የተመድ ፍርድ ቤት እስራኤል ምግብ እና መድሃኒት ጋዛ እንዲገባ እንድትፈቅድ አዘዘ

የተባበሩት መንግሥታት ከፍተኛ ፍርድ ቤት እስራኤል ሊከሰት የሚችለውን ረሃብ ለማስወገድ ምግብ እና መድሃኒት ጋዛ እንዲገባ እንድትፈቅድ አዘዘ።