Home › View all posts by BBC Amharic
Blog Archives
የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅዳ ብርቱካን የኦነግ አመራሮችን እስር በተመለከተ 'ከሚመለከተው አካል ጋር' እየተነጋገርን ነው አሉ
ልዑል ፊሊፕ ባጋጠማቸው የሰውነት መቆጣት በሆስፒታል ለበርካታ ቀናት እንደሚቆዩ ባኪንግሃም ቤተ-መንግሥት አስታወቀ።
የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን ባለፈው አንድ ወር ውስጥ ብቻ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ተፈናቅለው ወደ ሱዳን መሸሻቸውን አስታወቀ። የኤጀንሲው ቃል አቀባይ ብባር ባሌክ ትናንት በጄኔቫ በሰጡት መግለጫ ላይ እንደገለፁት፤ በሱዳኗ ብሉ ናይል ግዛት የደረሱት ሰዎች ቁጥር 7ሺህ ይደርሳል ተብሎ ይገመታል።...
ተመራቂ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን አሳፍሮ ከመቀለ ወደ አዲስ አበባ እየተጓዘ በነበረ አውቶብስ ላይ ማንነታቸው ባልታወቀ ታጣቂዎች በተፈጸመ ጥቃት ቢያንስ ስድስቱ ሲገደሉ ሌሎች መቁሰላቸውን ከጥቃቱ የተረፉ የአይን እማኖች የሆስፒታል ምንጮች ለቢቢሲ ገለፁ። ባለፈው ሳምንት ሐሙስ የካቲት 11/2013 ዓ.ም አርባ አንድ ወጣት ሴቶችና ወንዶችን አሳፍሮ ይጓዝ በነበረው አውቶቡስ ላይ ጥቃቱ የተፈጸመው አዲ መ...
ከዚህ ቀደም የኢሰማኮ ዋና ኮሚሽነር "የዚህ ምርጫ ቅስቀሳዎች አካል መሆን አለበት ብለን የምናስበው የሰብዓዊ መብት ጉዳይ ነው" በማለት ኢትዮጵያ ውስጥ "በጣም ውስብስብ እና ጥልቅ የሆነ" የሰብዓዊ መብት ቀውስ መኖሩን ገልፀው ነበር።...
በአሜሪካ ኒው ዮርክ አዲስ የሚወለደውን ልጁን በዓል ለማድመቅ የገጣጠመው መሳሪያ ፈንድቶ አባትየውን ገደለ።
በአፍሪካ ግብፅ፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ቱኒዚያ፣ አልጄሪያ፣ ኬፕ ቨርድ፣ ሳዎቶሜና ፕሪንሲፔ፣ ሲሼልስ እና ሞሪታኒያ ብቻ ናቸው የሞት መመዝገቢያ መንገድ ያላቸው።
በኒጀር ፕሬዝደንታዊ ምርጫ ድምጽ መስጫ ዕለት ሰባት የምርጫ ኮሚሽን አባላት በፈንጅ ፍንዳታ ሕይወታቸው አለፈ።
ድርጅቱ በማስታወቂያው ላይ 'ሻይ ልገዛ ሄጄ በርካታ ቆነጃጅት አየሁ። እናንተም እንደኔ ከገጠማችሁ ለጓደኞቻችሁ አሳውቁ - በርካሽ ዋጋ አገኘሁ' ሲል አስነግሮ ነበር።...
የፖሊሱ ጠበቃና ቤተሰቦች እንደሚሉት ግድያው በላይኛው ማንሃታን ሃርለም ውስጥ ሲፈፀም የፖሊስና ኤፍቢአይ ሤራ ሳይኖርበት አይቀርም።
አፍሪካ ውስጥ እስካሁን ድረስ ክትባት ማግኘት የቻሉት ከፋብሪካዎች በቀጥታ መግዛት የቻሉና ከሩስያ፣ ቻይና፣ ሕንድና ዩናይትድ አራብ ኤሜሬትስ በእርዳታ መልክ ያገኙ ሃገራት ናቸው።...
