቲቱ አስተዳዳሪ ገልጠዋል።...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የዩናይትድ አየር መንገድ ቦይንግ አውሮፕላን አንድ አካሉ ጠፍቶበት ምንም ጉዳት ሳይደርስበት አረፈ

25 ዓመት የሞላው ቦይንግ 737-800 አውሮፕላን 139 መንገደኞች እና 6 የበረራ ሠራተኞችን ጭኖ ነበር። የአውሮፕላኑ አካል እንደጠፋ ሳይታወቅ አውሮፕላኑ ቢያርፍም ምንም ዓይነት ጉዳት አልደረሰም። ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

አሜሪካ በአመጽ እየታመሰች ካለችው ሄይቲ ዜጎቿን በልዩ በረራ ልታስወጣ ነው

የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በወንበዴ ቡድኖች እየታመሰች ካለችው ሄይቲ ዜጎቿን በልዩ በረራ እንደምታስወጣ አስታወቀች።
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ማሊያዊ- ፈረንሳዊቷ አያ በፓሪስ ኦሊምፒክ መክፈቻ ላይ ትዘፍናለች መባሉ ያስነሳው ውዝግብ

በዓለም ላይ ስማቸው ከገነነ ሙዚቀኞች መካከል አንዷ ናት - አያ ናካሙራ። አያ በፈረንሳይኛ በመዝፈን ከቋንቋው ተናጋሪዎች ባሻገር በዓለማችን ተደማጭ ከሆኑ ጥቂት ሙዚቀኞች መካከል አንዷ ናት። በዚህም ከወራት በኋላ በፓሪስ በሚካሄደው የኦሊምፒክ ውድድር መክፈቻ ላይ እንድትዘፍን ተመርጣለች። ነገር ግን ይህ ውሳኔ በፈረንሳውያን ዘንድ ውዝግብን አስከትሏል። ለምን?...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ቀጥታ ስርጭት ፡ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ በስተጀርባ የመሸገው የጥፋት ኃይልና የዛሬ የፋኖ ድል! ፡ የኢትዮ 360 መረጃዎች

Ethio 360 Zare Min Ale ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ በስተጀርባ የመሸገው የጥፋት ኃይልና የዛሬ የፋኖ ድል! Saturday March 16, 2024
Tagged with:
Posted in Amharic News, Ethiopian News, Video

የጄኔራል አበባው ጦር በጎጃም ፋኖዎች ኦፕሬሽን ሙሉ በሙሉ ተደመሰሰ ።

Maedot 1 Media Daily News March 16/2024 #anchorethiopia #ethio360 #orthodox #merejatv #derenews
Tagged with:
Posted in Amharic News, Ethiopian News, Video

የወንድ ዘር ፍሬ እና የሴት እንቁላል ልገሳ በኢትዮጵያ: ለመካንነት አዲስ መፍትሔ?

ሔለን የወር አበባ ማየት ብታቆምም ልጅ ለማግኘት የተለያዩ የህክምና ባለሙያዎችን ጎብኝታ የተሰጣትን መድኃኒት ብትወስድም ለውጥ አላገኘችም። አሁን ግን ተስፋ ሊሰጥ የሚችል መፍትሔ እንዳገኘች ትናገራለች። ይህም እንቁላል የምትለግሳት ሴት ካገኘች ማርገዝ እንደምትችል ተነግሯታል። ይህን ዓይነቱን ህክምና የሚሰጠው ደግሞ በመቀለ ከተማ በሚገኝ አንድ የህክምና ማዕከል ነው። እንዴት? ምን ያህልስ ሕጋዊ ነ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ባሕር ሲያቋርጥ የሞተው ኢትዮጵያዊ ሚስት እና ልጆቹ የፈረንሳይ መንግሥትን ከሰሱ

ከፈረንሳይ ወደ ዩናይትድ ኪንግደም በባሕር በኩል ሲያቋርጥ የሞተ አንድ የኢትዮጵያዊ ቤተሰብ በፈረንሳይ መንግሥት ላይ ክስ መሠረተ።
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ቦይንግ በ787 ድሪምላይነር አውሮፕላኑ ላይ ያጋጠመ ክስተትን ተከትሎ ምርመራ ጀመረ

ላታም የተባለው አየር መንገድ ንብረት በሆነ ቦይንግ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላን ላይ ያለ ቁልፍ በድንገት በመነካቱ በመንገደኞች ላይ ቀላል ጉዳት ካጋጠመ በኋላ ምርመራ ተጀመረ።...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የኬንያው ተቋም እርግዝና እና ኤችአይቪ መርምሮ የሥራ አመልካቾችን ውድቅ ማድረጉ ውዝግብ አስነሳ

የኬንያ መንግሥት የገቢዎች ባለሥልጣን አዳዲስ ሠራተኞችን ለመቅጠር የእርግዝና እና የኤችአይቪ/ኤድስ ምርመራ አድርጎ አመልካቾችን ውድቅ ማድረጉ ጥያቄ አስነሳበት።...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የሱዳን ጦርነት ለእስላማዊ ታጣቂዎች ምቹ ሁኔታን እንደሚፈጥር የአሜሪካው ባለሥልጣን ተናገሩ

በሱዳን ውስጥ እየተካሄደ ያለው ጦርነት የጽንፈኛ እስላማዊ እንቅስቃሴ ወደ አካባቢው የሚመለስበትን ሁኔታን ሊያባብስ ይችላል የሚል ስጋት እንዳላቸው አዲሱ በሱዳን የአሜሪካ መልዕክተኛ ቶም ፔሪዬሎ ለቢቢሲ ተናገሩ።...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

