አሜሪካ በመርዓዊ ከተማ ሰላማዊ ሰዎችን የገደሉ ለፍርድ እንዲቀርቡ ጠየቀች

በአማራ ክልል መርዓዊ ከተማ ሰላማዊ ሰዎችን ኢላማ በማድረግ ግድያ የፈጸሙ ላይ ምርመራ ተደርጎ ለፍርድ እንዲቀርቡ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ጠየቁ።