ከፍተኛ ጉዳት ባስከተለው የትግራይ ክልል ግጭት ምክንያት እርዳታ የሚሹ ሰዎች ቁጥር "ከመጠን በላይ" መሆኑን የዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ አሳሰበ።
አየር መንገዱ አውሮፕላኖቹን ከበረራ ያገደው ባሳለፍነው ቅዳሜ ከአውሮፕላኖቹ አንዱ ሞተሩ ላይ አደጋ ካጋጠመው በኋላ ነው።
በመጪው ምርጫ የሚሳተፉ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለምርጫው የሚያደርጉትን ቅስቀሳ መጀመራቸውን ይፋ አደረጉ። የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) እና የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን)፣ ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክረሲና (ባልደራስ) እንዲሁም የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) በጋራ ባለፈው ሳምንት ማብቂያ ላይ የምርጫ ቅስቀሳ መጀመራቸውን ባካሄዷቸው ሥነ ሥርዓቶች በይፋ አድርገዋል።...
ፕሬዝደንቱ ኪም በቻይና በኩል አድርገው በባቡር እንደመጡ ያውቁ ነበር። 'በሁለት ሰዓት ውስጥ ወደ ሃገርህ ላደርስህ እችላለሁ' ቢሏቸውም ኪም ግን አሻፈረኝ አሉ።"...
ቫዮሌት ሙሱሊኒ ላይ ሶስት ጥይቶች ተኩሳለች። አራተኛውን ልትለቀው ስትል ግን ሽጉጧ ነከሰ። ይሄኔ የሙሶሊኒ ጠባቂዎች ከበቧት።
አሜሪካ የናዚ ማጎሪያ ካምፕ ጠባቂ የነበሩትን የ95 አመቱን ግለሰብ ሰሞኑን ለጀርመን ኣሳልፋ ሰጥታለች።
"የዕጩዎች ምዝገባ ቀነ ገደብ እየተጠናቀቀ ነው። መንግሥት ደግሞ ጫና እያደረግብን ነው" ያሉት አቶ ዳውድ፤ "በምርጫው አንሳተፍም የሚል ውሳኔ ላይ ግን አልደረስንም" ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል።...
ስፔናዊው አሌክዞ ፓዝ ግን ሞትን ይመርጣል፤ ሕይወትን ይፈራል፡፡ በሕይወት መቆየቱን ሲያስብ ይንዘፈዘፋል፤ በፍርሃት ላብ ያሰምጠዋል፡፡
ሱዳን ባለፈው ሐሙስ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ ላይ የቀረበባትን ክስና ወቀሳ በመቃወም ምላሽ ሰጠች። የሱዳን የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ቅዳሜ ዕለት ባወጣው መግለጫ ከኢትዮጵያ በኩል የተሰነዘረውን ክስ አጥብቆ የተቸ ሲሆን፤ ከኢትዮጵያ በኩል የወጣውን መግለጫ "በኢትዮጵያና በሱዳን መካከል ያለውን ግንኙነትና የሁለቱ አገር ሕዝቦችን ትስስር የካደ ነው" ማለቱን የአገሪቱ ዜና ወኪል...
በኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት የዋጋ ግሽበት በተከታታይ ጭማሪ ሲያሳይ ቆይቷል። በተለይም ኀብረተሰቡ በዕለት ተዕለት በሚጠቀምባቸው መሰረታዊ ፍጆታዎች፣ በግንባታ እቃዎችና በሌሎች ላይ እየታየ ያለው የዋጋ ንረት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ እየከፋ መምጣቱን ቢቢሲ ያነጋገራቸው ነዋሪዎች ይናገራሉ። ባለሙያዎችም ቢሆኑ ቆፍጠን ያለ እርምጃ እስካልተወሰደ ድረስ መዘዙ ብዙ ነው ይላሉ።...
ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ እነ አቶ ጃዋር ቂርቆስ ክፍለ ከተማ በሚገኘው ላንድማርክ የግል ሆስፒታል እንዲታከሙ ከፍተኛው ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ በመቃወም ይግባኝ ማለቱን ተከትሎ በዛሬው ዕለት ክርክር ተካሂዷል።...
ከሰሞኑ "በአባቴ ታግቻለሁና አድኑኝ" ስትል የተማፀነችው የዱባዩ መሪ ልጅ ልዕልት ላቲፋ በህይወት መኖሯን ለማረጋገጥ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ማስረጃ ጠይቋል።...
