Blog Archives

የዶናልድ ትረምፕ ዕጩ የመከላከያ ሚንስትር በሕግ መወሰኛው ምክር ቤት ብርቱ ጥያቄ ገጠማቸው

ትላንት ማክሰኞ በዩናይትድ ስቴትስ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ፊት የቀረቡት የተመራጩ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ ዕጩ የመከላከያ ሚንስትር ፒት ሄግሴት የሴኔቱ ወታደራዊ አገልግሎት ኮሚቴ አባላት ከሆኑ ዲሞክራት አባላት የበረታ ሙግት ገጥሟቸዋል፡፡ የአሜሪካ ድምጽ የመከላከያ ሚንስቴር ዘጋቢ ካርላ ባብ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅራለች፡፡ ቆንጅት ታየ ወደ አማርኛ መልሳዋለች፡፡ ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የሎስ ኤንጀለሱን ሰደድ እሳት ለመቆጣጠር ርብርቡ ቀጥሏል

እሳቱን የሚያዛምት  ነፋስ ሊኖር  እንደሚችል ባለሞያዎች አስጠንቅቀዋል ደቡባዊ ካልፎርኒያ ሎስ አንጀለስ አካባቢ ለቀናት የቀጠለውን   ሰደድ እሳት  ለማጥፋት የእሳት አደጋ ሠራተኞች ዛሬም መረባረባቸውን ቀጥለዋል፡፡ በቃጠሎው እስካሁን ቢያንስ ሃያ አምስት ሰዎች የሞቱ ሲሆን ኅይለኛ ንፋስና ደረቅ  የአካባቢው ሁኔታ ቃጠሎውን ይበልጡን ያስፋፋዋል የሚል ስጋት ፈጥሯል፡፡ ትላንት ማክሰኞ ቀን ላይ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

በመተሐራ በተደጋጋሚ እየተከሰተ ያለው መሬት መንቀጥቀጥ ነዋሪዎችን አሳስቧል

በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን መተሐራ ከተማ በተደጋጋሚ እየተከሰተ ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ እንዳሰጋቸው ነዋሪዎች ገለጹ። ትላንት ማምሻውን የተከሰተውን መንቀጥቀጥ ተከትሎ የግንብ አጥሮች መሰንጠቃቸውን እና በፈንታሌ ተራራ ላይም ናዳ በመከሰቱ ከተማዋ በአቧራ ተሸፍና መዋሏን ነዋሪዎችና የወረዳው አስተዳዳሪ ገልጸዋል። ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

በደቡብ አፍሪካ ከማዕድን ማውጫ ጉድጓድ 60 አስከሬኖች ወጡ

በደቡብ አፍሪካ ከሚገኝ አንድ የማዕድን ማውጪያ ጉድጓድ ውስጥ 60 አስከሬኖችን ማውጣቱን የሀገሪቱ ፖሊስ ዛሬ አስታውቋል። ሕገ ወጥ ያላቸውን ማዕድን ቆፋሪዎች 2.6 ኪ ሜ ከሚረዝመው ጉድጓድ ለማውጣት ፖሊስ ለወራት ሲጥር ቆይቷል። አንድ መቶ ስድስት ሰዎችን ማዳኑንም ፖሊስ አስታውቋል። ከጆሃንስበርግ 140 ኪ.ሜ. ደቡብ ምዕራብ ርቀት ላይ ከሚገኘው የማዕድን ማውጪያ ሥፍራ ጉድጓድ ውስጥ ከመቶ በላ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

“በሱስ የተጠቁ ሰዎች ፈጽመው መዳን ይችላሉ” ዶክተር መስከረም አበበ

ሥር በሰደደ የአደንዛዥ ዕፅ ሱስ ውስጥ ያሉ ወጣቶች ሳይቀሩ፣ "ለመዳን ከቆረጡና ተገቢውን ርዳታ ካገኙ ከችግሩ መውጣት ይችላሉ፤" ያሉን፣ በቅዱስ ጳውሎስ ሜዲካል ኮሌጅ ሥር በሚገኘው የሱስ ማገገሚያ ማዕከል የሥነ አእምሮ ጤና ባለሞያ እና በሆስፒታሉ የአእምሮ ሕክምናና ትምህርት ክፍል ሓላፊ ዶክተር መስከረም አበበ የምሽቱ እንግዳችን ናቸው። ሱስ እና ሱሰኛነት ምን እንደኾነ በማስረዳት የሰጡንን ቃ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ዳንኤል ቻፖ ቃለ መሃላ ፈጸሙ

በሞዛምቢክ በተካሄደው አጨቃጫቂና የሰው ሕይወት በጠፋበት ምርጫ አሸናፊ የሆኑት ዳንኤል ቻፖ ዛሬ ቃለ መሃላ ፈጽመዋል። ሃገሪቱን አንድ ለማድረግ እንደሚሰሩ ቻፖ ተናግረዋል። ቃለ መሃላው በከፍተኛ ጥበቃ ሥር ቢካሄድም ዛሬ በተደረገው ተቃውሞ ተጨማሪ ሰባት ሰዎች ሕይወታቸውን እንዳጡ ተዘግቧል። ባለፈው ጥር ወር በተካሄደው ምርጫ አሸናፊ እንደሆኑ የታወጀው የ48 ዓመቱ የገዢው ፓርቲ ዳን ኤል ቻፖ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የፑንትላንድ ኅይሎች ከአይሲስ ታጣቂዎች ጋራ ተዋጉ

በፑንትላንድ የፀጥታ ኅይሎች ከአይሲስ ታጣቂዎች ጋራ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው በተባለ ባደረጉት ውጊያ ቢያንስ ሁለት የቡድኑ ዓባላት መገደላቸውን ባለሥልጣናት አስታውቀዋል። ቡድኑ በካማካዚ ድሮኖች ሊፈጽም ያቀደውን ጥቃት ማክሸፋቸውንም የሶማሊያ ባለሥልጣናት አስታውቀዋል። አይሲስ በሶማሊያ በመቶ የሚቆጠሩና ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች የተወጣጡ ተዋጊዎች ሲኖሩት፣ ከእነዚህም ውስጥ ኢትዮጵያውያን፣ ሱዳናውያን...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የደቡብ ኮሪያው ፕሬዝደንት በቁጥጥር ሥር ዋሉ

ሃገሪቱን በወታደራዊ አዋጅ ለማስተዳደር ሞክረው ያልተሳካላቸውና ክስም የቀረበባቸው የደቡብ ኮሪያው ፕሬዝደንት ዩን ሱክ ዩል ዛሬ በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተነግሯል። ዩል ለ10 ሰዓታት ያህል በሃገሪቱ የጸረ ሙስና መ/ቤት የምርምራ ጥያቄዎች ከተደረገላቸው በኋላ በመዲናዋ ሶል አቅራቢያ ወደሚገኝ እስር ቤት መወሰዳቸው ታውቋል። በመንግሥት ላይ በማመጽ ክስ የቀረበባቸውን ፕሬዝደንት ከመኖሪያ ቤታቸው...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የትራምፕ የኢኮኖሚ ፖሊሲ ምን ሊመስል ይችላል?

Posted in Amharic News, Ethiopian News, Video

“እጅግ ከፍተኛ” የሰውነት ክብደትን ለማከም የዋሉት ዐዲሶቹ መድኃኒቶች የሚሹት ጥንቃቄ

እንደ ብርቱ የጤና ችግር የሚታየው "እጅግ ከፍተኛ" የሰውነት ክብደት፣ ሊያስከትላቸው የሚችላቸው ልዩ ልዩ የጤና ጠንቆች እንዳሉ ይታመናል። በሕክምናው ዓለም የእንግሊዘኛው አጠራር ‘ኦቤሲቲ’ በመባል የሚታወቀውን ይህን ‘እጅግ ከፍተኛ የሰውነት ክብደት’ በማከሙ ረገድ፣ "ከአሁን ቀደም ያልታየ" የተባለን ውጤት ያሳዩትና ከፍተኛ ትኩረት የሳቡት እነኚኽ መድኃኒቶች፥ “የጥቅማቸውን ያህል በሐኪም የ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

በመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥ ችግር ቡና በወቅቱ ለማዕከላዊ ገበያ አለመቅረቡ ተገለጸ

በሐዋሳ ምርት ጥራት ምርመራ እና ማረጋገጫ ማዕከል ገጠመን በሚሉት እንግልት እና አገልግሎት አሰጣጥ ችግር ቡናቸውን ለማዕከላዊ ገበያ በወቅቱ ማቅረብ እንዳልቻሉ የቡና አቅራቢዎች ተወካዮችና እና አሽከርካሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ገለጹ። የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ ባለሥልጠን የምርት ጥራት መርመራ እና ማረጋገጫ ማዕከል ችግሩ የተፈጠረው በቦታ ጥበት እና ወደ ማዕከሉ የሚመጣው የምርት መጠንና የማዕከሉ የ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ከርዕደ መሬቱ ማዕከል አካባቢ የሸሹት ተፈናቃዮች አኹንም በንዝረቱ ስጋት ላይ ናቸው

Posted in Amharic News, Ethiopian News, Video

የትረምፕ የሀገር ውስጥና የውጪ ፖሊሲዎች ምን ይመስላሉ?

ተመራጩ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ፣ በምርጫ ዘመቻዎቻቸው ወቅት በእርሳቸው የአስተዳደር ዘመን ሊፈጽሙ ያሰቧቸውን በርካታ የሀገር ውስጥም ኾነ የውጪ ፖሊሲ ጉዳዮችን በምርጫ ዘመቻቸው ወቅት ሲያተዋውቁ እንደነበር ይታወሳል። ሊፈጽሙ ያቀዷቸው በርካታ የፖሊሲ ለውጦች በአጭርና ረጅም ጊዜ በአሜሪካ የውስጥ ጉዳይ እና በዓለም አቀፍ ግንኙነት ላይ ትልቅ አንድምታ እንደሚኖረው ተንታኞች ይገልጻሉ። የ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ኢትዮጵያ ከአሜሪካው “አጎዋ” እና ከቻይናው ነጻ ታሪፍ ተጠቃሚ ናት?