” የባንክ መረጃችን እየወጣ ለዘራፊ ተጋልጠናል ” ባለሀብቶች

ዋዜማ- በአዲስ አበባ በተለያየ ዘርፍ ላይ የተሰማሩ ባለሀብቶች በማያውቁት ስልክ እየተደወለላቸው ገንዘብ እየተጠየቁ ፤ ገንዘቡን የማይሰጡ ከሆነም ለደህንነታቸው የሚያሰጋ ማስፈራርያ እየደረሰባቸው እንደሆነ ዋዜማ ካሰባሰበችው መረጃ ተረድታለች ። አዳማና ባህርዳር ያሉ ባለሀብቶችም በታጣቂዎች ከአንድ ጊዜ በላይ ገንዘብ መጠየቃቸውን ነግረውናል። እየደወሉ በማስፈራርያ ገንዘብ የሚጠይቁ ግለሰቦች ፤ ባለሀብት ነው ብለው ያሰቡትን  ሰው ሙሉ አድራሻ ብቻ ሳይሆን ፤ በባንክ ውስጥ የሚያንቀሳቅሱትን ገንዘብ እና የባንክ መረጃቸውን የሚያውቁ መሆኑ ደግሞ በግለሰቦች ላይ ከፍተኛ ስጋት እየፈጠረ መሆኑን ተረድተናል ። ለዚህ ዘገባ ሲባል ጉዳያቸውን የተከታተልነው እና ለደህንነታቸው ስማቸው እና የኩባንያቸው ስም እንዳይጠቀስ የፈለጉ አንድ ግለሰብ ፤ በአዲስ አበባ በተለያዩ ቦታዎች የቤትና የቢሮ ዕቃዎች ማምረቻ ፋብሪካ አሏቸው ሌሎች የንግድ ስራዎች ላይም ተሰማርተዋል ። ሆኖም ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በስልካቸው እየተደወለ መጠኑ ከፍተኛ የሆነ ገንዘብ እየተጠየቁ ፤ ይህን ማድረግ የማይችሉ ከሆነ ዛቻ እየደረሰባቸው መሆኑን ገልጸዋል።የሚደውሉላቸው ሰዎች ግለሰባዊ ጉዳዮቻቸውን ሳይቀር የሚያውቁበት ደረጃ ስላሰጋቸውም መጀመርያ ይኖሩበት ከነበረበት ቦታ ሁለት ግዜ የመኖርያ ሰፈር እንደቀየሩም መረዳት ችለናል።ሁኔታውን በስራ እና ኑሯቸው ላይ ስጋት እንደፈጠረባቸውም ገልጸዋል ። ሌላው ባለሀብት እንዲሁ በአዲስ አበባ በንግድ ላይ የተሰማሩ ሲሆን ፤ በተመሳሳይ በስልክ እየተደወላላቸው መጠኑ ከፍተኛ የሆነ ገንዘብን እየተጠየቁ እንደሆነ ያስረዳሉ። በዚሁ ሳቢያ የእጅ ስልካቸውን ለቤተሰብ አባላቸው ሰጥተው በሌላ ስልክ እንደሚጠቀሙ ይገልጻሉ ።ሆኖም ለቤተሰብም እንፈልጋቸዋለን እየተባለ እንደሚደወል ይናገራሉ ። ለዚህ ዘገባ ጉዳያቸውን የተመለከትናችው ግለሰቦች ከሚደውሉላቸው ሰዎች ንግግር በመነሳት ገንዘብ ካላመጣችሁ ብለው
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የኤርትራ መንግሥት የተመድ ባለስልጣን ንግግር አጣጣለው

የኤርትራ መንግሥት፣ የተመድ የሰብዓዊ መብቶች ረዳት ዋና ጸሃፊ ኤሊዜ ኪሪስ “ኤርትራ ሕግ የሌለባት አገር ናት” በማለት በተመድ ሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ በቅርቡ መናገራቸውን አጣጥሎታል። የኤርትራ መንግሥት፣ ረዳት ዋና ጸሃፊዋ የኤርትራ ወታደሮች ትግራይ ውስጥ እንደሚገኙ መግለጣቸው፣ አውቀውም ኾነ ሳያውቁ የዓለማቀፉን የድንበር ኮሚሽን ውሳኔ አለመቀበላቸውን ያሳያል በማለት ተችቷል። ሃላፊዋ ያወጡት መግለጫ፣ ያልተረጋገጡና ሐሰተኛ መረጃዎችን ያካተቱ እንደኾነም ኤርትራ ጠቅሳለች። የተመድ ሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ዓለማቀፍ ወንጀል ፈጽማ የማታውቀውን ኤርትራ ለቀቅ አድርጎ፣ በሌሎች የዓለም ክፍሎች ለሚፈጸሙ ዓለማቀፍ የመብት ጥሰቶች ቅድሚያ ቢሰጥ ይሻላል በማለትም ኤርትራ መክራለች።
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ዩ ኤስ አይ ዲ በመቀሌ ጉብኝት አድርጓል።

የአሜሪካ ዓለማቀፍ ተረድዖ ድርጅት (ዩ ኤስ አይ ዲ) ከፍተኛ ልዑካን ቡድን ትናንት በድጋሚ በመቀሌ ጉብኝት አድርጓል። በሰብዓዊ ጉዳዮች ቢሮ የዋና ዳይሬክተሯ ረዳት ሶናሊ ኮርዴ የመሩት ልዑካን ቡድን፣ ከክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ሃላፊዎች ጋር በክልሉ በተከሰተው ሰብዓዊ ቀውስና በወቅታዊ ኹኔታዎች ዙሪያ መክሯል። ልዑካን ቡድኑ ወደ አፋር ክልልም አቅንቶ፣ የዕርዳታ ሥርጭት ሂደቱን ተመልክቷል። ከጥር ወር ወዲህ፣ ድርጅቱ በትግራይ፣ አፋር፣ አማራ፣ ኦሮሚያና ሶማሌ ክልሎች ለ2 ነጥብ 4 ሚሊዮን ተረጂዎች አስቸኳይ የምግብ ዕርዳታ ማቅረቡን ገልጧል።
Posted in Amharic News, Ethiopian News

አምነስቲ ጋዜጠኛ በላይ ማናዬ ከእስር እንዲፈታ የሚጠይቅ ዘመቻ ጀመረ

አምነስቲ ኢንተርናሽናል ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሚጻፍ ደብዳቤ ከአራት ወራት በፊት የታሰረው ጋዜጠኛ በላይ ማናዬ ከእስር እንዲፈታ የሚጠይቅ ዘመቻ ጀመረ።...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

አራት ተማሪዎችን ተኩሶ የገደለው አሜሪካዊ ታዳጊ አባት በግድያ ወንጀል ጥፋተኛ ተባለ

አራት ተማሪዎችን በሚቺጋን ትምህርት ቤት ተኩሶ የገደለው አሜሪካዊ ታዳጊ አባት በግድያ ወንጀል ጥፋተኛ ተባለ።
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የሴኔጋል ተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎች ከእስር ተለቀቁ

Posted in Amharic News, Ethiopian News

የማክዶናልድ ኮምፒውተር ሥርዓት ለሰዓታት ተቋረጠ

Posted in Amharic News, Ethiopian News

የፖለቲከኞች ከእስር መለቀቅና የእነዶ/ር ወንድወሰን የፍርድ ቤት ውሎ

በእነ ዶ/ር ወንድወሰን አሠፋ መዝገብ ስር ከተካተቱት 53 ተከሳሾች መካከል 21ዱን በተመለከተ ዛሬ ፍርድ ቤት ሦስት ውሳኔዎችን አሳለፈ ። ከ21ዱ ውጪ ቀሪ ተከሳሾች በጋዜጣ ጥሪ እንዲደረግላቸው መወሰኑንም ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ሰለሞን ገዛኸኝ ዛሬ ለዶይቸ ቬለ በስልክ ተናግረዋል ።...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ረቂቅ አዋጅ የተዘጋጀበት የሃይማኖት እና ህዝባዊ በዓላት ጉዳይ

በስላም ተጀምረዉ የሚጠናቀቁ የኢትዮጵያ ሀይማኖታዊና ህዝባዊ የአደባባይ በዓላት ከቅርብ ግዜ ወዲህ የመንግስት የፀጥታ ችግር እየሆኑ መጥተዋል፤ በዓላቱን ከሚታደሙት ታዳሚውን የሚጠብቁት እየበለጡ፤ የከተማው መንገድ እየተዘጋ በአብዛኛው አንዳንዴ ከበዓሉ 2 ቀናት በፊት ጭምር እየተዘጋ ለእንቅስቃሴ ፈተና የሚሆንበት ግዜ እየጨመረ መጥቷል ተባለ።...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የአንድ ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ አመራሮች እግድ