የ75 ዓመቷ ሙዚቀኛ ዶሊ ፓርተን፣ ሐውልት እንዲቆምላት የምትፈልገው ከሞተች በኋላ እንጂ አሁን እንደማትፈልግ ገለፀች።
ኩባንያዎች አዳዲስ ሠራተኞቻቸው፣ ከመቀጠራቸው በፊት እንዲከተቡ ቢጠይቁ ህጋዊ ሊሆን ይችላል ሲሉ የእንግሊዝ የፍትህ ሚንስትር አስታወቁ።
የኢትዮጵያ ውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ትናንት ሐሙስ ማምሻውን ባወጣው መግለጫ የሱዳን መከላከያ ኃይል በሁለቱ አገራት መካከል ጦርነት እንዲቀሰቀስ ትንኮሳ እያካሄደ ነው ሲል ወንጅሎታል። ከዚህ ቀደም በተመሳሳይ መልኩ ሱዳን ኢትዮጵያን መክሰሷ ይታወሳል። የኢትዮጵያ መንግሥት አክሎም የአፍሪካ ወዳጅ አገራት የድንበር ጥያቄው በሰላማዊ መንገድ እንዲፈታ ጥረት እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርቧል።...
ጉግል በቢሊየነሩ ሩፐርት መርዶክ ኮርፖሬሽን ለሚተዳደሩ ሚዲያዎች ለሚታተሙ የዜና ይዘቶች ክፍያ ለመፈጸም ተስማማ፡፡
በጥቅምት ወር ማብቂያ ላይ የህወሓት ኃይሎች ባልተጠበቀ ሁኔታ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊትን የሠሜን ዕዝ ማጥቃታቸው በተሳሳተ ቀመር ላይ የተመሰረተና የግዴለሽነት እርምጃ መሆኑን ያመለከቱት ፕሬዝዳንት ኢሳያስ፤ በዚህ እርምጃቸውም የኢትዮጵያን ፌደራል መንግሥት የመጣልና በማስከተልም ኤርትራን የመውረር ዕቅድ ነበራቸው ሲሉ ከሰዋል።...
አቶ በቀለ በአስገዳጅ ሁኔታ ወደ ጦር ኃይሎች መወሰዳቸው ከሕግ ውጭ ነው ተባለ
በኢትዮጵያ የቴሌኮም ዘርፍ የግል ተቋማት እንዲሳተፉ ለማድረግ በጀመረችው ሂደት ውስጥ ፍላጎት ካሳዩ የውጭ ኩባንያዎች መካከል እስካሁን ለቀጣይ ዙር የተመረጡት ታውቀዋል መባሉ ሐሰት መሆኑ ተገለጸ።...
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ክልሉ እንዳይረጋጋ ለማድረግ የሚሞክሩ "የተበተኑ የህወሓት ኃይሎችን" መጠጊያ እንዳይሰጥ አሳሰበ። ጊዜያዊው አስተዳደር ማክሰኞ ምሽት ባወጣው መግለጫ ላይ "የተበተኑ" የህወሓት ኃይሎች በሕዝቡ ውስጥ ተሸሽገዋል በማለት አመልክቷል። በመግለጫው "የጥፋት ኃይሎች በመንደሮችና በከተሞች ውስጥ ተሰማርተው የሕዝቡን ሠላም በማናጋት ወደ ሌላ የከፋ ቀውስ እንዲገባ እየሰሩ ነ...
ለዘመናት መቋጫ ሳያገኝ የቆየው በኢትዮጵያና በሱዳን መካከል ያለው የድንበር ይገባኛል ጥያቄ ከኅዳር ወር መጀመሪያ ወዲህ ሱዳን ይዞታዬ ነው ወዳለቻቸው ለም የድንበር አካቢዎች ወታደሮቿን ካሰማራችና ኢትዮጵያ የሱዳን ሠራዊት ድንበሬን ጥሶ ገብቷል ካለች በኋላ ውጥረቱ አይሏል።...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ወደ ስልጣን ከመጡ በኋላ የተለያዩ ለውጦችን ተካሂዶ እንደ አዲስ የተዋቀረው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድን ሥራዎች የሚመሩት የቦርድ አባላት በተቋሙ ውስጥ ወሳኝ ሚና አላቸው።...
"የተማረ ወንድ አይደፍርም" በማለት የተናገሩት የደቡብ አፍሪካ የትምህርት ሚኒስትር ከፍተኛ ውግዘትን እያስተናገዱ ነው ተባለ።
እንደ ሰውዬው ከሆነ ጥቁር የማክዶናልድስ ባለቤቶች በአብዛኛው ጥቁሮች ወደሚኖሩበት የተጨናነቀ ሥፍራ ሄደው ቅርንጫፍ እንዲከፍቱ ነው የሚደረገው።
በህዝብ ብዛት ቁጥሯ ቀዳሚ የሆነችው የጀርመሯ ኖርዝ ራይን ዌስትፋሊያ ግዛት በርካታ የፖሊስ አባላቷ ዝነኛ የሆነው የጀሩሳሌማ ዳንስ መሳተፋቸውን ተከትሎ ዋርነር ሚዩዚክ የተባለው ኩባንያ ገንዘብ እንዲከፍሉ ጠይቋል።...
