የሱዳን ሁለት አማጺ ቡድኖች ከአገሪቱ ጦር ሠራዊት ጎን ተሰልፈው እንደሚዋጉ አሳወቁ

በሱዳን ዳርፉ ግዛት የሚንቀሳቀሱ ሁለት አማጺ ቡድኖች ከአገሪቱ ጦር ሠራዊት ጎን ተሰልፈን ለመዋጋት ዝግጁ መሆናቸውን አሳወቁ።