ለሥራ ማስኬጅያ ከመንግሥት የተሰጠውን 2.7 ሚሊዮን ብር ከታለመለት ዓላማ ውጪ ማዋሉ እና ከፍተኛ ገንዘብ ለፓርቲው አመራሮች እና ሌሎች አባላት የግል ጥቅም አውሏል የተባለው አንድ ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ የወንጀል ምርመራ እንዲደረግበት ተጠየቀ። ፓርቲው እና አመራሮቹ እንዲታገዱ መወሰኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል።...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የዓለም ወጣቶች ፌስቲቫል ላይ ኢትዮጵያን ወክለው የተሳተፉ ወጣቶች

ለአንድ ሳምንት ያህል የዘለቀው እና ሩሲያ የተካሄደው የዓለም ወጣቶች ፌስቲቫል ባለፈው ሳምንት ሀሙስ ተጠናቋል። በዚህ ፌስቲቫል ላይ ኢትዮጵያን ወክለው 70 የሚሆኑ ወጣት ኢትዮጵያውያን ተካፍለው ነበር።ስለ ፌስቲቫሉ እና ተሞክሯቸው ጠይቀናል።...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ሴቶች እና የፖለቲካ ተሳትፏቸው

Posted in Amharic News, Ethiopian News

ባይደን ቁልፍ በሆነው የሚቺጋን ግዛት የምርጫ ዘመቻ እያደረጉ ነው

Posted in Amharic News, Ethiopian News

የአዲስ አበባ-ደሴ መንገድ መዘጋት የከፋ ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጫና ማሳደሩ ተገለጸ

Posted in Amharic News, Ethiopian News

የከተመን ማክተም፤ ድሃ ጠል የከተማ ዝመና ፖሊሲ ውጤት ነው ( ያሬድ ሃይለማርያም ፡ የሰብዐዊ መብት ተሟጋች )

የከተመን ማክተም፤ ድሃ ጠል የከተማ ዝመና ፖሊሲ ውጤት ነው  ፟  ( ያሬድ ሃይለማርያም ፡ የሰብዐዊ መብት ተሟጋች ) +++++ “Eviction is a cause, not just a condition, of poverty.” Matthew Desmond የዛሬው የመልዕክተ ቅዳሜ ትኩረት በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ እና በዙሪያዋ እየታየ ያለው የጅምላ ቤት ፈረሳ እና የዜጎች ስቃይና እንግልት ላይ ነው። ለአብዛኛው የአገራችን ሕዝብ ትንሽ የምትባለውም ደሳሳ ጎጆ ሁሉ ነገሩን ያሳረፈባት ደሴቱ ነች። ያችን ደሴቱን ስታፈርስበት ልክ አውላላ ውቂያኖስ መሃል አንድ መዋኘት የማይችልን ሰው ከነቤተሰቡ ዋኝተህ ውጣ ብለህ ከጀልባ ላይ እንደወረወርከው ያህል ነው የሚቆጠረው። በዛሬዋ ኢትዮጵያ ሚሊዮን ዜጎች ይህ እጣ ፈንታ ገጥሟቸዋል። ልጆቻቸውን ይዘው፣ እቃቸውን በየሜዳው ላይ በትነው፣ ገሚሱም ተዘርፎባቸው በተንጣለለ ውቃኖስ መሃል የመጣል ያህል አደጋ ተጋርጦባቸዋል። በላዩ ላይ መቆሚያ ያጣው የኑሮና የገበያ ግሽፈት በውቂያኖሱ ላይ የሚጋልብ ማዕበል ነው። ሌሎች ሚሊዮኖች ደግሞ ይሄው እጣ ፈንታ ዛሬ ወይ ነገ ይገጥመናል በሚል አንድ አይናቸውን ጨፍነው ተኝተው እንድ አይናቸውን ገልጠው በሌሊት በተኙበት መጥተው በላያቸው ላይ ቤት የሚንዱና የሚያፈርሱ ሕገ ወጥ ግብረሃይሎችን ኮቴ ሲጠባበቁ ያድራሉ። ያገዛዝ ሥርዓቶቹ አንድ ያልተረዱት ነገር ቢኖር ከመሬቱና ከቤቱ በከተማ ዝመና ወይም በልማት ስም ያፈናቀልከው ሕዝብ ከልቡ ፈንቅሎ ይጥልሃል። ሕዝብ ከልቡ ያወጣው ሥርዓት ደግሞ አክራሞቱ በግጭት የተሞላ ብቻ ሳይሆን አወዳደቁ እጅግ የከፋና ዘግናኝ መሆኑን ነው። የከተማ ዝመና እና ሰፋፊ የልማት ሥራዎች ሁሌም የሚነሳባቸው ጥያቄ ምን ያህል ሰዋዊ ገጽታ አላቸው
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ብፁዓን አባቶች በዝቋላ ሰማዕታት መቃብር ጸሎት አደረሱ

eotc
Tagged with:
Posted in Amharic News, Ethiopian News, Video

የአብይ ቀይ መስመር ለአባቶች – የእስክንድር ነጋ የቪዲዮ መልዕክት

የአብይ ቀይ መስመር ለአባቶች – የእስክንድር ነጋ የቪዲዮ መልዕክት !function(r,u,m,b,l,e){r._Rumble=b,r[b]||(r[b]=function(){(r[b]._=r[b]._||[]).push(arguments);if(r[b]._.length==1){l=u.createElement(m),e=u.getElementsByTagName(m)[0],l.async=1,l.src="https://rumble.com/embedJS/u4"+(arguments[1].video?'.'+arguments[1].video:'')+"/?url="+encodeURIComponent(location.href)+"&args="+encodeURIComponent(JSON.stringify([].slice.apply(arguments))),e.parentNode.insertBefore(l,e)}})}(window, document, "script", "Rumble"); Rumble("play", {"video":"v4gw84h","div":"rumble_v4gw84h"});  
Posted in Amharic News, Ethiopian News, Video

በገላና ወረዳ በቀጠለው ውጊያ የጤና እና የትምህርት አገልግሎቶች ተቋርጠዋል

Posted in Amharic News, Ethiopian News

የናይጄሪያ ፕሬዚዳንት ለአጋቾች የማስለቀቂያ ቤዛ እንዳይከፈል አዘዙ

በናይጄሪያ፣ ባለፈው ሳምንት በታጣቂዎች ለተጠለፉት ከ250 ለሚበልጡ ተማሪዎች፣ የመንግሥቱ የጸጥታ ኀይሎች ፈጽሞ የማስለቀቂያ ገንዘብ እንዳይከፍሉ፣ ፕሬዚዳንት ቦላ ቲኑቡ ትዕዛዝ እንደሰጡ የአገሪቱ የማስታወቂያ ሚኒስትር ተናገሩ፡፡...
Posted in Amharic News, Ethiopian News, Video

ሩሲያ የቫግነርን ስያሜ ስትቀይር በአፍሪካ ተጽእኖዋን የማስፋት ዕቅድ እንደሌላት ገለጸች

ሩሲያ የቫግነር ግሩፕን መጠሪያ “ልዩ የውጭ ተልዕኮ ክፍለ ጦር” በሚል ስያሜ ቀይራለች። በአሁኑ ጊዜ ኢ-መደበኛው ሠራዊት፣ በሩሲያ የወታደራዊ ደኅንነት ክፍል ዕዝ ሥር እንዲውል ተደርጓል። ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News, Video