ኢትዮጵያ ወደ ውጭ ከምትልካቸው በተለይም የቡና ምርት ትልቋ ተቀባይ ሀገር የኾነችው አሜሪካ፣ የቀረጥ ነጻ ዕድል(አጎዋ) ተጠቃሚነትን ስትከለክል፤ የኢትዮጵያ የውጪ ምርቶች አነስተኛ ተቀባይ የኾነችው ቻይና፣ የቀረጥ ወይም የዜሮ ታሪፍ ተጠቃሚነትን ፈቅዳለች፡፡ በዚኽ ሥርዓት፣ የኢትዮጵያ የውጭ ንግድ ተጠቃሚ ነው? በዚኽ ጉዳይ ላይ፣ የአሜሪካ ድምፅ በውጭ ንግድ ላይ የተሰማሩትን የኢትዮጵያ ጥራጥሬ ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የኢትዮጵያውያን ፍጹም የበላይነት የታየበት የዱባይ ማራቶን

የኢትዮጵያውያን ፍጹም የበላይነት በታየበት የዱባይ ማራቶን፣ ለመጀመሪያ ጊዜ የተወዳደረው ቡቴ ገመቹ አሸንፏል። አስከፊው የሎስ አንጀለስ ከተማ እና አካባቢው ሰደድ እሳት፣ የአሜሪካ የሴቶች ቡድን፣ የሥልጠና ካምፑን ወደ ሌላ ቦታ እንዲያዛውር አስገድዷል፡፡ አርሰናል በማንችስተር ዩናይትድ መሸነፉን ተከትሎ፣ በማኅበራዊ ብዙኀን መገናኛ ዛቻ እየደረሰባት እንደኾነች፣ የአርሰናሉ አጥቂ የትዳር አ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News, Sports

ቻይና አሜሪካ የሰው ሰራሽ ልህቀትን አስመልክታ ያወጣችን ህግ እንደምቃወም አስታወቀች

ቻይና የዩናይትድ ስቴትስ ወደ ውጭ የሚላከውን የሰው ሰራሽ ልህቀት (አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ) በሚመለከት ያወጣቻቸውን አዳዲስ የቁጥጥር እርምጃዎች “በጽኑ እንደምትቃወም” ገልጻ የኩባንያዎቿን ጥቅም ለመጠበቅ “ቆራጥ እርምጃዎችን” እንደምትወስድ አስታውቃለች። የባይደን አስተዳደር ትላንት ሰኞ የሰው ሰራሽ ልህቀትን ለማዳበር የሚያገለግሉ ቺፕስ የተባሉትን ልዩ የዘመናዊ ኮምፒውተር ክፍሎችን ወደ ውጭ ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

በደቡብ አፍሪካ ተጨማሪ 8 የማዕድን ቆፋሪዎች አስክሬን ተገኘ

በደቡብ አፍሪካ የማዕድን ማውጫ የነፍስ አድን ሠራተኞ ዛሬ ማክሰኞ 8 ተጨማሪ አስክሬኖችን ከጉድጓዱ አውጥተዋል፡፡መውጣት ያልቻሉ ከ400 የሚበልጡ ቆፋሪዎች አሁንም ጉድጓዱ ውስጥ እንዳሉ ተነግሯል፡፡ የሞቱት ማዕድን ቆፋሪዎች   ቁጥር 100 መድረሱም ተመልክቷል፡፡ በጎ ፈቃደኛ የነፍስ አድን ሠራተኞች በጉድጓዱ ውስጥ ያሉትን ሰዎች ሁኔታ እየተከታተሉ ሲሆን ፖሊስ ህገ ወጥ የማዕድን ሠራተኞች ናቸው ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ካታር “እስራኤል እና ሃማስ ወደተኩስ አቁም ስምምነት  ተቃርበዋል” አለች

ካታር ጋዛ ሰርጥ ላይ በእስራኤል እና በሃማስ መካከል የተኩስ አቁም ስምምነት እንዲደረስ የተያዘው ድርድር የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ እንደሚገኝ ተናገረች፡፡ ሁለቱ ወገኖች ስምምነት ላይ ለመድረስ በእጅጉ “የተቃረቡ” መሆኑን ካታር ዛሬ ማክሰኞ አስታውቃለች፡፡ የካታር የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማጅድ አል-አንሷሪ በሳምንታዊ መግለጫቸው ድርድሩ አዎንታዊ እና ውጤታማ መሆኑን ገልፀው ሆኖም "ተስ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

‘ዩናይትድ ስቴትስ በውጭ ፖሊሲዋ የተነሳ ይበልጥ ጠንካራ ነች’ – ባይደን

ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ከስልጣን ጊዜያቸው ማብቂያ አንድ ሳምንት አስቀድሞ ትላንት ሰኞ ባሰሙት ንግግር የተመሩበትን የውጭ ፖሊሲ መርህ ዘርዝረዋል። አገሪቱን ወደ ፍጹም አዲስ ወደ ሆነ አቅጣጫ እንደሚመሩ በመግለጽ የዛቱት ተመራጩ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የመንግስቱን ሥልጣን ሊረከቡ የቀናት እድሜ ብቻ በቀረበት ሰዓት ባይደን ባሰሙት በዚህ ንግግራቸው፤ ዩናይትድ ስቴትስ ለምን በያዘችው መንገድ ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

“እሳቱ ከርቀት እየታየኝ ነው ቤቴን የለቀኩት” – የሳንታ ሞኒካ ከተማ ነዋሪ

በደቡባዊ ካሊፎርኒያ ግዛት የቀጠለው ሰደድ እሳት፣ እስከ አኹን የ24 ሰዎችን ሕይወት ሲቀጥፍ፣ 12 ሺሕ የሚደርሱ ቤቶችን አውድሟል። ከሟቾቹ መካከል ስምንቱ በፓሲፊክ ፓላሳዴስ  አካባቢ በተዛመተው እሳት የሞቱ መሆናቸውን ባለሥልጣናት አስታውቀዋል። ሰደድ እሳቱን ለማጥፋት የእሳት አደጋ ሠራተኞች ከፍተኛ ርብርብ እያደረጉ ባሉበት በዚህ ወቅት፣ እንደ ዐዲስ ሊነሳ ይችላል ተብሎ የተሰጋው ጠንካራና ደ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የጀርመን መከላከያ ሚኒስትር አጋርነታቸውን ለማሳየት ዩክሬንን ጎበኙ

የጀርመን መከላከያ ሚኒስትር ቦሪስ ፒስቶሪየስ ከሦስት ዓመታት በፊት በሩሲያ የተከፈተባትን ወረራ ለመመከት የምትዋጋውን ዩክሬንን ዛሬ ማክሰኞ ጎብኝተዋል፡፡ የጀርመኑ የመከላከያ ሚኒስትር ዩክሬንን የጎበኙት ከተመራጩ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ በዓለ ሲመት አንድ ሳምንት በፊት ሲሆን በአዲሱ አስተዳደር የዩክሬን ፖሊሲ ለውጥ ሊለወጥ ይችላል የሚሉ ጥያቀዎች እየተነሱ ባሉበት በዚህ ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ዩናይትድ ስቴትስ በዳርፉር “የዘር ማጥፋት እየተፈጸመ ነው” ማለቷን የመብት ተሟጋቾች “ድል” ሲሉ ገለጹ

ዩናይትድ ስቴትስ፣ በሱዳን የፈጥኖ ደራሽ ኀይሎች እና ተባባሪዎቹ ሚሊሽያዎች "የዘር ማጥፋት እየፈጸሙ ነው፤" ስትል ባለፈው ሳምንት ማክሰኞ  አስታውቃለች፡፡ ሄነሪ ዊልኪንስ ባስተላለፈው ዘገባ፣ ዩናይትድ ስቴትስ ይፋ ያደረገችውን ብይን በተመለከተ፣ ተንታኞች እና የመብት ተሟጋቾች የሰጡትን አስተያየት በማካተት ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።  ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

በሱስ የተጠቁ ወጣቶችን ለማዳን ተጠቃሽ ሚና ያላቸው ማገገሚያ ተቋማት

በኢትዮጵያ በሱስ እና ተያያዥ ችግሮች የሚጠቁ ወጣቶች ቁጥር እጅግ ከፍተኛ ቢኾንም፣ ከሱስ ለማገገም የሚረዱ ተቋማት ግን በስፋት አለመኖራቸውን ባለሞያዎች ይገልጻሉ።  ይኹን እንጂ፣ በቅዱስ ጳውሎስ ሜዲካል ኮሌጅ ሥር የሚገኘው የሱስ ማገገሚያ ማዕከል፣ ለበርካታ ወጣቶች ድጋፍ በማድረግ ወደ መደበኛ ሕይወታቸው እንዲመለሱ እየረዳ ይገኛል። በተቋሙ ውስጥ ከነበረበት ሱስ ለማገገም መቻሉን ለአሜሪካ ድም...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ብርቱ ርብርብ ቢደረግም ሊገታ ያልቻለው የካሊፎርኒያው ሰደድ እሳት

Posted in Amharic News, Ethiopian News, Video

በውጭ ምንዛሬ ለውጡ ሳቢያ የግል የቴሌቭዥን ጣቢያዎች እየተዘጉ ናቸው

የኢትዮጵያ መንግሥት የውጭ ምንዛሬ ፖሊሲ ለውጥ ማድረጉን ተከትሎ፣ የሳተላይት ስርጭት ኪራዩ በእጥፍ በመጨመሩ ለመክፈል መቸገራቸውንና ስርጭታቸውን አቋርጠው ለመውረድ መገደዳቸውን፣ ለአሜሪካ ድምፅ አስተያየታቸውን የሰጡ የቴሌቭዥን ሓላፊዎች ተናግረዋል፡፡ የአሜሪካ ድምፅ ባገኘው መረጃም መሠረት፣ በሳተላይት ስርጭታቸውን ከሚያስተላልፉ የቴሌቭዥን ጣቢያዎች መካከል እስከ አሁን 13 የሚኾኑቱ ከሳተላይት...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የካሊፎርኒያ ሰደድ እሳት ከቁጥጥር ውጪ ኾኖ ሊባባስ ይችላል ሲሉ የዩናይትድ ስቴትስ ትንበያዎች አስጠነቀቁ

በደቡባዊ ካሊፎርኒያ ግዛት ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰው ያለውን ሰደድ እሳት ለማጥፋት የእሳት አደጋ ሠራተኞች ከፍተኛ ርብርብ እያደረጉ ባሉበት ወቅት፣ እንደአዲስ ሊባባስ ይችላል ተብሎ የተሰጋው ጠንካራ ንፋስ እሳቱን ሊያባብሰው እና ከቁጥጥር ውጪ ሊያደርገው ይችላል ሲሉ የትንበያ ባለሞያዎች አስጠንቅቀዋል። የአሜሪካ ብሔራዊ የአየር ትንበያ አገልግሎት በአወጣው ማስጠንቀቂያ፣ ነገ ማክሰኞ ሊጨምር ይችላ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ለጋዛ የእርቅ ስምምነት ማምጣት ይችላል የተባለ የመጨረሻ ረቂቅ ሐሳብ ለሁለቱም ወገኖች ቀረበ

