ካናዳዊው ታዳጊ ፖሊሶች ላይ ተኩስ ከፍቶ ሁለቱን ገደለ

በምዕራባዊቷ የካናዳ ግዛት አልበርታ ውስጥ በቤተሰብ መካከል በተፈጠረ ግጭት ምክንያት የተጠሩ ሁለት ፖሊሶችን አንድ ታዳጊ ተኩሶ መግደሉ ተዘገበ።