በፍኖተ ሰላም መንግስት በሰነዘረው የድሮን ጥቃት ሰላሳ የከተማው ነዋሪዎች መገደላቸው ተሰማ

[addtoany]

በአማራ ክልል ምዕራብ ጎጃም ዞን ፍኖተሰላም ከተማ እምብርት ላይ ትናንት ከቀትር በፊት ተፈጸመ በተባለ የአየር ጥቃት በትንሹ 30 ሰዎች ሳይገደሉ እንዳልቀሩ ከከተማዋ ነዋሪዎችና ከሆስፒታል ምንጮች ተሰማ

ዝርዝሩን እነሆ  https://minilik-salsawi.blogspot.com/2023/08/ethiopia-many-civilians-killed-in-govt.html