ቀጥታ ስርጭት ፡ “የኦህዴድን አከርካሪ እየሰበሩ ያሉ አዳዲስ ድሎች!” ፡ የኢትዮ 360 መረጃዎች

Ethio 360 Zare Min Ale "የኦህዴድን አከርካሪ እየሰበሩ ያሉ አዳዲስ ድሎች!" Friday March 15, 2024
Tagged with:
Posted in Amharic News, Ethiopian News, Video

በአፋር ክልል በኢሳ እና አፋር ጎሳዎች መካከል ግጭት መቀጠሉ ተሰምቷል ።

በአፋር ክልል በኢሳ እና አፋር ጎሳዎች መካከል ግጭት መቀጠሉ ተሰምቷል ። ትናንት በአፋር ክልል ዞን 6 ወይም ማሂ ረሱ ዞን ውስጥ በሚገኘውና አፋር እና ሶማሌ ክልሎች በሚወዛገቡበት አዳዶ ወረዳ በኹለቱ ጎሳዎች መካከል ግጭት ማገርሸቱን ምንጮች ተናግረዋል። በኹለቱ ጎሳዎች መካከል ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ተደጋጋሚ ግጭቶች የተከሰቱ ቢኾንም፣ ኹለቱ ክልሎች ግን ስለ ጎሳ ግጭቶች መግለጫ ሲያወጡ አይሰሙም። የጎሳ ግጭቱ ትናንት በድጋሚ ያገረሸው፣ በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አስተባባሪነት የኸለቱ ክልሎች የጎሳ እና የአገር ሽማግሌዎች ተገናኝተው ከመከሩና ለግጭቶችና አለመግባባቶች ዘላቂ መፍትሄ ለመፍታት ጠቅላይ ምክር ቤቱ የሚመራው መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ ካቋቋሙ ከጥቂት ቀናት በኋላ ነው። ዋዜማ ራዲዮ
Posted in Amharic News, Ethiopian News

18 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በኬንያ ዋጅር ተያዙ

18 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በኬንያ ዋጅር ተያዙ በኬንያ ዋጅር ካውንቲ በህገ ወጥ መንገድ ወደ ሀገሪቱ ገብተዋል የተባሉ 18 ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች በቁጥጥር ስር ማዋሉን የዋጅር ፖሊስ ገልጿል። 18ቱ ፍልስተኞች የተያዙት በዛሬው እለት ኮሮንዲሌ በሚባል የከተማይቱ አውራጃ በተደረገ ኦፕሬሽን መሆኑ ተነግሯል። ፍልሰተኞቹ በኮሮንዲሌ ፖሊስ ጣቢያ የታሰሩ ሲሆን በህገ-ወጥ መንገድ ወደ ኬንያ በመግባት ክስ እንዲመሰረትባቸው የሚያስችለውን ሂደት በመጠባበቅ ላይ እንዳሉ ተጠቁሟል። በኬንያ በህገ-ወጥ መንገድ ገብተው የተገኙ የሌላ ሀገር ዜጎች የመባረር ወይም እስራት ሊገጥማቸው እንደሚችል ሲገለፅ በተጨማሪም፣ በኬንያ የኢሚግሬሽን ህጎች በተገለፀው መሰረት ቅጣት ሊጣልባቸው እንደሚችልም ነው የተገለፀው።
Posted in Amharic News, Ethiopian News

አሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት የግጭትና መረጋጋት ረዳት ሚንስትር ኢትዮጵያን ሊጎበኙ ነው

አሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት የግጭትና መረጋጋት ረዳት ሚንስትር የኾኑት አን ዊትኮውስኪ ከመጋቢት 8 እስከ 17 በኢትዮጵያ፣ ኬንያ እና ሞዛምቢክ ይፋዊ ጉብኝት ያደርጋሉ። ረዳት ሚንስትሯ በኢትዮጵያ እና ኬንያ በሚኖራቸው ቆይታ፣ አሜሪካ በአፍሪካ ቀንድ ቀጠና ሰላምና መረጋጋት ለማስፈን ለቀጠናዊ ጥረቶች የምታደርጋቸውን ጥረቶች ለማጠናከር ያለመ ውይይት እንደሚያደርጉ መስሪያ ቤታቸው ዛሬ ባሠራጨው መረጃ አስታውቋል። ረዳት ሚንስትሯ፣ በሦስቱ አገራት ከመንግሥት ባለሥልጣናት፣ ከሲቪል ማኅበረሰብና ከዓለማቀፍ አጋሮች ተወካዮች ጋር የግጭት ተጎጂ ማኅበረሰቦችን መልሶ ለማቋቋም በማደረጉ ጥረቶች ዙሪያ ጭምር እንደሚወያዩና አሜሪካ በዚኹ መስክ ለሦስቱ አገራት እያደረገች ያለችውን ድጋፍ እንደሚገመግሙ ተገልጧል።
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ለስራ እንደወጡ ከታገቱት የወንጂ ስኳር ፋብሪካ ሰራተኞች አምስቱ ተገድለው ተገኝተዋል

ለ2 ሳምንት ያህል ታግተው የነበሩ 5 የወንጂ ስኳር ፋብሪካ ሠራተኞች ተገድለው መገኘታቸውን ስሜ አይጠቀስ ያሉ አንድ የፋብሪካው ኃላፊ ተናገሩ። እኚሁ ኃላፊ ለቢቢሲ አማርኛው ክፍል በሰጡት ቃል ፤ የአምስቱ ሠራተኞች አስከሬን ዛሬ ጠዋት መጋቢት 6/2016 ዓ.ም. መገኘቱን ገልጸዋል። ” አስከሬናቸው ከፋብሪካው ማሳ ወጣ ብሎ ጨካ በሚባል የገጠር አካባቢ ነው የተገኘው ” ብለዋል። ከተገደሉት መካከል 3ቱ ሠራተኞች ከወንጂ አካባቢ ሲሆኑ፣ የቀብር ሥነ ሥርዓታቸው ዛሬ ተፈፅሟል። ሁለቱ ሠራተኞች አንደኛው ከአዳማ የመጣው ቀብሩ ዛሬ የተፈፀመ ሲሆን ሌላኛው ከደሴ የመጣው ግለሰብ አስከሬን ወደ ስፍራው ተልኳል ተብሏል። 4ቱ ሠራተኞች በፋብሪካው ውስጥ በትራክተር ኦፕሬተርነት ለረጅም ጊዜ ያገለገሉ እና ዕድሜያቸው ከፍ ያለ እንደሆኑም ተገልጿል። ሌላኛው የኤሌክትሪክ ሠራተኛ (ፎርማን) ወጣት ሲሆን በቅርብ የተቀጠረ እና ለአንድ ዓመት ያህል በፋብሪካው አገልግሏል። አንደ ኃላፊው ገለጻ ከሆነ ግለሰቦቹ ከሁለት ሳምንታት በፊት የአዳር ስር ላይ ምሽቱን አሳልፈው ጥዋት ላይ በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ አርሲ ዞን ” ዶዶታ ” ከሚባለው ፋብሪካው ከሚገኝበት ስፍራ በታጣቂዎች ታግተው ተወስደዋል። ሠራተኞቹን ያገቷቸው ሰዎች ገንዘብ ጠይቀው እንደነበር ? ወይም የጠየቋቸው ጉዳዮች እንዳሉ ዝርዝሩን እንደማያውቁ አስረድተዋል። ነገር ግን ፋብሪካው ከአጋቾቹ በኩል ምንም ነገር እንዳልተጠየቀ ገልጸው፣ ወዲያውኑ ለመንግሥት አካል ማሳወቃቸውን ተናግረዋል። ፓሊስም ሠራተኞቹን ለማስለቀቅ እየተከታታለ እንደነበር የገለጹት ኃላፊው ነገር ግን አስከሬናቸው ዛሬ ጥዋት 2 ሰዓት አካባቢ ተገኝቷል ብለዋል። ስለ ግድያው እንዴት ? እና ስንት ሰዓት ? ተፈጸመ የሚለውን ባያውቁም ምናልባትም ትናንት ምሽት ተገድለዋል
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የአሜሪካ የላይኛው ምክር ቤት አባላት የባይደን አስተዳደር በኢትዮጵያ ለተከሰተው ሰብዓዊ ቀውስ ምላሽ እንዲሰጥ ጠየቁ