የዱባዩ መሪ ልጅ አባቷ እንዳገቷትና ለህይወቷ በከፍተኛ ሁኔታም እንደምትሰጋ በቅርቡ በወጣ ሚስጥራዊ ቪዲዮ ላይ ገልፃለች።
የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ነባር የሪፐብሊካን ፓርቲ አባል የሆኑት ሚች ማኮነል የተሰኙት ግለሰብ ላይ የቃላት ጦርነት ከፍተዋል።
ከስልጣን በኃይል የተገረሰሱትና በእስር ላይ የሚገኙት የሚየንማር መሪ አንሳን ሱቺ አዲስ ክስ ቀርቦባቸዋል።
ዩክሬን ወስጥ እዳቸውን መክፈል ያልቻሉ ሰዎች የውስጥ ልብስ ጭምር ለጨረታ መቅረቡ በርካቶችን አስገርሟል።
ከህዝብ እይታ ተሰውረው የነበሩት የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ባለቤት ከአመት በኋላ መታየታቸውን የአገሪቱ ሚዲያ ዘግቧል።
የወረቀት ኮዳዎቹ በሚቀጥለው ክረምት ሃንጋሪ ውስጥ አዴዝ የተሰኘው የኮካ-ኮላ የፍራፍሬ መጠጥ ታሽጎባቸው ለገበያ ይቀርባሉ ተብሏል።
ትግራይ ፡ "ወታደሩ እንዳይደፍረኝ ስከላከል ቀኝ እጄን አጣሁ"
አሜሪካ በሺዎች የሚቆጠሩ ሜክሲኮ የሚገኙ ስደተኞችን ልትቀበል ነው
ሰዎችን ለማሰቃየት የተቀጠሩት የናዚ ዘመን ሴት ጥበቃዎች
እንቅልፍ በመቀነስ የሥራ ጫናን ‘የመበቀል’ ልማድ
በግንቦት ወር መጨረሻና በሰኔ ወር መጀመሪያ ከትግራይ ክልል ውጪ በመላው ኢትዮጵያ ለማካሄድ በታቀደው 6ኛው አገራዊ ምርጫ 52 የፖለቲካ ፓርቲዎች እንደሚሳተፉ ይጠበቃል። ቢቢሲ የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎችን የኋላ ታሪክ፣ የመሪዎቻቸውን ተጽዕኖ ፈጣሪነት እና አሁናዊ የፖለቲካ እንቅስቃሴዎችን መነሻ በማድረግ በፌዴራሉና በክልሎች እንዲሁም በከተማ መስተዳድሮች ምክር ቤቶች ድምጽ የማግኘት እድል ሊኖራቸው...
በትግራይ ክልል በዚህ ሳምንት በተነሳው ተቃውሞ ቢያንስ ስምንት ሰዎች መገደላቸው ተገለፀ። ከአዲስ አበባ የተላኩ የሃይማኖት አባቶችና የሃገር ሽማግሌዎችን ወደ መቀለ መምጣትን በመቃወምም ሰልፈኞች በጎዳናዎች ላይ ጎማ ሲያቃጥሉ እንዲሁም በርካቶች ቤት ውስጥ በመቀመጥ ተቃውሟቸውን ገልፀዋል።...
የአፍሪካ ትልልቅ ከተሞች ከሆኑት መካከል ጆሃንስበረግ፣ ሌጎስና ናይሮቢ የሚኖሩ ሰዎች ገንዘባቸውን ከአንድ አገር ወደ ሌላው ለማዘዋወር ቢትኮይንን እንደ ቀላል አማራጭ እንደሚወስዱት ቢቢሲ የሰራው ዘገባ ያሳያል።...
እአአ በ1966 ኢንግላንድ ውስጥ የተወለደው ሚክ ከሠራተኛ መደብ ቤተሰብ ነው የተገኘው። አባቱ መስኮት አጽጂ ነበሩ። ወግ አጥባቂ ቤተሰብ ውስጥ ነው ያደገው። ቤተ ክርስቲያን መሄድ ግዴታ ነበር። አደገኛ እጽ መሸጥ የጀመረው በ14 ዓመቱ ነው።...