በጋዛ የሚካሄደውን ጦርነት ለማስቆም፣ አሸማጋዮች የመጨረሻ ያሉትን የእርቅ ስምምነት ረቂቅ ሐሳብ ለእስራኤል እና ለሐማስ ማቅረባቸውን፣ በድርድሩ ዙሪያ ማብራሪያ የቀረበላቸው አንድ ባለሥልጣን አስታወቁ። በድርድሩ ላይ የጆ ባይደን እና የዶናልድ ትራምፕ ልዑካን መገኘታቸውንም አመልክተዋል። ባለሥልጣኑ እንደተናገሩት፣ የተኩስ ማቆምን እና የታጋቾችን መለቀቅ በሚመለከት ኳታር ያቀረበችው ረቂቅ የስምምነ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

በሰሜን ምስራቅ ናይጄሪያ እስላማዊ ታጣቂዎች ቢያንስ 40 ገበሬዎችን መግደላቸውን ባለሥልጣናት አስታወቁ

በሰሜናዊ ምስራቅ ናይጄሪያ፣ ቦርኖ ግዛት ውስጥ እስላማዊ ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት፣ ቢያንስ 40 ገበሬዎች መግደላቸውን የመንግሥት ባለሥልጣናት ዛሬ ሰኞ አስታወቁ። ጥቃቱ የተፈፀመው እሑድ ዕለት ሲሆን፣ ለጥቃቱ የቦኮ ሃራም ቡድን እና ከቡድኑ ተገንጥሎ የወጣ እና በቦርኖ ግዛት የሚንቀሳቀስ ለእስላማዊ መንግሥት ታማኝ መኾኑ የተገለፀ ቡድን ተጠያቂ መደረጋቸውን የቦርኖ ግዛት አስተዳዳሪ የሆኑት ባባጋ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ተቃውሞ በበረታባት ሞዛምቢክ ዐዲሱ ፓርላማ ሥራ ጀምሯል

በሞዛምቢክ አከራካሪ የነበረውን ምርጫ ውጤት ተቃውመው፣ አንድ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ የሥራ ማቆም አድማ መጥራታቸውን ተከትሎ ዋና ከተማው ጭር ባለበት ዕለት አዲሱ ፓርላማ ሥራ ጀምሯል። ሁለት አነስተኛ ተቃዋሚ ፓርቲዎች የምርጫ ውጤቱን አንቀበልም በማለት ተቃውሟቸውን ለመግለፅ የመክፈቻ ሥነ-ስርዓቱ ላይ ያልተገኙ ሲሆን፣ ለወራት የተካሄደው እና የሰው ህይወት የጠፋበትን አለመረጋጋት ተከትሎ በተከፈተው...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

በትግራይ የጦርነት ተፈናቃዮች “የክልሉ አመራሮች ክደውናል” ሲሉ ከሰሱ

የትግራይ ክልልን መነሻ ባደረገው የሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት ተፈናቅለው በመቐለ ከተማ የሚገኙ ዜጎች፣ “ይኣክል”(ይበቃል) በሚል መሪ ቃል ለሦስት ቀናት የጠሩት የተቃውሞ ሰልፍ እየተካሔደ ነው። በመጠለያ ካምፕ ለአራት ዓመታት እንደቆዩ የሚናገሩት ተፈናቃዮቹ፣ ደኅንነታቸው ተጠብቆ በአስቸኳይ ወደ ቀዬአቸው እንዲመለሱ ይደረግ ዘንድ ጠይቀዋል። የክልሉ አመራሮች "ክደውናል፤ በተፈናቃዮች ሥቃይ እየተጫ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የአሜሪካ መራጮች ከመጪው የትራምፕ አመራር ዐዲስ ነገርን ይጠብቃሉ

ተመራጩ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ በያዝነው የአውሮፓውያኑ ወር መጨረሻ፣ 47ኛው የዩናይትድ ስቴትስ መሪ በመኾን ቃለ መሐላ ይፈጽማሉ። የዩናይትድ ስቴትስ መራጮች፣ ከቀጣዩ ፕሬዚዳንታቸው በሚጠብቁት ጉዳይ ላይ ይለያያሉ፡፡ የቪኦኤው ዘጋቢ ስካት ስተርንስ ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ። ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ብርቱ ርብርብ ቢደረግም ሊገታ ያልቻለው የካሊፎርኒያው ሰደድ እሳት

በአሜሪካ ሎስ አንጀለስ ከተማ እና በአካባቢው የተቀሰቀሰውን የሰደድ እሳት መስፋፋት ለመግታትና ለማጥፋት እየተደረገ ካለው መጠነ ሰፊ ርብርብ በአንጻሩ፣ እስከ አሁን ለመቆጣጠር አልተቻለም። እንዲያውም ከፍተኛ ፍጥነት ባለው ነፋስ ደረቅ በመታገዝ እየተባባሰ ያለው የሰደድ እሳቱ፣ በየሰዓቱ የሚያደርሰው ውድመት አስከፊ እንደኾነ ነው የተገለጸው። የጠፋውም እሳት ቢኾን፣ ረመጡ በደረቁ ነፋስ ዳግም ሊቀ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ከታሪክ ማኅደር ፦  በኢትዮጵያ የዛሬ 40 ዓመት ከ400 የሚበልጡ ሰዎችን ሕይወት የቀጠፈው አሰቃቂ  የባቡር አደጋ

ከድሬዳዋ  ወደ አዲስ አበባ በመጓዝ ላይ እያለ ወደ አዋሽ ከተማ ሲቃረብ  ሐዲዱን ስቶ በመገልበጥ ቁጥሩ ከ418 የሚበልጥ ሕይወት የጠፋበት የባቡር አደጋ የደረሰው  ከአርባ ዓመታት በፊት በ1977 ዓ.ም. በዛሬው ዕለት ነበር፡፡ የፈረንሳይ እና ኢትዮጵያ የባቡር መስመር ኩባኒያን ጠቅሶ  አሶሲየትድ ፕሬስ በዕለቱ ያስነበበው ዘገባ እንዳተተው በአደጋው ከሞቱት በተጨማሪ 559 ሰዎች ቆስለዋል፡፡ 1 ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ከ450 በላይ የፊንጫ ስኳር ፋብሪካ ሠራተኞች መታሰራቸው ተገለጸ

በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን ሱሉላ ፊንጫ ወረዳ በሚገኘው የፊንጫ ስኳር ፋብሪካ፣ ከ450 በላይ ቋሚ እና የኮንትራት ቅጥር ሠራተኞች መታሰራቸውን፣ ቤተሰቦቻቸው እና የፋብሪካው ሠራተኞች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። የሱሉላ ፊንጫ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ፋንታሁን ታዬ፣ ሠራተኞቹ የታሰሩት "በፋብሪካው ይዞታ ውስጥ በሕገ ወጥ መንገድ የግብርና ሥራ ላይ ተሰማርተው በመገኘታቸው ነው፤" ሲሉ ለአሜሪካ ድምፅ ተ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

መረጃን በማጣራት ሀሰተኛ መረጃን ለማጥፋት የሚጥረው ወጣት

ከአራት አመት በፊት በሚዲያ ተቋም ይሰሩ በነበሩ ጋዜጠኞች የተመሰረተው ሀቅ ቼክ በኢትዮጵያ ሆን ተብለው ሆነ ባለማወቅ የሚሰራጩ መረጃዎችን በማጣራት የሀሰተኛ መረጃዎችን ስርጭት ለመቀነስ ጥረት ሲያደርግ ቆይቷል። በዚህ ተቋም የመረጃ አጣሪዎች አስተባባሪ ሆኖ የሚያገለግለው ኪሩቤል ተስፋዬም የመጀመሪያ ዲግሪውን ያገኘበትን የምህንድስና ሙያ በመተው ሀሰተኛ መረጃ በማህበረሰቡ ውስጥ እያደረሰ ያለውን ጉ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News, Video

በዱባይ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች የበላይ ኾነዋል

ዛሬ እሑድ ጥር 4 ቀን በተካሔደው የ2025 የዱባይ ማራቶን በሁለቱም ጾታ ኢትዮጵያውያን ከአንደኛ እስከ አሥረኛ ያለውን ደረጃ ይዘው አጠናቀዋል፡፡ በዓለም አትሌቲክስ የወርቅ ደረጃ ባለው የዱባይ ማራቶን፣ በወንዶች ምድብ አሸናፊ የኾነው በማራቶን የመጀመሪያ ውድድሩን ያደረገው ቡቴ ገመቹ ሲኾን በሴቶቹ በዳቱ ሂርጳ አሸንፋለች፡፡ ባለፈው ሰኔ ወር በቻይና ጉይዡ ዜኒንግ የግማሽ ማራቶን ውድድርን ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News, Sports

የአቶ ቡልቻ ደመቅሳ ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ

ባለፈው ሰኞ፣ ታኅሣሥ 28 ቀን 2017 ዓ.ም, ከዚኽ ዓለም በሞት የተለዩት አንጋፋው ፖለቲከኛ እንዲሁም የምጣኔ ሀብት እና የፋይናንስ ባለሞያ አቶ ቡልቻ ደመቅሳ ሥርዐተ ቀብር፣ እሑድ፣ ጥር 4 ቀን 2017 ዓ.ም. በዐዲስ አበባ ከተማ ጴጥሮስ ወጳውሎስ መካነ መቃብር ተፈጽሟል።  ከሥርዐተ ቀብራቸው አስቀድሞ፣ በዓድዋ ድል መታሰቢያ አዳራሽ በተከናወነው የአስከሬን ሽኝት መርሐ ግብር ላይ በተነበበው...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የሶማሊያ ፕሬዝደንት የኢትዮጵያ ጉብኝታቸውን አጠናቀቁ

ለሁለት ቀናት የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ የቆዩት እና ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ጋራ የተወያዩት፣ የሶማሊያው ፕሬዝደንት ሐሰን ሼኽ መሐመድ በኢትዮጵያ የነበራቸውን ቆይታ አጠናቀው፣ ዛሬ እሑድ ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል።  የፕሬዝደንቱን መመለስ ይፋ ያደረጉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ፣  "የሁለትዮሽ ግንኙነቶቻችንን ለማጠናከር ውጤታማ ውይይቶች ካደረግን በኋላ ዛሬ ከሰዓት ፕሬዝደንት ሐ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የናይጄሪያው ፕሬዝዳንት በቦርኖ ወታደር ጣቢያ የደረሰው ጥቃት እንዲጣራ አዘዙ