የአሜሪካ የላይኛው ምክር ቤት አባላት የባይደን አስተዳደር በኢትዮጵያ ለተከሰተው ሰብዓዊ ቀውስ ምላሽ እንዲሰጥ ጠየቁ የአሜሪካ የላይኛው ምክር ቤት አባላት ሴናተር ቲና ስሚዝ፣ ጄፍ ሜርክሌይ፣ ኤሚ ክሎቡቻር፣ ጆን ሂክንሎፐር፣ ክሪስ ቫን ሆለን፣ እና ቲም ኬይን፣ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን አስተዳደር በኢትዮጵያ ለተከሰተው ሰብዓዊ ቀውስ ምላሽ እንዲሱጡ ጠይቀዋል። ሴናተሮቹ የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር አንቶኒ ብሊንከን እና የአሜሪካ አለማቀፍ ተራድኦ ድርጅት (USAID) ዋና ዳይሬክተር ሳማንታ ፓወር በኢትዮጵያ በጦርነት እና ግጭት ምክንያት ለተከሰተው ሰብዓዊ ቀውስ ቀጣይነት ያለው የሰብዓዊ ድጋፍ ጥያቄ ምላሽ እንዲሰጡ በፃፉት ደብዳቤ ጥሪ አቅርበዋል። በኢትዮጵያ ያለው የእርስ በርስ ግጭትና የአየር ንብረት መዛባት በሀገሪቱ ያለውን አስከፊ ሰብዓዊ ቀውስ አባብሶታል ያሉት የምክር ቤት አባላቱ 4.4 ሚሊዮን ሰዎች በአገር ውስጥ እንደተፈናቀሉና ኢትዮጵያ ወደ 942,ሺ የሚጠጉ የጎረቤት ሀገራት ስደተኞችን አስጠልላ እንደምትገኝ ገልፀዋል። በዚህም በኢትዮጵያ 20.1 ሚሊዮን የሚገመቱ ሰዎች አፋጣኝ የምግብ እርዳታ የሚያስፈልጋቸው መሆኑን ሴናተሮቹ የጠቆሙ ሲሆን በኢትዮጵያ በ2024 የሰብዓዊ እርዳታ እቅድ መሰረት ለዜጎች ድጋፍ ለማድረግ 3.24 ቢሊዮን ዶላር እንደሚያስፈልገውና ለ6.6 ሚሊዮን ሰዎች የምግብ እርዳታ ለማድረግ 500 ሚሊዮን ዶላር በአስቸኳይ የሚያስፈልግ መሆኑን ጠቁመዋል። በተጨማሪም ሴናተሮቹ የባይደን አስተዳደር በሀገሪቱ የሚደረገውን ሰብዓዊ ዕርዳታ ለማሳደግ ከሌሎች ለጋሽ አገራትና የተራድኦ ድርጅቶች ጋር እንዲተባበር የጠየቁ ሲሆን በተጨማሪም በሀገሪቱ ሰብአዊ ፍጡራን ላይ ተፅዕኖ የሚያደርጉ ግጭቶችን ለማስወገድ ግፊት እንዲደረግም ጠይቀዋል።
Posted in Amharic News, Ethiopian News

በአብይ አህመድ አገዛዝ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በር ላይ ተማሪዎች ታፍነው ተወሰዱ

በአብይ አህመድ አገዛዝ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በር ላይ ታፍነው ከተወሰዱ ተማሪዎች መካከል፦ 1 ,ጆን ተሻገር 2, ቃልኪዳን እያሱ 3, ቴዎድሮስ ይበልጣል እና 4, አራጋው ሞሳው ይገኙበታል።(  ምስላቸው ከታች ይገኛል ከተማሪዎቹ መካከል ሦስቱ የ4ኛ አመት እና አንደኛው ደግሞ የ3ኛ አመት የህግ ተማሪዎች መሆናቸውን ለማወቅ ችለናል። ተማሪዎቹም እስካሁኗ ሰዓት የት እንዳሉ እንደማይታወቅ ከቅርብ ጓደኞቻቸው ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። በአብይ አህመድ አረመኔአዊ አገዛዝ አማራ ከሆንክ የትም እና በምንም አይነት ሁኔታ ትታገታለህ፣ ትታፈናለህ፣ ትገደላለህ፣ ትፈናቀላለህ።
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የአሜሪካ ልዑክ በኒዤር የሦስት ቀናት ቆይታ አደረገ

Posted in Amharic News, Ethiopian News

በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ታላላቅ ውድድሮች ላይ የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ብስክሌት ብሔራዊ ቡድን ፈተና

በታዋቂው ቱር ደ ሩዋንዳ የብስክሌት ውድድር ላይ ቢቢሲ የኢትዮጵያ ተወዳዳሪዎችን ሁኔታ በቅርበት ተመልክቷል። የመወዳደሪያ ብስክሌት እና ትጥቅ፣ በቂ የዝግጅት ጊዜ እና ድጋፍ የሌላቸው ተወዳዳሪዎች ውድድሩን እንዳይጨርሱ ምክንያት እንደሆናቸው ተናግረዋል። የኢትዮጵያ የብስክሌት ስፖርት ፈተናዎች አገሪቱ ወደፊት በዘርፉ እንዳትሳተፍ እንቅፋት ሊሆን ይችላል የሚል ስጋት በስፖርተኞቹ ላይ ፈጥሯል።...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

እስራኤል ሐማስን ‘ለመደምሰስ’ እያካሄደች ያለው ዘመቻ እንዳሰበችው እየተሳካላት ነው?