ኢትዮጵያ ሴንተር ፎር ዲሴቢሊቲ ኤንድ ዴቨሎፕመንት (ኢሲዲዲ) ከአካል ጉዳተኝነት ጋር የተያያዙ አዳዲስ እና የተለያዩ መረጃዎች የሚቀርቡበት አሳታፊ የመረጃ ማዕከል ሥራ መጀመሩን ለቢቢሲ ገልጿል።...
የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ (ኦፌኮ) በረሀብ አድማ ላይ የሚገኙት እነ አቶ ጀዋር መሐመድ፣ አቶ በቀለ ገርባ፣ አቶ አሐምዛ አዳነ እና አቶ ሸምሰዲን ጠሃ የጤና ሁኔታ አሳሳቢ እንደሆነ ገልጾ መንግሥት "በአስቸኳይ ሕይወታቸውን አድኖ ግዴታውን ይወጣ" ሲል መግለጫ አውጥቷል።...
ከሜክሲኮ የሚመጡ ስደተኞችን እንዳይገቡ ለማድረግ ትራምፕ ይዘውት የነበረውን የድንበር ግንብ ፕሮጀክት ገንዘብ፣ አዲሱ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን እንዲቋረጥ አደረጉ።...
ኮሮናቫይረስ: አዲሱ የቫይረስ ዓይነት 'በመላው ዓለም ሊሰራጭ' ይችላል ተባለ
የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት በትግራይ ክልል ከተሞች ላይ ልዩነት ባላደረገ መልኩ፣ በዘፈቀደ ድብደባ እንዳደረሰና ይህም የጦርነት ህግን የሚጥስ እንደሆነ ሂውማን ራይትስ ዋች በዛሬው እለት ባወጣው ሪፖርቱ አስታውቋል። ሪፖርቱ በተለይም ግጭቱ በተጀመረበት ወቅት በከባድ መሳሪያዎች ቤቶች፣ ሆስፒታሎችና፣ ትምህርት ቤቶች እንዲሁም የገበያ ቦታዎች ጥቃት ደርሶባቸዋል ብሏል።...
የቶክዮ ኦሊምፒክስ አዘጋጅ ኮሚቴ ኃላፊ የሆኑት ግለሰብ ሴቶችን አስመልክተው የሰጡትን ፆተኛ አስተያየት ተከትሎ በደረሰባቸው ከፍተኛ ወቀሳ ሥልጣናቸውን በገዛ ፍቃዳቸው ሊለቁ ነው።...
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዛሬ ባወጣው መግለጫ በትግራይ ክልል ባለፉት ሁለት ወራት ብቻ 108 የመደፈር ጥቃቶች ለጤና ተቋማት ሪፓርት መደረጋቸውን ገለጸ። ኮሚሽኑ በመቀለ ከሚገኙ የህክምና ባለሙያዎች እንዲሁም ከጊዜያዊ አስተዳደሩ ጤና ቢሮ ባገኘው መረጃ መሠረት፤ ባለፉት ሁለት ወራት ብቻ በመቀለ ሆስፒታል 52፣ በአይደር ሆስፒታል 27፣ በአዲግራት ሆስፒታል 22፣ በውቅሮ ሆስፒታል...
የምግብ ፍላጎትን የሚቀንሰው መድኃኒት አንዳንድ ሰዎች ከአንድ አምስተኛ በላይ የሰውነት ክብደታቸውን እንዲቀንሱ አድርጓቸዋል ሲል አንድ ዓለም አቀፍ ጥናት አስታወቀ፡፡...
ጥቅምት 24፣ 2013 የትግራይ ኃይሎች በሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት መፈጸማቸውን ተከትሎ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ የፌደራሉን ጦር ወደ ትግራይ ማዝመታቸው ይታወሳል። ይህ ግጭት በሰው እና በንብረት ላይ ጉዳትን አስከትሏል። የዚህ ግጭት መንስዔ እና ከግጭቱ በኋላ የተከናወኑ አበይት ጉዳዮችነ በወፍ በረር ለመቃኘት ሞክረናል።...