የናይጄሪያው ፕሬዝዳንት ቦላ ቲኒቡ ባለፈው ሳምንት በሰሜን ምሥራቅ ቦርኖ ግዛት በዳምቦዓ በሚገኝ ወታደራዊ ካምፕ ላይ ስድስት ወታደሮችን የሞቱበት የሽብር ጥቃት እንዲጥራ ትዕዛዝ ሰጥተዋል። ፕሬዝዳንቱ ባወጡት መግለጫ የአሁኑ ምርመራ ወደፊት ሊከሰቱ የሚችሉ ሁኔታዎችን ለማስወገድ እና ያሉ  የደህንነት ክፍተቶችን  ለመለየት ይረዳል ብለዋል። የፕሬዚዳንቱ መግለጫ ሐሙስ  ዕለት በመረጃ አማካሪያ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የባይደን አስተዳደር አባላት ትራምፕ በኢንዶ-ፓስፊክ የተጀመረውን ሥራ እንዲያስቀጥሉ ጠየቁ

በፕሬዝዳንት ባይደን አስተዳደር የዩናይትድ ስቴትስ የብሔራዊ ደህንነት አማካሪ ሆነው ያገለገሉት ተሰናባቹ ጄክ ሱሊቫን፤ መጭው የትራምፕ አስተዳደር ጆ ባይደን አስጀምረውት ቻይናን እና ሰሜን ኮሪያን በመዋጋት ረገድ መልካም ደረጃ ላይ ያለውን የኢንዶ ፓስፊክ ቀጠና ስልታዊ ወዳጅነት እንዲያስቀጥል ጠይቀዋል። ጄክ ሱሊቫን አርብ ዕለት ከጋዜጠኞች ጋር በነበራቸው ቆይታ “ለትራምፕ አስተዳደር እያልን ያለ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ሶሪያ አይ ኤስ በሺዓ ሙስሊም መስጂድ ላይ ያቀደውን ጥቃት አከሸፈች

የአዲሱ የሶሪያ መንግስት የድህንነት ሃላፊዎች እራሱን እስላማዊ መንግስት እያለ የሚጠራው አሸባሪ ቡድን በደማስቆ ሳይዳ ዘይነብ አካባቢ በሺዓ ሙስሊሞች የአምልኮ ስፍራ ላይ ሊያደርስ የነበረውን የቦምብ ጥቃት ማክሸፋቸውን እንዳስታወቁ የሀገሪቱ የመንግስት መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። የሀገሪቱ መንግስት የሚተዳደረው ሳና መገናኛ ብዙሃን በሀገሪቱ ደህንነት ውስጥ የሚያገለግሉ ስማቸው ያልተጠቀሰ ባለሥልጣ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የሶማሊያ ፕሬዝዳንት አዲስ አበባን ሊጎበኙ ነው

በድጋሚ የታደሰ የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሀሳን ሼክ መሃሙድ ከኢትዮጵያ ጋር ለአንድ ዓመት ያክል ሻክሮ የቆየውን ግንኙነታቸውን ለማደስ ስምምነት ላይ በደረሱ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ አዲስ አበባ ገብተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ፕሬዝዳንቱን በቦሌ አየር ማረፊያ አቀባበል አድርገውላቸዋል። ጽ/ቤታቸው ፕሬዝዳንቱ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ በተደረገላቸው ግብዣ መሰረት ወደ አዲስ አበባ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ግጭቶች እና የግብአቶች እጥረት ወባን ለመከላከል “ፈተናዎች ኾነዋል” ተባለ

በኢትዮጵያ የሚታዩት ግጭቶች እና የግብአቶች እጥረት፣ የወባ በሽታን ለመከላከል ፈተና መደቀናቸውን፣ የክልሎች የጤና ቢሮዎች አስታወቁ፡፡ የዐማራ፣ የኦሮሚያ እና የትግራይ ክልሎች የጤና ቢሮዎች ለአሜሪካ ድምፅ እንደገለጹት፣ በክልሎቹ የሚታየው የወባ በሽታ ስርጭት "አሳሳቢ" ኾኗል፡፡ የበሽታውን ስርጭት ለመከላከል የሚያስችሉ እንደ አጎበር እና ኬሚካል ያሉ ግብአቶች እጥረትም እንዳለ የጠቆሙት ቢ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ወጣቶች እና የጨመረው ሱሰኛነት

የወጣቶች የሱስ ተጋላጭነት ከጊዜ ወደጊዜ እየሰፋ መሔዱን ጥናቶች ያመለክታሉ። በዐዲስ አበባ የተለያዩ አካባቢዎች ያነጋገርናቸው ነዋሪዎችም፣ የሱስ ዐይነቶች እና የተጠቃሚነት መጠን እየጨመረ መምጣቱ፣ በርካታ ወጣቶችን ራስን እስከማጥፋት ለሚያደርስ ድባቴ እንደሚያጋልጣቸው ነግረውናል። ወጣቶች በሱሰኛነት ላይ የሰጡንን አስተያየት ከተያያዘው ፋይል ተከታተሉ። ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ኢትዮጵያ ከቻይና ጋራ ባላት የንግድ ግንኙነት ተጠቃሚ ናት? 

ቻይና፥ በብድር፣ በንግድ ግንኙነት እና የውጭ መዋዕለ ነዋይን በማፍሰስ ረገድ ከኢትዮጵያ ጋራ ያላት የኢኮኖሚ ግንኙነት፣ ኢትዮጵያን ተጠቃሚ ማድረጉን በተመለከተ የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው ባለሞያዎች የተለያየ አቋም አላቸው፡፡ በኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ተመራማሪው ዶክተር ዳር እስከዳር ታዬ፣ በግንኙነቱ ኢትዮጵያ ተጠቃሚ መኾኗን ሲገልጹ፤ በአንጻሩ ከዊሊያም ፓተርሰን ኒውጀርሲ ፕሮፌሰ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

በሎስ አንጀለሱ ሰደድ እሳት የሟቾች ቁጥር

በሺዎች የሚቆጠሩ ቤቶችን ያወደመውን እና እስካሁን 10 የሚደርሱ ሰዎችን የገደለውን ሰደድ እሳት ለመቆጣጠር የእሳት አደጋ ሠራተኞች ዛሬ ለአራተኛ ተከታታይ ቀን እሳቱን ለማጥፋት ብርቱ ግብግባቸውን ቀጥለዋል። ለጊዜው ፍጥነቱን ቀንሶ የሚነፍሰው ነፋስ የከሰተውን መልካም አጋጣሚ በመጠቀም ውሃ የሚረጩ ሄሊኮፕተሮችን ጨምሮ እስከማለዳው ድረስ ለሊቱንም ሳያቋርጡ መቀጠላቸው ተዘግቧል። ከትላንት ጀምሮ እ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ እርቃናቸውን ታግተው የነበሩ 26 ኢትዮጵያውያንን ማግኘቱን አስታወቀ

ሕገ ወጥ አዘዋዋሪዎች እንደሆኑ በሚጠረጠሩ ግለሰቦች በአንድ ቤት ውስጥ ታግተው የነበሩ 26 ኢትዮጵያንን እርቃናቸውን ማግኘቱን የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ ዛሬ ዓርብ አስታውቋል። ፍልሰተኞቹን ከታገቱበት ከማዳኑ በፊት 30 የሚሆኑት በተሰበረ መስኮት ሾልከው ሳያመልጡ እንዳልቀረ የገለፀው ፖሊስ፣ በአካባቢው ተደብቀው ሊሆን እንደሚችልም አስታውቋል። በተደረገው ቅድመ ማጣራት 26ቱ ኢትዮጵያውያን ሳንድሪ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የወጣቶች የሱስ ተጋላጭነትና እያስከተለ ያለው የጤና ቀውስ

የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው በሱሰ ውስጥ ያለፉ ወጣቶች፥ የአልኮል መጠጥን፣ ሲጋራንና ጫትን ጨምሮ እንደ ቀልድ የጀመሯቸው ሱስ አማጭ ልምምዶች፣ እያደር ሕይወታቸውን እንዳመስቃቀሉባቸውና የጤና እክልም እንዳመጡባቸው ነግረውናል፡፡ በጉዳዩ ላይ ያነጋገርናቸው የሥነ ልቡና ባለሞያዎች በበኩላቸው፣ የወጣቶች የሱስ ተጋላጭነት እያስከተለባቸው ካለው ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ባለፈ፣ ለአእምሮ ጤና ሕ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

በቡግና ወረዳ ከ78ሺሕ በላይ ሰዎች  የርዳታ እህል እንዳላገኙ ዞኑ አስታወቀ

በሰሜን ወሎ ዞን ቡግና ወረዳ የተከሠተውን ድርቅ ተከትሎ አስቸኳይ የምግብ ርዳታ ያስፈልጋቸዋል ከተባሉ 109ሺሕ ሰዎች ውስጥ እስከ አሁን ማድረስ የተቻለው ለ27ሺሕዎቹ ብቻ እንደኾነ፣ የዞኑ አደጋ መከላከል እና ምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ። በወረዳው ከ16ሺሕ ኩንታል በላይ የርዳታ እህል እንደሚያስፈልግ ለመንግሥትም ኾነ ለረጂ ድርጅቶች ማሳወቃቸውን ለአሜሪካ ድምፅ ያስታወሱት...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

በትግራይ ክልል የጤና ባለሞያዎች ፍልሰት በየወሩ እየጨመረ መኾኑን ማኅበሩ ገለጸ

በትግራይ ክልል የጤና ባለሞያዎች ፍልሰት እየጨመረ ነው፤ ያለው የክልሉ የጤና ባለሞያዎች ማኅበር፣ በየወሩ ከ80 በላይ የጤና ባለሞያዎች ክልሉን ለቀው እየሔዱና በክልሉ ውስጥም የሥራ ዘርፍ እየቀየሩ ናቸው፤ ሲል አስታውቋል። የማኅበሩ ፕሬዝዳንት ዶክተር ፍሥሓ አሸብር ለአሜሪካ ድምፅ ሲናገሩ፣ በክልሉ ቀጥሏል ያሉት የፖለቲካ አለመረጋጋትና የኢኮኖሚ ችግር ለጤና ባለሞያዎቹ ፍልሰት መጨመር ምክንያት ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ስለ ሰደድ እሳቱ የትውልደ ኢትዮጵያ የሆሊውድ አካባቢ ነዋሪው ይናገራሉ 

