የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ጆ ባይደን በመጪው ፕሬዝደንታዊ ምርጫ በድጋሚ ለመመረጥ ሲያደርጉ ከቆዩት ፉክክር ለመውጣት ስላደረጉት ውሳኔ ትላንት ረቡዕ ምሽት ለአሜሪካ ሕዝብ ባደረጉት ንግግር አስረድተዋል። ...
ዋሽንግተን ዲሲ — የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን እና የእስራኤሉን ጠቅላይ ሚንስትር ቤንያሚን ኔታንያሁን ዛሬ በዋይት ሃውስ ተቀብለው ሲያነጋግሩ፤ እስራኤል በጋዛ ሰርጥ በሐማስ ላይ እያካሄደች ያለችው ጦርነት ‘ልዩ ትኩረት ያገኛል’ ተብሎ ይጠበቃል።
አንድ ከፍተኛ የዩናይትድ ስቴትስ አስተዳደር ባለሥልጣን በትላንትናው ዕለት ለጋዜጠኞች ሲናገሩ ባይደን “ለእስራኤል ደህንነት መጠበቅ ያላቸ...
ዋሽንግተን — - ካማላ ሐሪስም የምርጫ ዘመቻቸውን አጠናክረው ቀጥለዋል
ለኮቪድ 19 መጋለጣቸውን ተከትሎ ለአንድ ሳምንት ተገልለው የቆዩት ፕሬዝደንት ጆ ባይደን ትላንት ማክሰኞ ወደ ኋይት ሐውስ ቤተ መንግሥት ተመልሰዋል፡፡
ባይደን ሙሉ በሙሉ ከእይታ ተሰውረው ይሰንብቱ እንጂ ከፕሬዚደንታዊ ምርጫ ፉክክሩ ለመውጣት ያደረጉት ውሳኔ የሳምንቱ አቢይ ዜና አድርጓቸዋል፡፡
ምክትል ፕሬዚደንታቸው ካ...