የኢትዮጵያ የውጭ አጋሮች የመብት መርማሪዎችና ሚዲያዎች ያለ ምንም እክል በመላው ትግራይ ክልል እንዲንቀሳቀሱ በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ጫና እንዲያደርጉ ጥሪ ቀርቦላቸዋል።...
በኦንላይን (በበይነ መረብ) ይሰጣል ተብሎ የነበረው የ12ኛ ክፍል ፈተና ከየካቲት 29 ጀምሮ በወረቀት እንደሚሰጥ የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።
በቅርቡ የወጣ አንድ አዲስ ሪፖርት ዓለም ወደ አረንጓዴ ኃይል ፊቷን ካዞረች ነዳጅ አምራች አገራት ከመንግሥታዊ ትርፋቸው ላይ በበርካታ ትሪሊዮን ዶላር ቅናሽ ሊያጋጥማቸው እንደሚችል ጠቁሟል።...
የዓለም ቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማህበራት ፌደሬሽን በሰሜናዊ ኢትዮጵያ ትግራይ ክልል በግጭቱ ተጎጂ ለሆኑት ተጨማሪ እርዳታ እንዲደርስ ጥሪ አቅርቧል።
16 ሳምንታት አከባቢ በቀሩት የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ፣ ምርጫውን በበላይነት የሚያስፈፅመው የምርጫ ቦርድ አንዳንድ ዝግቶቹን ማጠናቁን አስታውቋል።
ታዋቂዋ የሳኡዲ አረቢያ የሴቶች መብት ተሟጋች ሉጃይን አል ሃትሎል ከእስር መፈታቷን ቤተሰቦቿ አስታውቀዋል።
የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር የአውሮፓ ሕብረት በትግራይ ክልል ከሰብዓዊ እርዳታ አቅርቦት ጋር በተገናኘ ያወጣው መግለጫ በትግራይ ያለውን ተጨባጭ እውነታ ያላገናዘበ ከመሆኑም በላይ የኢትዮጵያ መንግሥት በክልሉ እያቀረበ ያለውን የሰብዓዊ ድጋፍ ከግንዛቤ ያላስገባ ነው ብሏል።...
ትዊተር ያለፈው ዓመት በትርፍ የተንበሸበሽኩበት ነበር አለ
በኢትዮጵያ የሕጻናት አድን ድርጅት ተወካይ ሚኪኤል ሰርቫዲ ለቢቢሲ በሰጡት ማብራሪያ፤ በክልሉ ባለው ሁኔታ ከፍተኛ የሰብዓዊ እርዳታ ፍላጎት መኖሩን፣ ሁሉም ትምህርት ቤቶች ዝግ መሆናቸውንና ከፍተኛ የስነ ልቦና ችግር እንዳለ ገልጸዋል። በክልሉ ያለው የትምህርትና የሕጻናት ጉዳይ ድሮም አሳሳቢ እንደነበረ የሚናገሩት ሚኪኤል፤ ሁኔታው በምግብ እጥረት የተጠቁ ሕጻናት ቁጥር እንዲጨምር ምክንያት መሆኑን ይ...
የስደት እና ከስደት ተመላሾች ጉዳይ ኤጀንሲ ዳይሬክተር ተስፋሁን ጎበዛይ ከሁለቱ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ የጠፋ ስደተኛ የለም ሲሉ ዛሬ በሰጡት መግለጫ ላይ ተናግረዋል።...
እነ አቶ ጃዋር የረሃብ አድማ እንዲያቆሙ በሃይማኖት አባቶች እና ፖለቲከኞች ተጠይቀው ፍቃደኛ ሳይሆኑ ቀሩ
ሴኔቱ ዶናልድ ትራምፕ ላይ ክስ የመመስረቱ ሂደት ሕገ መንግሥታዊ ነው አለ
የኮሮናቫይረስ መነሻን ለማወቅ ወደ ቻይና ዉሃን የተጓዘው ዓለም አቀፍ የአጥኚዎች ቡድን ‘ኮሮናቫይረስ ከቻይናው ላብራቶሪ አምልጧል’ የሚላውን መላምት ውድቅ አደረጉ።...