እስራኤል እደመስሰዋለሁ ብላ የተነሳችው ሐማስ የፍልስጤማውያን ፖለቲካዊ፣ ርዕተ ዓለማዊ፣ ማኅበራዊ እንዲሁም ወታደራዊ እንቅስቃሴ ነው። ሐማስ ጥቃት ከፈጸመባት በኋላ እስራኤል ቡድኑን “ለመደምሰስ” የያዘችው ዕቅድ ሊሳካ የሚችል ነው?...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

በሜዲትራኒያን ባሕር ላይ ሲጓዙ የነበሩ ቢያንስ 60 ስደተኞች ሕይወት አለፈ

በፕላስቲክ በተሰራ አነስተኛ ጀልባ ተጭነው በሜዲትሪኒያን ባሕር ላይ ሲጓዙ ከነበሩ ስደተኞች መካከል ቢያንስ 60 ያህሉ መሞታቸውን በሕይወት የተረፉ ተሳፋሪዎች ተናገሩ።...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

በሞቃዲሾ የአል-ሻባብ የሆቴል እገታ ፍጻሜ አገኘ

Posted in Amharic News, Ethiopian News

የሩሲያ ፕሬዘዳንታዊ ምርጫ እየተካሄደ ነው

Posted in Amharic News, Ethiopian News

በእነ ሜ/ጄ ክንፈ ዳኘው መዝገብ ቀርበው የነበሩ ክሶች “ለሕዝብ ጥቅም ሲባል” ተቋረጡ

የኢትዮጵያ መንግሥት የፍትህ ሚኒስቴር በእነ ሜጀር ጄኔራል ክንፈ ዳኘው መዝገብ ቀርበው የነበሩ ክሶች ለሕዝብ ጥቅም ሲባል እንዲቋረጡ መወሰኑን አስታወቀ።
Posted in Amharic News, Ethiopian News

አልሻባብ በሞቃዲሾ ከፕሬዝዳንቱ ቤተ መንግሥት አቅራቢያ ባለ ሆቴል ላይ ጥቃት ፈጸመ

የአል ሻባብ ታጣቂዎች በዋና ከተማዋ ሞቃዲሾ ከሶማሊያው ፕሬዝዳንት ቤተ መንግሥት አቅራቢያ በሚገኝ አንድ ሆቴል ላይ ጥቃት መፈጸማቸውን የደኅንነት ምንጮች እና የዐይን እማኞች ተናገሩ።...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የምዕራባውያን መድሃኒት እና የአፍሪቃውያን እልቂት

በጎርጎርሳውያኑ 1870 ዎቹ እና 80 ዎቹ ውስጥ ለሞቃታማ አካባቢዎች የሕክምና ምርምር ፍላጎት በከፍተኛ ሁኔታ የጨመረበት ጊዜ ነበር። ጊዜው ደግሞ የአውሮጳ ሃገራት መላው አፍሪቃን ለመቀራመት የሚሯሯጡበት ወቅትም ነበር።...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

በበርካታ የአፍሪካ አገራት የኢንተርኔት አገልግሎት ተቋረጠ

ከሰሜን እስከ ደቡብ በሚገኙ በርካታ የአፍሪካ አገራት የኢንተርኔት አገልግሎት መቋረጡ ተገለጸ።
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የፕሪሚየር ሊግ እና የኤፍኤ ዋንጫ ጨዋታዎች ውጤት ግምቶች

ቅዳሜ እና እሁድ የፕሪሚየር ሊግ እና ተጠባቂ የኤፍኤ ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎች ይደረጋሉ። በኤፍኤ ዋንጫ ዩናይትድ ከ ሊቨርፑል እንዲሁም ሲቲ ከ ኒውካስል ግጥሚያ ያደርጋሉ። የቢቢሲ የእግር ኳስ ተንታኝ ክሪስ ሱተን የጨዋታዎቹን ግምት እንደሚከለው አስቀምጧል።...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

በኪሲዋህሊ ነጻነት ሆነ

የቻጋ ሕዝብ በአፍሪቃ እጅግ ታዋቂ እና ትልቁ በሆነው የኪሊማንጃሮ ተራራ ተዳፋታማ አካባቢ የሚኖሩ ህዝቦች ናቸው ። ህዝቡ የተራራውን አናት ኪቦ ብለው ይጠሩታል። ነገር ግን በዘመናዊው ታሪክ ታንዛንያውያን ተማሪዎች የኪሊማንጃሮ ተራራ በጀርመን ሚሺነሪ ዮሃንስ ሬብማን አማካኝነት በ1848 እንደተገኘ ያስባሉ ።...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የጀርመን ቅኝ ግዛት እና የአፍሪቃውያን እልቂት

የራይንሽ ተልዕኮ ቤተክርስትያን የተባለችው የጀርመን ቤተክርስታያን ከሄሬሮ ህዝቦች ጋር ጥሩ ግንኙነት ፈጥራ እንደነበር ይነገርላታል። ጀርመኖቹ በኦካሃንጃ፣ ኦትጂምቢንግዌ እና በዊንድሆክ በስምምነት አብረው መኖር የጀመሩበት አጋጣሚም ነበር ። በዚህም በርካታ ሄሬሮዎችም ወደ ክርስትና እምነት እንዲመጡ መንገድ ከፍቶላቸዋል።...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

Abiy Ahmed’s troops commit atrocities in Amhara Region

Ethiopian news and analysisPlease subscribe and share:- https://bit.ly/subscribetomereja#Ethiopia #Mereja #ethio360
Tagged with: ,
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የሴቶች የተሃድሶና የክህሎት ማበልጸጊያ ማዕከል

በአዲስ አበባ በጎዳናና በወሲብ ንግድ የሚተዳደሩ ብሎም ለተለያዩ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ቀውስ የተዳረጉ ሴቶችን ተጠቃሚ ያደርጋል የተባለው የሴቶች የተሀድሶና የክህሎት ማበልጸጊያ ማዕከል ዛሬ ተመርቋል፡፡ማዕከሉ በዋነኛነት በሴተኛ-አዳሪነት የተሰማሩትን በመቀበል ሙያዊና ስነ ልቦናዊ ድጋፍና ስልጠናዎችን በመስጠት ወደ ስራ ያሰማራልም ነው የተባለው፡፡...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የዜጎች ሰብአዊ መብቶች እንዲከበሩ የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ጠየቀ

ፓርቲው የዜጎች ግዲያ መበራከትና ፍትህ አለመስፈን በክልሉ በሰኔ ይካሄዳል በተባለው ምርጫ ላይ ተጽእኖ ሊያሳድር ይችላል የሚል ስጋቱን ገልጿል። የከፍተኛ ፖሊስ መኮንን ጨምሮ በግለሰቦች ላይ በመተከል ዞን እና አሶሳ ዞን ግድያ የፈጸሙ ወደ ህግ አለመቅረባቸው ስጋት የፈጠረና የፍትህ አካላትን ተአማኒነትንም ጥያቄ ውስጥ ያስገባ ድርጊት ነው ብሏል፡፡...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ስለ ፕሪቶሪያው ግጭት ማቆም ስምምነት የህወሓት መግለጫ

ህወሓት ከተፈረመ 16 ወራት ያለፈው ውል በከፊል መፈፀሙን፣ በርካታ የስምምነቱ ይዘቶች ደግሞ አሁንም በእንጥልጥል እንዳሉ በውይይቱ መነሳቱን ገልጿል።ህወሓት በስምምነቱ መሰረት ከመከላከያ ሰራዊት ውጭ የሆኑ ሐይሎች አሁንም ከትግራይ አለመውጣቸውን፣ 40 በመቶ የትግራይ ግዛት አሁንም ወደ ክልሉ አስተዳደር እንዳልገባ ማንሳቱን በመግለጫው ጠቁሟል።...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የፕሪቶሪያ የግጭት ማቆም ስምምነት ግምገማ

የቀድሞ ተዋጊዎችን ትጥቅ ለማስፈታት፣ ለመበተን እና ወደ ማህበረሰቡ መልሶ ለማዋሃድ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርጉ የገለፁት የበለፀጉ ሀገራት በአማራ በኦሮሚያና በሌሎች የኢትዮጵያ ክልሎች የተከሰቱት ቀውሶች በተመሳሳይ ቁርጠኝነት ችግራቸው እንዲፈታ ጥሪ አቅርበዋል። ሁለቱ ወገኖች በቂት ወራት ተመሳሳይ ውይይት ለማድረግ ስለመወሰናቸውም ተነግሯል።...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የጤፍ ዋጋ በ11 ወራት ከሁለት ዕጥፍ በላይ መጨመሩ ተጠቆመ