በሎስ ኤንጀለስ አካባቢ የቀጠለው የዱር ሰደድ እሳት፣ እስከ አኹን የ10 ሰዎችን ሕይወት ሲቀጥፍ፣ 10ሺሕ የሚደርሱ ቤቶችን አውድሟል። አንዳንድ መንደሮችንና ውብ መኖሪያ ቤቶችን ወደ ትቢያ የቀየረው የዱር እሳቱ፣ በአሜሪካ ሁለተኛዋ ትልቅ ከተማ በኾነችው ሎስ ኤንጀለስ ያስከተለው ውድመት፣ የቋያ እሳት በሚደጋግማት ከተማም እጅግ አስደንጋጭ ኾኗል።  በሆሊውድ አካባቢ የንግድ ቤት ያላቸው ትዕግሥ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ነዋዮች ገበያን ይፋ አደረገች

የኢትዮጵያን የሰነደ ሙዓለ ነዋዮች ገበያ፣ ዛሬ ዐርብ ይፋ ያደረጉት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ ስኬታማ እንደሚኾን ተስፋቸውን ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በንግግራቸው፣ የካፒታል ገበያው ለሁለት ዓመት ተኩል ዝግጅት ሲደረግበት እንደቆየ አውስተው፣ ባለሀብቶች ስጋት ሳይገባቸው ሊሠሩ እንደሚገባም አሳስበዋል። ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ። ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

በምግብ ዋስትና ላይ የሚወያይ የአፍሪካ  የግብርና ሚንስትሮች ጉባዔ በካምፓላ

የአፍሪካ ሀገሮች የግብርና ሚንስትሮች በዚህ ሳምንት ዩጋንዳ ዋና ከተማ ካምፓላ ላይ ጉባኤ ላይ ናቸው። የተሰበሰቡት የአህጉሪቱን የምግብ አመራረት ሥርዐቶች ለማሻሻል ስለሚቻልበት መንገድ ለመምከር ነው። ሚንስትሮቹ አፍሪካ ከውጭ በሚገባ ምግብ ላይ መተማመኗን ለመቀነስ ብሎም የአሕጉሪቱን አስተራረስ ከአየር ንብረት ለውጡ እና ከዘመናዊ ቴክኖሎጂ ጋራ በሚጣጣም መንገድ ለማሻሻል በታለመው የዐስር ዓመት...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የአእዋፋት ኢንፍሉዌንዛ ወረርሽኝ ኮቪድ አሥራ ዘጠኝን የዋዛ ነገር ያስመስለው ይሆን?

ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ለአእዋፋት ኢንፍሉዌንዛ የተጋለጠ አንድ ሰው ህይወቱ ማለፉን፣ የሉዊዚያና ክፍለ ግዛት የጤና ባለሥልጣናት ባለፈው ሰኞ ይፋ አደረጉ። የዓለም ጤና ድርጅት በበኩሉ በማኅበረሰብ ደረጃ ለበሽታው የመጋለጥ እጣ አሁንም አነስኛ መሆኑን ቢገልጽም፤ የአሜሪካ ድምጿ ዶራ መኩዋር ባጠናቀረችው ዘገባ እንደጠቆመችው ግን አንዳንድ የሕክምና ባለሞያዎች የሥጋት ድምጽ ማሰማታቸውን ቀጥለዋል...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

በኢትዮጵያ የኤች.አይ.ቪ ስርጭት ወቅታዊ ኹኔታ

በኢትዮጵያ የኤች አይ ቪ/ኤድስ ስርጭት በአገር አቀፍ ደረጃ እየቀነሰ ቢኾንም፣ በጋምቤላ ክልል እና በከተሞች ውስጥ እየጨመረ እንደሚገኝ፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኤችአይቪ/ኤድስ ፕሮግራም(ዩኤንኤድስ) አስታውቋል። የተቋሙ ከፍተኛ አማካሪ የኾኑትና ኢትዮጵያን ጨምሮ በአምስት የአፍሪካ ሀገራት እየተሠራበት ባለው የኤች.አይ.ቪ መቆጣጠርያ የአምስት ዓመት መሪ ዕቅድ እና ስትራቴጂ ዝግጅት ላይ ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የጂሚ ካርተር የቀብር ሥነ ሥርዐት ተፈጸመ

ባለፈው እሑድ ከዚህ ዓለም በሞት ለተለዩት 39ኛው የአሜሪካ ፕሬዝደንት ጂሚ ካርተር ለስድስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የሐዘን እና የአስከሬን ሽኝት ሥነ ሥርዐት ተጠናቆ፣ በትውልድ ሥፍራቸው ጆርጂያ የቀብር ሥነ ሥርዓታቸው ተፈጽሟል። በሥፍራው የተገኘው የቪኦኤው ኬን ፋርቦ ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ። ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

በሁቲ አማጽያን የተመታው የነዳጅ ጫኝ መርከብ ደቅኖት የነበረውን የብክለት ሥጋት ማስቀረት መቻሉ ተነገረ

በየመን ሁቲ አማጽያን ጥቃት ከደረሰበት በኋላ ለበርካታ ሳምንታት ሲቃጠል የቆየው የነዳጅ ዘይት ጫኝ መርከብ ቀር ባህር ላይ ከፍተኛ መጠን ያለው ብክለት እንዳያስከትል አሳድሮ የነበረውን ሥጋት ማስቀረት መቻሉን አንድ የግል በጸጥታ ጉዳዮች ተቋም ዛሬ አስታወቀ። አንድ ሚሊየን በርሜል መጠን ያለው ድፍድፍ የነዳጅ ዘይት ጭኖ በመጓዝ ላይ ሳለ እስራኤል በጋዛ የምታካሂደውን ጦርነት በመጻረር ዘመቻ የከ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

“ምንነቱ ያልተለየ ነገር ትላንት በኢትዮጵያ በሰማይ ላይ ሲንቀሳቀስ መታየቱን የሚጠቁም መረጃ ደርሶኛል” –  የኢትዮጵያ የስፔስ ሳይንስ ሶሳይቲ

ትላንት ከምሽቱ 1 ተኩል አካባቢ በሀገሪቱ ደቡብ እና ደቡብ ምዕራብ ክፍሎች “ሰብሰብ ያለ እና በከፍተኛ ፍጥነት የሚንቀሳቀስ ነገር ሰማይ ላይ መታየታቱን የሚያመለክት ሪፖርት ደርሶኛል” ሲል የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ ሶሳይቲ አስታወቀ።   ድርጅቱ በፌስ ቡክ ገጹ ላይ ባሰፈረው ጹሑፍ በሰማይ ላይ የታየው ነገር የጠፈር ፍርስራሽ አካል አልያም ጸሃይን ከሚዞሩት አነስተኛ አለት መሰል አካላት (ሜትሮይ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ወጣቶች እና በጎ ፈቃደኛነት

የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች፣ በማኅበረሰብ ውስጥ የሚያጋጥሙ ችግሮችን በማቃለል ኹለንተናዊ ለውጥን ለማምጣት ኹነኛ ሚና አላቸው፡፡ ሰው ሠራሽ እና ተፈጥሯዊ ቀውሶች በሚፈራረቁባቸው እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አዳጊ ሀገራት ደግሞ፣ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ፋይዳው የጎላ ነው፡፡ በኢትዮጵያ፣ በጎ ፈቃደኞችን በማስተባበር በጦርነትም ኾነ በሌሎች ሰው ሠራሽ እና ተፈጥሯዊ አደጋዎች የተጎዱ እና ተጋላጭ የኾኑ የማኅ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ኢትዮጵያ የአክሲዮን ገበያ ጀመረች

ኢትዮጵያ ዛሬ አርብ የአክሲዮን ገበያ መጀምሯን ይፋ አደረገች። ርምጃው እየተከመ የመጣውን ኢኮኖሚዋን ነፃ ለማድረግ የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ከያዙት ጥረት የቅርብ ጊዜው ተደርጎ ተወስዷል። በአክሲዮን ገበያው የተመዘገበው የመጀመሪያ ኩባንያ መንግሥታዊው ኢትዮ ቴሌኮም ሲኾን፤ የተለያዩ ባንኮችን እና የመድን ኢንሹራንስ ኩባንያዎችን ጨምሮ በደርዘን የሚቆጠሩ ሌሎች የንግድ ተቋማ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ግጭት እና ብጥብጥ ለብዙኀን መገናኛ ላይ ፈተና ደቅነዋል

በቅርብ ሳምንታት ጋዛ እና ሄይቲ ውስጥ በጋዜጠኞች ላይ የተፈጸሙት ግድያዎች ብዙኀን መገናኛ ላይ የተደቀኑትን አደጋዎች አጉልተው የሚያሳዩ ናቸው። እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር ባለፈው 2024 ዓም ከአንድ መቶ በላይ ጋዜጠኞች ተገድለዋል። በዓመቱ  ጋዜጠኞች ላይ ለተፈጸመው ግድያ  ጦርነት፥ አለመረጋጋት እንዲሁም የተጠያቂነት አለመኖር አስተዋጽኦ ማድረጉን ተንታኞች ይናገራሉ። የአሜሪካ ድምጽ የፕሬስ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

በቻድ ፕሬዝደንታዊ ቤተ መንግሥት ላይ የተሰነዘረው ጥቃት መክሸፉን መንግሥት አስታወቀ

የጦር መሣሪያና ምሳር የያዙ፣ ሁለት ደርዘን የሚሆኑና የኮማዶ አባላት ናቸው የተባሉ፣ በቻድ የፕሬዝደንቱ ቤተ መንግሥት ላይ ትላንት ምሽት ጥቃት መሰንዘራቸው ሲነገር፣ መንግሥት በበኩሉ ማክሸፉን አስታውቋል። ተቃዋሚው ፓርቲ ደግሞ የመንግሥትን መግለጫ እንደሚጠራጠር ገልጿል። የመንግሥት ቃል አቀባይ የሆኑት አብደራማን ኩላማላህ፣ ሃያ አራት የሚሆኑ የኮማንዶ ዓባላት በቤተ መንግሥቱን ጠባቂዎች ላይ ጥ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

አሜሪካ በቲክቶክ ላይ የጣለችው እገዳ ተፈፃሚ ሊሆን ቀናቶች ብቻ ቀርተውታል

የዩናይትድ ስቴትስ ጠቅላይ ፍርድቤት፣ የማኅበራዊ ሚዲያን በብሔራዊ ደኅንነት ምክንያት ማገድ የሚያስችለው አዲስ ሕግ በመጠቀም፣ የቲክ ቶክ ባለቤት የሆነው ባይትዳንስ የቻይና ኩባንያ የሚያደርገው የቃል ክርክር በፍጥነት እንዲጠናቀቅ እያደረገ ነው። የአሜሪካ ድምፁ ስቲቭ ኸርማን በዚህ ዙሪያ ያደረሰንን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።  ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