የአውሮፓዋ አዛውንት በ117ኛ ልደታቸው ዋዜማ ከኮቪድ-19 አገገሙ
እንግሊዝን እያስጨነቃት ያለው አዲሱ የኮሮናቫይረስ ዝርያ በአሜሪካም በፍጥነት እየተስፋፋ እንደሆነ አንድ ጥናት ይፋ አድርጓል።
ኩባንያው 1.5 ቢሊየን ዶላር የሚያወጣ ቢትኮይን መግዛቱን ያስታወቀ ሲሆን ወደፊትም " ዲጂታል ንብረቶችን ሊገዛ እና ሊያስተዳድር" እንደሚችል ገልጿል።
ሶማሊያ ምርጫ ማካሄድ የነበረባት ዛሬ ሲሆን የፕሬዝዳንት አብዱላሂ ፎርማጆ የሥልጣን ዘመንም በዛሬ ዕለት ይጠናቀቃል።
እነ አቶ ጃዋር መሐመድ፣ በቀለ ገርባ፣ ሐምዛ አዳነ እና ሸምሰዲን ጠሃ የረሃብ አድማ ማድረግ ከጀመሩ 11 ቀናት አሳልፈዋል። ከአራቱ ተከሳሾች በተጨማሪም ሌሎች በእነ አቶ ጃዋር መሐመድ የክስ መዝገብ ሥር ያሉት ተከሳሾች የረሃብ አድማውን ከተቀላቀሉ ስድስት ቀናት አልፈዋል። ለመሆኑ የረሃብ አድማ ምን ያሳካል?...
የዓለም ምግብ ድርጅት እና የኢትዮጵያ መንግሥት በትግራይ የሰብዓዊ ድጋፍ ለሚያሻቸው ሰዎች ድጋፍ ለማድረስ ከስምምነት መድረሳቸው ተገለጸ። በተባባሩት መንግሥታት የዓለም ምግብ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዴቪድ ቢዝሊይ የኢትዮጵያ መንግሥት እና እርሳቸው የሚመሩት ድርጅት በመላው ትግራይ የሰብዓዊ ድጋፍ ለማድረስ ከስምምነት መድረሱን አስታውቀዋል።...
በታንዛኒያ አዲስ ምንነቱ ያለታወቀ በሽታ መከሰቱን የአገሪቱ ብዙሃን መገናኛዎች ዘግበዋል። በሽታውም በሰዓታት ውስጥ የሚገድል መሆኑን የአካባቢው የጤና ሙያተኞች መናገራቸው ተዘግቧል።...
የነዳጃ ዋጋ ከኮሮናቫይረስ ወረርሽኙ በፊት ወደ ነበረበት አሻቀበ። ታሪካዊ በሚባል ደረጃ በወርርሽኙ ሳቢያ ባሳለፍነው አንድ ዓመት ዓለም አቀፉ የነዳጅ ዋጋ በእጅጉ አሽቆልቁሎ ነበር።...
የሮማ ካቶሊክ ሊቀ ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ በሲኖዶሱ ውስጥ ከፍተኛ የተባለውን ሹመት ለሴት ሰጥተዋል።
ለጊዜው የ104 የያዚዲ ማኅበረሰብ አባላት አስክሬን በጅምላ ከተቀበሩበት ወጥቶ ወደ ትውልድ አገር ሰሜን ኢራቅ ተወስዶ በክብር እንዲያርፍ ተደርጓል።
በአማራ ክልል በቡሬ ከተማ በ30 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ ፋሪብካ 4 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጪ የተደረገበት ሲሆን ፤ ሙሉ ለሙሉ ወደስራ ሲገባ በቀን 1500 ቶን ዘይት በማምረት የሀገሪቱን 60 በመቶ የምግብ ዘይት ፍላጎትን እንደሚሸፍን ተገልጿል።...
የጆ ባይደን አስተዳደር ለቀድሞዋ የናይጄሪያ ፋይናንስ ሚኒስትር ድጋፉን በመግለጽ ለረዥም ወራት ምላሽ ያላገኘውን ፉክክር መቋጫ አበጅቶለታል።
ጆ ባይደን የትራምፕን “መገመት የማይቻል ባህሪ” ከግምት በማስገባት ክልከላ እንዳደረጉ ተናግረዋል።
ጋዜጠኛ መስለው ለቻይና መንግሥት ሲሰልሉ ነበሩ የተባሉት ሰዎች ከዩኬ ተገደው እንዲወጡ መደረጋቸው ሳይሰማ የቀረው ግለሰቦቹ በጋዜጠኝነት ቪዛ ወደ ዩኬ በመግባታቸው ነው ተብሏል።...