Posted in Amharic News, Ethiopian News

የፓስፖርት ፈላጊዎች ጉዳይ

Posted in Amharic News, Ethiopian News

የሰሜን ሸዋ ዞን አዋሳኝ ወረዳዎች ግጭት

Posted in Amharic News, Ethiopian News

ቲክ ቶክን በአሜሪካ ለማገድ የወጣው ሕግ ቻይናን አስቆጥቷል

Posted in Amharic News, Ethiopian News

የድሬዳዋ በጎ ፈቃደኞች የአደባባይ ኢፍጣር አካሔዱ

Posted in Amharic News, Ethiopian News

በደቡብ ኢትዮጵያ ምክር ቤት ጉባኤ ውይይት የተደረገበት የመምህራን ደሞዝ አለመከፈል

የክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ በክልሉ የመምህራንን ደሞዝን ጨምሮ ሌሎች የፋይናንስ ውጪዎችን ለማሟላት ያልተቻለው የገቢ አሰባሰብ በሚፈለገው መጠን ባለመሠራቱ መሆኑን ተናግረዋል ። በቀጣይ የፋይናንስና የገቢ ሰብሳቢ ተቋማትን አቅም በማጠናከር የደሞዝ ክፍያን ችግር በዘላቂነት ለመፍታት ጥረት እንደሚደረግ ርዕሰ መስተዳድሩ ጠቅሰዋል ፡፡...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ዩናይትድ ስቴትስን ለረዱ የአፍጋኒስታን ዜጎች ተጨማሪ ቪዛ ተጠየቀ

Posted in Amharic News, Ethiopian News

ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ከእስር ተፈቱ፤ አብዲ ኢሌና ሜጀር ጄነራል ክንፈ ዳኘው በምህረት ከእስር ይፈታሉ

ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ከእስር ተፈቱ ላለፈው አንድ ወር ከ12 ቀን በእስር ላይ የቆዩት፤ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የፓርላማ አባል ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ዛሬ ከሰዓት መለቀቃቸውን የዓይን እማኞች ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ገለጹ። የቀድሞው የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አብዲ መሐመድ ዑመር (አብዲ ኢሌ)፣ የቀድሞው የብረታ ብረት እና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጄነራል ክንፈ ዳኘውም “በምህረት” ከእስር እንደሚፈቱ ታማኝ ምንጮች ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናግረዋል። ዶ/ር ደሳለኝ “በዋስትና እንደሚለቀቁ” የተነገራቸው፤ ዛሬ ምሳ ሰዓት ገደማ መሆኑን በስፍራው የነበሩ የዓይን እማኞች ገልጸዋል። የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የፓርላማ ተወካይ የሆኑት ዶ/ር ደሳለኝ፤ ጥር 22፤ 2016 ምሽት በጸጥታ ኃይሎች ከቤታቸው ከተወሰዱ በኋላ ታስረው የቆዩት በአዲስ አበባ ሜክሲኮ አደባባይ አካባቢ በሚገኘው የፌደራል የወንጀል ምርመራ የእስረኞች ማቆያ ስፍራ ነው። ዶ/ር ደሳለኝ ከእስር ከመለቀቃቸው ከሰዓታት በፊት በተካሄደ የተወካዮች ምክር ቤት ስብሰባ፤ ከፓርላማው “የምክር ቤት ጉዳዮች አማካሪ ኮሚቴ” አባልነታቸው ተነስተዋል። ይህ ኮሚቴ “የተወካዮች ምክር ቤት የሚወያይበትን ማንኛውም አጀንዳ የመቅረጽ” ኃላፊነት ያለበት ሲሆን የሚመራው በፓርላማው አፈ ጉባኤ ነው። በዛሬው ስብሰባ፤ ላለፉት ሰባት ወራት በእስር ላይ ያሉት ሌላኛው የአብን የፓርላማ ተወካይ አቶ ክርስቲያን ታደለ ያለመከሰስ መብት መነሳቱ ይታወሳል። (ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)
Posted in Amharic News, Ethiopian News

“ሩሲያ ከፓሪሱ ኦሎምፒክ አትቀርም” – የሩሲያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ

Posted in Amharic News, Ethiopian News

ሳንድራ ኹለር: ዓለምአቀፍ እዉቅናን ያገኘችዉ ጀርመናዊት ተዋናይ

ጀርመናዊትዋ የፊልም ተዋናይ ሳንድራ ሁለር በምርጥ ዘርፍ ተዋናይት ኦስካር ባታሸንፍም፤ የሚሊዮኖችን ልብ በተወነችበት ፊልም አግኝታለች። ቀደም ሲል አዉሮጳ ላይ ሽልማትዋን እንድትወስድ ወደ መድረክ ስትጠራ፤ በአዳራሹ የነበረዉን ህዝብ ለዓለም ሰላም በፀጥታ መልክት እንዲያስተላልፍ ለሰላም እንዲቆም ጠይቃ ነበር።...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የአውሮፓ ኅብረት ውሳኔ የኢትዮጵያ አበባ አምራቾችን አስግቷል

Posted in Amharic News, Ethiopian News

መንግሥት ጋዜጠኛ ሙሄዲን መሐመድን ፈጥኖ እንዲፈታ ሲፒጄ ጠየቀ

ዋሽንግተን ዲሲ — በሶማሊኛ ቋንቋ የሚተላለፈው ‘ካልሳን ቲቪ’ የቀድሞ ዘጋቢ እና ከአንድ ወር በፊት በሶማሌ ክልል ውስጥ የታሰረው ሙሄዲን መሐመድ፣ ያለቅድመ ኹኔታ በአስቸኳይ እንዲለቀቅ፣ ሲፒጄ ጠየቀ። ጋዜጠኞችን በዘፈቀደ ማሰርም መቆም እንደሚገባው፣ የጋዜጠኞች ደኅንነት ተሟጋች ድርጅቱ አሳስቧል፡፡ መቀመጫውን ለንደን ላደረገው ‘ካልሳን ቲቪ’ የሶማልኛ ቋንቋ ብዙኀን መገናኛ ሲሠራ የነበረው...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ከሊቢያ የተነሱ ፍልሰተኞች ሜዲቴራኒያን ባሕር ባህር ላይ ሰጥመው ሞቱ