“የነዳጅ ዋጋ ጭማሪው የኑሮ ጫናውን ያከብደዋል” የአዲስ አበባ ነዋሪዎች

በኢትዮጵያ፣ ካለፈው ማክሰኞ ጀምሮ በሥራ ላይ የዋለው አዲሱ የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ፣ አሁን እየታየ ያለውን የኑሮ ጫና ያባብሰዋል ሲሉ አንዳንድ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች እና የታክሲ አሽከርካሪዎች ስጋታቸውን ገለጹ፡፡ ነዋሪዎቹ፣ በነዳጅ ዋጋ ጭማሪው ዙርያ ለአሜሪካ ድምፅ በሰጡት አስተያየት፣ የተደረገው የዋጋ ጭማሪ፣ የትራንስፖርት ወጪን ያንራል፣ በአገልግሎቶችና ሸቀጦች ዋጋ ላይም አሉታዊ ተፅዕኖ ያሳድ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

በስፋት እየተዛመተ ላለው የሎስ አንጀለስ ሰደድ እሳት በሺሕዎች የተቆጠሩ አካባቢያቸውን እንዲለቁ ታዘዙ

የእሳት አደጋ ሠራተኞች ብርቱ ትንቅንቅ እያደረጉ ላሉበት አደገኛ የሰድድ እሳት ቃጠሎ፣ ከ130 ሺሕ በላይ የሎስ አንጀለስ አካባቢ ነዋሪዎች አካባቢውን ለቀው እንዲወጡ ታዘዋል። እስካሁን ቢያንስ አምስት ሰዎች በአደጋው ሕይወታቸውን ማጣታቸው እና ከ1 ሺሕ በላይ ሕንፃዎች መውደማቸው ታውቋል። ትላንት ከቀትር በኋላ ላይ አዲስ የተቀሰቀሰው እና በጥድፊያ እየተዛመተ ያለው ቃጠሎ ‘ሆሊውድ ሂልስ’ በመባ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የጂሚ ካርተ የአስከሬን ሽኝት ሥነ ሥርዓት ተካሄደ

በ100 ዓመታቸው ባለፈው እሑድ  ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝደንት ጂሚ ካርተር አስከሬን ዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው ብሔራዊ ካቴድራል ዛሬ የአሸኛኘት ሥነ ሥርዓት ተደርጎለታል። ከብሔራዊ ካቴድራሉ የአስከሬን ሽኝት ሥነ ሥርዓት በኋላ 39ኛው ፕሬዝደንት ጂሚ ካርተር በትውልድ ከተማቸው ፕሌይንስ፣ ጆርጂያ በሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው ቅጥር ጊቢ ውስጥ ባለፈው ዓመት በሞት ከተለዩት...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የሞዛምቢኩ ተቃዋሚ መሪ ከስደት ተመለሱ

ባለፈው መስከረም መጨረሻ በሞዛምቢክ በተካሄደው ምርጫ አሸናፊ እንደሆኑ የሚገልጹት የተቃዋሚ መሪው ቬናንሲዮ ሞንድላኔ ዛሬ ከስደት ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል። ሞንድላኔ አጨቃጫቂውን የምርጫ ውጤትና የጠበቃቸውን መገደል ተከትሎ ሀገር ጥለው ወጥተው ነበር። የሀገሪቱ የሕገ መንግሥት ም/ቤት ገዢው ፓርቲ ምርጫውን እንዳነሸነፈ ማወጁን ተከትሎ በተነሳው ተቃውሞ በመቶ የሚቆጠሩ ሰዎች ሕይወታቸውን አጥተዋል...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የግብጽ የውጪ ጉዳይ ምኒስትር ፍልስጤማውያን በአንድነት እንዲቆሙ ጠየቁ

ከፍልስጤም የነፃነት ድርጅት (ፒ ኤል ኦ) ተወካዮች ጋራ ዛሬ የተገናኙት የግብጹ የውጪ ጉዳይ ምኒስትር የፍልስጤማውያን ራስ ገዝ አስተዳደር እንዲጠናከርና ፍልስጤማውያን በአንድነት እንዲቆሙ ጥሪ አድርገዋል። በውይይቱ ወቅት የውጪ ጉዳይ ምኒስትር ባድር አብደላቲ ለፍልስጤማውያን ራስ ገዝ አስተዳደር  ሃገራቸው ያላትን ድጋፍ እንደገለጹ ከቢሯቸው የወጣው መግለጫ አመልክቷል። በተጨማሪም ፍልስጤማውያ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

በመሣሪያ ላይ የተመሠረተ አተነፋፈስን ስለማቋረጥ የሚደነግግ ዐዋጅና የሕክምና ባለሞያዎች አስተያየት

የልብ እና የመተንፈሻ አካላት የአሠራር ሥርዓት መመለስ በማይችልበት ደረጃ ሥራቸውን ሲያቆሙ፣በመሣሪያ ላይ የተመሠረተ አተነፋፈስን እንዲቋረጥ ተወስኗል። ይህን ሁኔታ የሚደነግግ ዐዋጅ ባለፈው ሳምንት በምክር ቤት ጸድቋል። በዚህ ጉዳይ ላይ የተለያዩ አካላት የሰጡት አስተያየት የተካተተበት ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።   ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

በ84 የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ላይ ርምጃ መወሰዱ ተገለጸ

በኢትዮጵያ፣ 84 የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመማር ማስተማር ሥራው እንዳይቀጥሉ እንደተወሰነባቸው የሀገሪቱ የትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣን አስታወቀ። ርምጃው የተወሰደው፣ ተቋማቱ ዳግም እንዲመዘገቡ የወጣውን መመሪያ ባለማክበራቸው እንደሆነ የባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ ቃለአቀባይ ማርታ አድማሱ ለአሜሪካ ድምፅ አስታውቀዋል፡፡ አስተያየት የሰጡን፣ የዘርፉ ተዋናዮች ደግሞ ለዳግመ ምዝገባው የተሰጠው...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

በኮሬ ዞን ታጣቂዎች ፈፀሙት በተባለ ጥቃት ሁለት አርሶ አደሮች መገደላቸው ተገለጸ

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን ጎርካ ወረዳ በኦሮሞ ነፃነት ታጣቂዎች ተፈፀመ በተባለ ጥቃት ሁለት ሰዎች ትላንት መገደላቸውን ነዋሪዎችና ቤተሰቦቻቸው ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቁ። የኮሬ ዞን ጎርካ ወረዳ ሰላም እና ፀጥታ ጽሕፈት ቤት፣ ከብቶቻቸውን ሲጠብቁ ነበሩ ያላቸው ሁለት ሲቪሎች ከኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን ወሰን የተሻገቱ ባሏቸው ታጣቂዎች መገደላቸውን አስታውቋል። በግድያው ስሙ ተ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የአሜሪካ ጦር የሁቲ ዒላማዎችን መደብደቡን አስታወቀ

የየመን አማፂያን በአሜሪካ የጦር መርከቦች እና የንግድ መርከቦች ላይ ጥቃት ለመፈፀም ሲጠቀሙባቸው የነበሩ የጦር መሣሪያ ማከማቻዎችን መደብደቡን የአሜሪካ ጦር አስታውቋል። በርካታ ድብደባዎች መደረጋቸውንና በአሜሪካ የጦር ኃይል ዓባላትም ሆነ መሣሪያዎች ላይ ጉዳት እንዳልደረሰ የአሜሪካ ጦር ማዕከላዊ ዕዝ አስታውቋል።  የዕዙ መግለጫ ድብደባው የተፈፀመበትን የመሣሪያ ማከማቻ ሥፍራ አላሳወቀም። ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የአፍሪካ ሀገራት “እናመሰግናለን ማለቱን ረስተውታል” ሲሉ ማክሮን መናገራቸው ቁጣን ቀስቅሷል

"ፈረንሣይ እስላማዊ አማጺያንን ለመታገል ወታደሮቿን ለዐሥርት ዓመታት ለማሠማራቷ የአፍሪካ ሀገራት ምስጋና አላቀረቡም" ብለው ፕሬዝደንት ኢማኑኤል ማክሮን መናገራቸው በአፍሪካ በሚገኙ አጋሮቻቸውና በፈረንሣይ በሚገኙ ለዘብተኞች ዘንድ ቁጣን ቀስቅሷል። የማክሮን ንግግር "የቅኝ ገዢዎች አስተሳሰብ ነው" የሚል ነቀፋም ገጥሞታል። ማክሮን ሰኞ ዕለት ለፈረንሣይ አምባሳደሮች ባደረጉት ንግግር፣ “ይመስለኛ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ትራምፕ ግሪንላንድን እና የፓናማ ቦይን በወታደራዊ ኃይል ለመቆጣጠር የያዙትን ሐሳብ አልጣሉም

ተመራጩ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከአኹን ቀደም የፓናማ ቦይን እና ግሪንላንድን በወታደራዊ ኃይል ወይም ኢኮኖሚያዊ ጫና በማድረግ ለመቆጣጠር ፍላጎት እንዳላቸው ያንጸባረቁትን ሐሳብ ትላንት ማክሰኞ ፍሎሪዳ ክፍለ ግዛት ውስጥ በሰጡት ምላሽ ገፍተውበታል። ልጃቸው ወደ ግሪንላንድ ድንገተኛ ጉዞ ካደረጉ ጥቂት ሰዓታት በኋላ የተሰማውን የትራምፕን አስተያየታቸውን የተከታተለችው የአሜሪካ ድምጿ የዋይት...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ቻይናዊያን ጎብኚዎች እና ነጋዴዎች ወደሲሼልስ እየጎረፉ ነው

አፍሪካ ምሥራቃዊ ጠረፍ ላይ የምትገኘው የደሴቶች ሀገር ሲሼልስ ሰፊ የባሕል ስብጥር ያላቸው ሰዎች አብረው የሚኖሩባት ሀገር ነች። በዘር ሐረግ ቻይናዊያን የሆኑ ለረጅም ጊዜ ሲሼልስ የሚኖሩ ሰዎች አሉ። አሁን ደግሞ ቻይናዊን ሀገራቸው በመልክዓ ምድራዊ አቀማመጧ ቁልፍ በኾነችው ሀገር መዋዕለ ነዋይ በመመደብ በምታደርገው እንቅስቃሴ ተስበው የንግድ ሥራ ለመጀመር ሲሼልስ በብዛት በመግባት ላይ ናቸው።...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ትረምፕ ጥፋተኛ በተባሉበት ክስ ዳኛው የቅጣት ውሳኔ እንዳይሰጡ እንዲታገድላቸው ጠየቁ

