‘ቲክቶከሯ’ በእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ ተጫዋቾችን ላይ ለፈጸመችው ጥፋት ፍርድ ቤት ቀረበች

ኦርላ ሜሊሳ የተባለች የቪዲዮ ማጋሪያ የሆነው የማኅበራዊ ሚዲያ መድረክ ቲክቶክ ተሳታፊ፣ በታዋቂ የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ ተጫዋቾች ላይ ለፈጠረችው ጫና ፍርድ ቤት ቀረበች።…