ፕሬዝዳንት ባይደን ለቀረበባቸው ትችት “የማስታወስ ችሎታዬ ምንም አልሆነም” ሲሉ መለሱ

የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን የማስታወስ ችሎታቸው ‘በጉልህ’ ቀንሷል መባሉን ተከትሎ በብስጭት “የማስታወስ ችሎታዬ ምንም አልሆነም” ሲሉ መለሱ።