ተመራጩ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ ጥፋተኛ በተባሉበት የአፍ ማሳዢያ ክፍያ  ክስ ጉዳይ  ዳኛው የቅጣት ውሳኔያቸውን እንዳያሰሙ እንዲታገድ ጠበቆቻቸው ጠቅላይ ፍ/ቤቱን ጠይቀዋል። ዳኛዋን መርቻን ፣ ትረምፕ ባለፈው ሐምሌ የንግድ ሰነዶችን በማጭበርበር በ34 ክሶች ጥፋተኛ ኾነው በመገኘታቸው የቅጣት ውሳኔያቸውን ከነገ በስቲያ ዐርብ ሊሰጡ  ቀጠሮ ይዘዋል። የቅጣት ውሳኔው መሰማቱ በፕሬዝደንታዊ ተ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የፈረንሳይ ቀኝ አክራሪ ፓርቲ መሥራች ዣን ማሪ ለ ፔን አረፉ

በጸረ ስደተኛ እና በመድብለ ባሕላዊ ኅብረተሰብ ጠል ንግግራቸው የሚታወቁት የፈረንሳይ ቀኝ አክራሪ ፓርቲ መሥራች ዣን ማሪ ለ ፔን በ96  ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። በከረረው ቀኝ ክንፍ አቋማቸው ብርቱ ደጋፊዎች የነበሯቸው እና በተቃዋሚዎቻቸው በስፋት ይወገዙ የነበሩት የብሔራዊ ግንባር ፓርቲው መሥራች ማረፋቸውን የፓርቲያቸው ፕሬዝደንት ዦርዳን ባርዴላ ዛሬ በኤክስ ገጻቸው ላይ አስታ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ትላልቆቹ ኃያላን የሚፎካከሩባት ትንሿ የደሴቶች ሀገር ሲሼልስ

በአፍሪካ ምሥራቃዊ የውቅያኖስ ጠረፍ ላይ የምትገኘው ትንሿ የደሴት ሀገር ሲሼልስ ሳትጠበቅ ትላልቅ ኃያላን ፉክክር ቦታ ሆናለች፡፡ ቻይና ከሲሼልስ ጋራ ለዓመታት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቶችን ስትገነባ ቆይታለች፡፡ ዩናይትድ ስቴትስ ግን ወሳኝ ወደ ሆነቸው የህንድ ውቅያኖስ ደሴት የተመለሰችው በቅርቡ ነው። ኬት ባርትሌት ቻይና እና ዩናይትድ ስቴትስ የደሴቲቱን ነዋሪዎች ልብ ለመማረክ ምን እያደረጉ እንደ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

አሁንም ህይወት እየቀጠፈ ያለው የትራፊክ አደጋ

በኢትዮጵያ በሚደርሱ የትራፊክ አደጋዎች ዋነኛ ተጎጅዎቹ ወጣቶች መኾናቸው የሚደርሰውን ሰብአዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳት ከፍ እንዲል አድርጎታል ሲሉ ባለሞያዎች ይናገራሉ፡፡ ለችግሩ ዘላቂ መፍተሔ ለማምጣትም መንግሥት በትኩረት እንዲሠራ አሳስበዋል፡፡ የኢትዮጵያ መንገድ ደኅንነትና መድህን ፈንድ አገልግሎት በበኩሉ የትራፊክ አደጋ አሁንም ሀገራዊ ስጋት መሆኑን ጠቅሶ የተጎጅዎች መጠን ግን እየቀነሰ መ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

በኬኒያ እየጨመረ ያለው የሴቶች  ጥቃት

ኬኒያ ውስጥ ካለፈው 2024 ዓመተ ምሕረት መስከረም ወር ወዲህ ባለሥልጣናት የመዘገቧቸው በሴቶች ላይ የተፈጸሙ ወሲባዊ እና ሊሎችም ጾታዊ ጥቃቶች ቁጥር ከሰባት ሺህ አንድ መቶ መብለጡ ተነግሯል። የሀገሪቱ የደኅንነት ሚኒስቴር እየተባባሰ ላለው በሴቶች እና በልጃገረዶች ላይ የሚፈጸም ጥቃት መፍትሔ የሚፈልግ ልዩ ቡድን አቋቁሟል። መሐመድ ዩሱፍ ከናይሮቢ ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ዩናይትድ ስቴትስ ሩሲያ ሁለቱንም  የሱዳን ተፋላሚዎች በገንዘብ እየደገፈች ነው ስትል ከሰሰች

"ሩሲያ ሱዳን ውስጥ የሚዋጉትን ሁለቱን  ወገኖች በገንዘብ ትደግፋለች" ስትል ዩናይትድ ስቴትስ ትላንት ሰኞ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ከሳታለች፡፡  ይህም  ሞስኮ የራሷን የፖለቲካ ዓላማ ለማሳካት ሁለቱንም  ወገኖች ደጋፊያቸው እየመሰለች መጫወት ይዛለች የሚለውን የቀደመውን ዋሽንግተን ድምዳሜ ከፍ ያደረገ ሆኖ ታይቷል፡፡   በሱዳን ጦር ኃይሎች እና በፈጥኖ ደራሽ ቡድኑ መካከል በጎርጎርሳውያኑ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

በሄይቲ በአንድ ዓመት በተደራጁ የውንብድና ቡድኖች  5 ሺሕ 600 ሰዎች መግደላቸውን  የመንግሥታቱ ድርጅት አስታወቀ

ሄይቲ ውስጥ እየጨመረ በመጣው የተደራጁ  የወሮበሎች ቡድን ጥቃት፤ ባለፈው የአውሮፓውያን 2024   ከ5 ሺሕ 600 በላይ ሰዎች መሞታቸው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዛሬ ማክሰኞ በአወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡ በሺሕዎች የሚቆጠሩ ሰዎችም መጎዳታቸውን እና መታገታቸውን አክሎ አመልክቷል፡፡ የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብት ኃላፊ ቮልከር ተርክ በሰጡት መግለጫ "እነዚህ አሃዞች ብቻቸውን በሄይ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

በገና በዓል ኢትዮጵያውያን ለሠላም ጸለዩ

 በኢትዮጵያ የክርስትና እምነት ተከታዮች የኢየሱስ ክርስቶስን ልደት - ገናን በማክበር ላይ ሲኾኑ፣ በቅርብ ዓመታት ውስጥ ተከታታይ ግጭቶች በሚታዩበት የአፍሪካ ቀንድ ክፍል ሠላም እንዲመጣ ጸልየዋል። በሺሕዎች የተቆጠሩ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች አዲስ አበባ ቦሌ በሚገኘው መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን በሙሉ ነጭ ልብስ በአሸበረቀ አለባበስ ደምቀው በእጆቻቸው የጧፍ መብራት ለኩሰው፣ በጸሎትና በ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

በደማስቆ አየር ማረፊያ ተቋርጦ የከረመው ዓለም አቀፍ በረራ ቀጠለ

የሶሪያ እስላማዊ አማፂያን ባለፈው ወር ላይ የሀገሪቱን ፕሬዝዳንት በሽር አል አላሳድን ከሥልጣን ካስወገዱ በኋላ፤  በዋናው የደማስቆ አውሮፕላን ማረፊያ ተቋርጠው የቆዩት ዓለም አቀፍ በረራዎች ዛሬ ለመጀመሪያ ጊዜ  መቀጠላቸውን አዣንስ ፍራንስ ፕሬስ ዘግቧል፡፡ በአውሮፕላን ጣቢያው ከካታር የተጓዙ መንገደኞች  ደስታቸውን ሲገልጹ ታይተዋል፡፡ የአየር ማረፊያው ዳይሬክተር አኒስ ፋላህ “ዛሬ አዲስ ም...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የገና ገበያ በአስመራ 

በየዓመቱ ታኅሣሥ 29 ቀን የሚከበረው የገና በዓል፣ በኤርትራ የክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ትልቅ ትኩረት የሚሰጠው በዓል ነው። የእምነቱ ተከታይ የኾኑ አስመራ ነዋሪዎች፣ ካለፈው ሳምንት ቅዳሜ ጀምሮ የእርድ እንስሳትን ለመግዛት ገበያ ውለዋል።   አስመራ የሚገኘው ዘጋቢያችን፣ የኤርትራ የገና በዓል  ሃይማኖታዊ አከባበር እና ገበያ ምን እንደሚመስል የሚያሳይ ዘገባ አጠናቅሮ ልኮልናል። ከ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ገና በላሊበላ

የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት - ገና በዓል በልዩ ኹኔታ ከሚከበርባቸው የኢትዮጵያ አካባቢዎች በቀዳሚነት የምትጠቀሰው፣ በዐማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ላስታ ወረዳ የምትገኘው የላሊበላ ከተማ ናት። በዩኔስኮ የሰው ልጆች ቅርስ ኾኖ የተመዘገቡት የ11 ውቅር አብያተ መቅደሶች መገኛዋ ላሊበላ፣ በገና በዓል ሰሞን፣ ዐያሌ የአገር ውስጥ እና የውጭ ጎብኚዎችንና ተሳላሚ ምእመናንን በሞቀ አቀባበል ታስተናግዳለች...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

“የህወሓት አመራሮችን ልዩነት በድርድር ለመፍታት የተደረገው አልተሳካም” ጄነራል ታደሰ ወረደ

በህወሓት አመራሮች መካከል የተፈጠረው ልዩነት በድርድር ለመፍታት፣ በክልሉ የጸጥታ አመራር አካላት ለወራት የተካሔደው ጥረት እንዳልተሳካ የክልሉ ምክትል ፕሬዝዳንት እና የፀጥታ ዘርፍ ኃላፊ ሌተናንት ጄኔራል ታደሰ ወረደ ገለጹ። ምክትል ፕሬዝደንቱ ትላንት እሑድ ለክልሉ ብዙኀን መገናኛ በሰጡት መግለጫ፣ በጉባኤ ላይ የተሳተፉትና ያልተሳተፉት በሚል የለዩዋቸው ሁለቱ የተከፋፈሉት የህወሓት አመራሮች...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ኢትዮጵያውያን የገናን በዓል በተለያየ ድባብ ውስጥ ለመቀበል እየተሰናዱ ነው

ገናን ለመቀበል በበዓል ግብይት ላይ ያገኘናቸው አስተያየት ሰጪዎች፣ አንዳንድ የበዓል ፍጆታ ምርቶች ተመጣጣኝ ዋጋ ሲኖራቸው ገሚሱ ጭማሪ ማሳየቱን ተናግረዋል።...
Posted in Amharic News, Ethiopian News, Video