ይህ የጦር አውሮፕላን ማረፊያ የመንግሥት ኃላፊዎች የሚጠቀሙባቸው አውሮፕላንና ሂሊኮፕተሮች ማረፊያ በመሆን ያገለግላል።
“ፈጣሪ ይቅር ሊለኝም ላይለኝም ይችላል” ሕገ ወጥ ሰው አዘዋዋሪው
ቴሌኖር የተባለው የአገሪቱ የኢንተርኔት አገልግሎት አቅራቢ ተጠቃሚዎቹ ትዊተር እና ኢንስታግራምን እንዳይጠቀሙ እንዲያግድ መደረጉን ይፋ አድርጓል። ጦሩ ፌስቡክን ባሳለፍነው ሐሙስ ማገዱ ይታወሳል።...
የዲፕሎማቶቹን ከሩሲያ መባረር ጀርመን፣ ሰዊድን እና ፖላንድን ጨምሮ ዩናይድት ኪንግደም፣ ፈረንሳይ እና የአውሮፓ ሕብረት ተቃውመዋል።
በሙኒክ እንደሚገኘው ባቫሪያን የእንስሳት ሙዚየም ከሆነ ይህ እስስት በዓለም ላይ ከታወቁት 11 ሺህ 500 ተሳቢ እንስሳት መካከል በጣም ትንሹ ነው።
ሁሉም የአፍሪካ አገራት የኮቪድ-19 ክትባት እንዲያገኙ የሚሰራው ኮቫክስ የተሰኘው ጥምረት ክትባቱን መቼ እነደሚያጓጉዝ እና የትኛው አገር ምን ያህል እና መቼ ያገኛል የሚለውን ዝርዝር አውጥቶ መጨረሱ ተገልጿል።...
ለእኛ ስም ማለት ቁልፍ ነገር ነው። ስማችን ከታወቀ አዲስ ያልተነገረ ታሪክ ሊያጋልጥ ይችላል። ታዲያ ሌሎቹን ለማስደሰት ሲባል ስንቀይረው የሚያደርሰው ተጽዕኖ እንዴት ይገለጻል?...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ባለፉት ቀናት ከጀርመንና ፈረንሳይ መሪዎች እንዲሁም ከአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር መመካከራቸውን አስታውቀዋል። በሌለ በኩል የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የኤርትራ መንግሥት ወታደሮቹን ከትግራይ ክልል እንዲያስወጣ ጠይቋል።...
ቆንጂት ከመቱ ዩኒቨርስቲ በአፕላይድ ባዮሎጂ የትምህርት ዘርፍ ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገቧ የተለያዩ ሽልማቶችን ለማግኘት በቅታለች።
ጋዜጠኞች እና የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ተሟጋቾች ከእነ አቶ ጃዋር መሐመድ ችሎት ላይ እንዳይሳተፉ ተከለከሉ። ችሎት ለመዘገብ እና ለመከታተል በችሎቱ የተገኙ ከተለያዩ መገናኛ ብዙሃን የመጡ ጋዜጠኞች እና የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ባልደረባ ተፈትሸው ወደ ችሎቱ ከገቡ በኋላ በጸጥታ አስከባሪዎች ከችሎቱ እንዲወጡ ተደርገዋል።...
በተባበሩት መንግሥታት በግጭቶች ውስጥ ጾታዊ ጥቃቶችን የሚከታተሉት ፕርሚላ ፓተን፤ ጥር 14 2013 የቤተሰብ አባላታቸውን ተገደው እንዲደፍሩ የተደረጉ ግለሰቦች ስለመኖራቸው የሚረብሹ ሪፖርቶች ደርሰውናል ብለው ነበር።...
የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳ 'መንግሥት ምርጫውን እንዲታዘቡለት ለአውሮፓ ሕብረትና ለአሜሪካ ጥሪ አቅርቧል' ሲሉ ተናገሩ። ብርቱካን ይህን ያሉት መቀመጫውን ለንደን ያደረገው ቻትሃም የተሰኘው ገለልተኛ የዓለም አቀፍ ጉዳዮች ተቋም በመጪው የኢትዮጵያ ምርጫ ዙሪያ ባዘጋጀው የበይነ መረብ ውይይት ላይ ነው።...
ባለፈው ሰኞ መፈንቅለ መንግሥት የተፈጸመባቸው የሰላም ኖቤል ተሸላሚዋ የሚየንማሯ ፕሬዝዳንት ሳን ሱ ቺ እስካሁን የት እንዳሉ ባይታወቅም በርከት ያሉ ክሶች ቀርበውባቸዋል።...