ጌታቸው ረዳ የሆነው እና የሚናገረው በሙሉ ጉግማንጉግ ነው! እሱ የተናገረው አንዱ እንኳን ትክክል ቢሆን ኖሮ፤
====================================
ወያኔ ከአዲስ አበባ ወደ መቀሌ አይፈረጥጥም ነበር
ኢህአዴግ ፈርሶ ብልፅግና ፓርቲ አይመሰረትም ነበር
ከመስከረም 30 በኋላ መንግስት አይኖርም ነበር
ኢትዮጵያ እንደ ሱማሊያ በጦር አበጋዞች ትመራ ነበር
ኢትዮጵያ 1 ጀት እና የጦር ብርጌድ አይኖራትም ነበር
V8 መኪናውን ጥሎ በአህያ አይፈረጥጥም ነበር
የስዩም፥ አባይ እና አስመላሽ ግንባር አይበረቀስም ነበር
መላው የስብሃት ነጋ ቤተሰብ ለፍርድ አይቀርብም ነበር
የጌታቸው አሰፋ ሬሳ መቃብር ቤት ውስጥ አይገኝም ነበር
ፊቱ ከድቡሼ-ገላነት ወደ ቡሃ-ዕቃነት አይቀየርም ነበር
……
ጌታቸው ረዳ ከተናገረው ውስጥ አንዱ እንኳን ትክክል ቢሆን ኖሮ ሁሉም ነገር ጉግማንጉግ ይሆን ነበር። ነገር ግን እሱ የተናገረው ነገር በሙሉ ውሸት ወይም ሰህተት ስለሆነ ከነገሩ ይልቅ ተናጋሪው ራሱ ጉግማንጉግ መሆኑን መገንዘብ ይቻላል። ችግሩ የጉግማንጉግ መናገር ሳይሆን እሱን እንደ ሰው ቆጥረው በቁምነገር የሚያዳምጡ ጉግማንጉጎች መኖራቸው ነው