የቀድሞ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንቶች የመንግሥቱን መዋቅር ሥፋት ለመቀነስ ያደረጓቸው ጥረቶች አልተሳኩም

ተመራጩ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የመንግሥታቸውን ወጪ መቀነስ ይፈልጋሉ። ‘የመንግሥት ብቃት መምሪያ’ የሚል መጠሪያ የተሰጠውም አማካሪ ኮምሽን በዋናነት ይህን ጥረት እንደሚመራ ይፋ ተደርጓል። ይሁን እንጂ ውጥኑ በጽንሰ-ሐሳብ ደረጃ ሲቀርብ አዲስ አይደለም። የአሜሪካ ድምጿ ዶራ መኩዋር ባጠናቀረችው ዘገባ እንደጠቆመችው፣ የዩናይትድ ስቴትስ መሪዎች ገና ከሃገረ መንግሥቱ ምሥረታ ወቅት አንስቶ የመ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

በአሜሪካ ምክር ቤት የምርጫ  ውጤት ማረጋገጫ ሥነ ሥርዓት ተካሄደ

በዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት ዶናልድ ትረምፕ በፕሬዝደንታዊ ምርጫ ማሸነፋቸውን ማረጋገጫ ሥነ ሥርዓት ዛሬ ተካሂዷል። ከ50 ግዛቶች የተላኩትን የድምጽ ቆጠራ ውጤቶችን የማረጋገጡን ሥነ ሥርዓት የመምራት ኅላፊነት የሃገሪቱ ምክትል ፕሬዝደንት በመሆኑ፣ በፕሬዝደንታዊ ምርጫው የተሸነፉት ካመላ ሄሪስ የዶናልድ ትረምፕን ማሸነፍ ብቻ ሳይሆን፣  የራሳቸውንም  መሸነፍ ማረጋገጫ ሰጥተዋል። በጋራ ም/ቤቱ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

በአሜሪካ በረዶ ትምህርት ቤቶችና የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች እንዲዘጉ አደረገ

በበርካታ የአሜሪካ ግዛቶች ከትላንት ዕሁድ ጀምሮ የጣለው በረዶና ኅይለኛ ነፋስ ትምህርት ቤቶችና የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች እንዲዘጉ አስገድዷል። በመካከለኛው፣ በደቡብ እና በምሥራቅ የሃገሪቱ ክፍሎች በመጣል ላይ ያለው በረዶ በተለይም በአንዳንድ ሥፍራዎች በአሥርት ዓመታት ያልታየ መጠን ሊሆን እንደሚችል በመነገር ላይ ነው። የአሜሪካ ድምጽ የሚገኝበት ዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢዋ ያሉ ግዛቶች ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

አስር የአልሻባብ አባላት በአየር ጥቃት ተገደሉ

የአሜሪካ ጦር በፈጸመው የአየር ጥቃት 10 የአል ሻባብ አባላት መገደላቸውን የሶማሊያ መንግሥት አስታውቋል። የሶማሊያ የማስታወቂያ ሚኒስቴር በመግለጫው እንዳለው፣ የአየር ጥቃቱ የተፈጸመው ቢርሃኒ በተባለና ከኪሲማዮ ሰሜን ምዕራብ 60 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኝ ሥፍራ ነው። የሚኒስቴሩ መግለጫ የወጣው ትላንት እሑድ ሲኾን፣ የአየር ጥቃቱ መቼ እንደተፈጸመ ግን አላሳወቀም። የሶማሊያው የማስታወ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የካናዳው ጠቅላይ ሚንስትር ከፓርቲያቸው መሪነት ለቀቁ

የካናዳው ጠቅላይ ሚንስትር ጀስቲን ትሩዶ ከለዘብተኛው ፓርቲ መሪነት ራሳቸውን ማግለላቸውን ዛሬ አስታውቀዋል። በአመራራቸው ላይ ተቃውሞ የበረታባቸው ትሩዶ  በተለይም የገንዘብ ሚንስትራቸው ከሥልጣናቸው መልቀቃቸው በመንግሥታቸው ውስጥ ያለው ችግር የበረታ መሆኑን አመላክቶ ነበር። በፓርቲያቸው ውስጥ ያለው መፋተግ የሚያመለክተው በመጪው ምርጫ ለመሳተፍ እርሳቸው ጥሩ አማራጭ አለመሆናቸውን እንደሆነ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

በጦርነት በታመሰችው ሱዳን 30 ሚሊዮን ሰዎች ርዳታ ይሻሉ

ጦርነት ባደቀቃት ሱዳን አብዛኞቹ ሕፃናት የኾኑ ከ30 ሚሊዮን በላይ ሰዎች ርዳታ እንደሚሹ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዛሬ አስታውቋል። 30.4 ሚሊዮን ከሚኾኑት ውስጥ 20.9 ለሚሆኑት 4.2 ቢሊዮን ዶላር የገንዘብ ርዳታ የጠየቀው ተመድ፣ በሱዳን ያለውን ሁኔታ “ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ ሰብአዊ ቀውስ” ሲል ገልጾታል። ላለፉት 20 ወራት በሱዳን ሠራዊት እና በፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ መካከል...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የቀድሞ የግሪክ ጠቅላይ ሚኒስትር ኮስታስ ሲሚቲስ አረፉ

የቀድሞ የግሪክ ጠቅላይ ሚንስትር እና ሀገራቸው ወደ አውሮፓ የጋራ መገበያያ ገንዘብ እንድትቀላቀል ያደረጉት ኮስታስ ሲሚቲስ በ88 አመታቸው መመሞታቸውን የሃገሪቱ የመንግስት መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል፡፡  በሙያቸው የስነህንጻ ባለሙያ የሆኑት ኮስታስ ሲሚቲስ የሶሻሊስት ፓሶክ ፓርቲ መስራችም ናቸው፡፡   ግሪክንም እአአ ከጥር 1996 እስከ 2004 ድረስ ለስምንት አመታት በጠቅላይሚንስትርነት መር...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የደቡብ ኮሪያ ፕሬዚዳንታዊ የደህንነት ሃላፊ የዮንን እስር ተቃወሙ 

የደቡብ ኮሪያው ፕሬዝዳንት ዩን ሱክ ዮል የጸጥታ ሃላፊ የፖለቲካ ቀውሱን ወደ ሌላ ከፍተኛ ግጭት ሊገፋው ይችላል ባሉት የተከሰሱትን መሪ በቁጥጥር ስር ለማዋል ከሚደረገው ጥረት ጋር መተባበር እንደማይችሉ ዛሬ እሁድ ተናግረዋል፡፡  የእስር ትዕዛዙ ቀነ ገደብ ነገ ሰኞ እኩለ ሌሊት ላይ የሚጠናቀቅ ሲሆን የጸጥታ ሃላፊው ፓርክ ቾንግ-ጁን በትብብር ማዘዣው ዙሪያ ያለውን የሕግ ክርክርም ላለመተባበራቸው...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

የሶሪያ ሚኒስትሮች የአሜሪካ ማዕቀብ እንዲነሳ ጠየቁ 

የሶሪያ የሽግግር መንግስት ሚኒስትሮች ፕሬዝዳንት በሽር አል አሳድን ከስልጣን ካነሱ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በኳታር ባደረጉት ጉብኝት ዩናይትድ ስቴትስ በደማስቆ ላይ የጣለችውን ማዕቀብ እንድታነሳ አሳስበዋል፡፡  የኳታር ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ የባህረ ሰላጤው ሀገራት ጠቅላይ ሚኒስትሮች ከሶሪያ ጊዜያዊ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሳድ አል-ሻይባኒ፣ የመከላከያ ሚኒስትር ሙርሃፍ አቡ ቃስራ እ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

ሜሎኒ በፍሎሪዳ ድንገተኛ ጉብኝታቸው ከትራምፕ ጋር ያላቸውን ትብብር አሳደጉ 

የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ ትላንት ቅዳሜ ከዶናልድ ትራምፕ ጋር ለመገናኘት ወደ ፍሎሪዳ ድንገተኛ ጉዞ አድርገዋል። የአውሮፓ መሪዎች እአአ ጥር 20 ከሚካሄደው በዓለ ሲመት በፊት ከትራምፕ ጋር ያላቸውን ግኑኝነት ለማጠናከር ይፈልጋሉ፡፡ የትራምፕ የማር-አ-ላጎ ሪዞርት አባላት ተመራጩ ፕሬዘዳንት ትራምፕ ሜሎኒን ሲያስተዋውቋቸው በጭብጨባ ሲቀበሏቸው የሚያሳዩ ቪድዮዎች በማህበራዊ ሚድ...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

መንግሥት 80 ሺሕ ነዋሪዎችን ርዕደ መሬት ከተሰተባቸው አካባቢዎች እያራቀ መኾኑን አስታወቀ

በኢትዮጵያ በተደጋጋሚ ርዕደ መሬት በተከሰተበት ማዕከል አዋሳኝ ከሚገኙት አፋር፣ ኦሮሚያ እና አማራ ክልል አካባቢዎች 80 ሺሕ ነዋሪዎችን ማራቁን መንግሥት አስታወቀ። በርዕደ መሬት መለኪያ እስከ 5.8 ሬክተር ስኬል የተመዘገበ መንቀጥቀጥ ዛሬ አርብ ታኅሣሥ 25 ቀን 2017 ዓ.ም ሌሊት መከሰቱን የኢትዮጵያ የአሜሪካ የጂኦሎጂካል ሰርቬይ መሥሪያ ቤት አስታውቀዋል። መሥሪያ ቤቱ በአወጣው መረጃ፣...
Posted in Amharic News, Ethiopian News

በኢትዮጵያ አብዛኞቹ ህንፃዎች ለርእደ መሬት ተጋላጭ መኾናቸውን ባለሞያዎች ገለጹ

“ህንፃዎቹ የተወሰነ የርዕደ መሬት መጠንን ይቋቋማሉ” መንግሥት በኢትዮጵያ ያሉት አብዛኞቹ ህንፃዎች በዲዛይን ወቅት በሚፈጠር ክፍተትና በግንባታ ጥራት ጉድለት የተነሳ ለርዕደ መሬት አደጋ የተጋላጡ እንደሆኑ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ባለሞያዎች ተናግረዋል፡፡ ኢትዮጵያ ከ1976 ዓ.ም ጀምሮ ህንፃዎች ርዕደ መሬትን እንዲቋቋሙ በሚያስችል መልኩ ዲዛይን እንዲደረጉ አስገዳጅ የህንፃ ኮድ ብታዘጋጅም...
Posted in Amharic News, Ethiopian News