Posted in Amharic News, Ethiopian News

ምክር ቤቱ የአቶ ክርስቲያን ታደለን ያለመከሰስ መብት አነሣ

Posted in Amharic News, Ethiopian News

አገር የምትረጋጋው በልማትና በፀጥታ ጉዳዮች መግባባት ሲቻል ነው!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) አዲስ አበባን ጨምሮ ከተለያዩ ክልሎች ተወካዮች ጋር ተከታታይ ውይይቶች ማድረጋቸው ይታወሳል፡፡ የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎችን ወክለው በውይይቶቹ የተገኙ ግለሰቦች ለጠቅላይ ሚኒስትሩ በርካታ ጥያቄዎች አቅርበዋል፡፡ ከጥያቄዎቹ መካከል የልማትና የፀጥታ ጉዳዮች ሰፊ ትኩረት ያገኙ ነበሩ፡፡ የመንገድ፣ የኤሌክትሪክ፣ የውኃ፣ የጤና፣ የትምህርትና መሰል መሠረተ ልማቶች ከኑሮ ውድነትና ተዛማጅ ጉዳዮች ጋር ተነስተው ነበር፡፡ በፀጥታ ጉዳይም በየአካባቢው በሚካሄዱ ግጭቶች ምክንያት እየደረሱ ያሉ ሰብዓዊና ቁሳዊ ጉዳቶች በስፋት ተዳሰዋል፡፡ ብዙዎቹ የተነሱት ጥያቄዎች በጠቅላይ ሚኒስትሩም ሆነ በገዥው ፓርቲና በሚመሩት መንግሥት የሚታወቁ ናቸው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩም ምላሽ ሲሰጡ ጥያቄዎቹን ተራ በተራ በማንሳት በማነፃፀሪያዎች እያስደገፉ ነበር፡፡ ሕዝብና መንግሥት በአገራዊ ጉዳዮች ላይ ሊያግባባቸው የሚችል አማካይ እንዲኖር አንዳንድ መሠረታዊ ጉዳዮች መነሳት አለባቸው፡፡ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአዲስ አበባ ከተማ ‹‹በወንዝ ዳር ፕሮጀክት›› እና ‹‹በመንገድ ኮሪደር ልማት›› መርሐ ግብሮች፣ ይዞታዎችን የማፍረስና አጥሮችን ወደ ውስጥ የማስገባት ተግባራት በስፋት እየተከናወኑ ነው፡፡ ‹‹ስማርት ሲቲ›› በተሰኘው ከተማን የመለወጥ ግዙፍ እንቅስቃሴ፣ የከተማዋን ገጽታ የሚለውጡ ተግባራት ሲከናወኑ በከተማ አስተዳደሩና በነዋሪዎች መካከል መግባባት መኖር አለበት፡፡ አገሩ ወይም ከተማው በልማትና በዕድገት ስትለወጥለት የሚጠላ ዜጋ ይኖራል ተብሎ አይጠበቅም፡፡ ልማቱም ሆነ ዕድገቱ የጋራ ሲሆን፣ ከአንድ አካባቢ ተነስተው ወደ ሌላ የሚሠፍሩ ዜጎች፣ በተቻለ መጠን ከነበሩበት ያላነሰ ተስማሚ የመኖሪያና የመሥሪያ ቦታ ማግኘታቸው መረጋገጥ ይኖርበታል፡፡ በከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ እንደተነገረው ነዋሪዎች የተሻለ መኖሪያና መሥሪያ አግኝተው ከሆነ መልካም ነው፡፡ ነገር ግን የተባለውና እየተደረገ ያለው የማይመጣጠን ከሆነ ማስተካከያ
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ቻይና እና ታይዋን በጋራ የነፍስ አድን ቡድን አሰማሩ

Posted in Amharic News, Ethiopian News

የቀድሞው የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አብዲ መሐመድ ኡመር (አብዲ ኢሌ) ከእስር ይፈታሉ

የቀድሞው የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አብዲ መሐመድ ኡመር (አብዲ ኢሌ) ከእስር መፈታታቸውን ጠበቃቸው ለቢቢሲ ተናገሩ። ከስድስት ዓመት በፊት ነሐሴ 21/2010 ዓ.ም. አዲስ አበባ ውስጥ በቁጥጥር ስር ውለው አስካሁን በእስር ላይ የቆዩት አቶ አብዲ መሐመድ ኡመር ከእስር የተለቀቁት ዐቃቤ ሕግ ክሱን በማንሳቱ መሆኑን ጠበቃቸው ለቢቢሲ አረጋግጠዋል።...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የመንገድ ኮሪደር ልማትና እየተነሱ ያሉ ጥያቄዎች

በዮናስ አማረ ኒቫዳ ግዛት በአሜሪካ ለመናፈሻ እየተባለ የሚተከል የሳር መስክን በመከልከል የመጀመሪያዋ ግዛት መባሏን፣ ቢዝነስ ኢንሳይደር ከዘጠኝ ወራት በፊት በለቀቀው አጭር ዶክመንተሪ መግለጹ ይታወሳል፡፡ ናሽናል ጂኦግራፊ ከስምንት ዓመታት በፊት በሠራው ዘጋቢ ፊልም፣ በካሊፎርኒያም ቢሆን ለምለም የሳር መስክ መናፈሻ መሥራት እየቀረ የመጣ ፋሽን ስለመሆኑ ይተርካል፡፡ በአሜሪካ በተለይ ሞቃታማ በሚባሉ ምዕራባዊ የአገሪቱ ክፍሎች የሳር መናፈሻ መሥራት እየተተወ የመጣ መሆኑ ይነገራል፡፡ ይህ የሆነው ደግሞ በእነዚህ የአገሪቱ ክፍሎች የሕዝብ ቁጥር መጨመርና የከተሜነት መስፋፋት ብቻ ሳይሆን፣ ከአሥር ዓመታት በላይ በአካባቢው በተከሰተው ድርቅ አስገዳጅነትና በአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖ ጭምር መሆኑን የተለያዩ ዘገባዎች ይጠቁማሉ፡፡ የመንገድ ኮሪደር ልማትና እየተነሱ ያሉ ጥያቄዎች | Ethiopian Reporter | ሪፖርተር የአሜሪካ ቱጃሮች የግል ጎልፍ ሜዳ በመገንባት ሰፊ ሔክታር መሬት ሳር ያለብሳሉ፡፡ የሌላቸው ደግሞ በቅጥር ግቢያቸው ወይም በደጃቸው ያለ መሬትን ሳር ማልበሳቸው የተለመደ ነው፡፡ የከተማ ማዘጋጃ ቤቶች፣ የመንገድና የመናፈሻዎች ልማት የሚመለከታቸው ሁሉ ብዙ ቦታዎችን በሳር መሸፈን ልማዳቸው ሆኖ መቆየቱ ይነገራል፡፡ ይህ ሁሉ በየቦታው መሬቱን የሳር መስክ ለማልበስ የሚደረግ ጥረት ደግሞ፣ በየቀኑ 34 ቢሊዮን ሊትር ውኃ የሚፈልግ ሥራ መሆኑ ተመልክቷል፡፡ በአሜሪካ በአየር ንብረት ለውጥና በድርቅ ተፅዕኖ የተነሳ ይህን እያደረጉ መቀጠል አገሪቱን ለኪሳራ እንደዳረገ ይነገራል፡፡ ሳር ማብቀል ከፍተኛ የመስኖ ውኃ የሚጠይቅ በመሆኑ፣ ዜጎች ድርቅ የሚቋቋሙ ተክሎችን በምትኩ ለመናፈሻና ለውበት እንዲጠቀሙ ግፊትና ግዴታ መደረግ ስለመጀመሩ በተለያዩ መገናኛ ብዙኃን ሲዘገብ ቆይቷል፡፡ በኢትዮጵያ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በየቦታው በለመለመ ሳር እንዲሸፈኑ የሚደረጉ መናፈሻዎችና የመንገድ ዳር ልማቶች ይታያሉ፡፡ ኢትዮጵያ ድርቅ ደጋግሞ
Posted in Amharic News, Articles, Ethiopian News