ኢትዮጵያውያን እርቅን እና ተጠያቂነትን ያልተወ አካታችና ሁሉን ያቀፋ የሽግግር ፍትሕ ሥርዓትን ለመተግበር የያዙትን ቁርጠኛ አቋም እንዲያስቀጥሉ የጠየቁት ብሊንከን “መርዛማ ቅራኔዎችንና የጎሳ መከፋፈልን ማስወገድ፣በሰሜን ኢትዮጵያ ፣ በኦሮሚያም ሆነ በሌሎች አካባቢዎች ያለውን ብሔር ተኮር ግጭቶችን ለማስቆም ብቸኛው መንገድ ነው” ሲሉም አሳስበዋል።…
ኢትዮጵያውያን እርቅን እና ተጠያቂነትን ያልተወ አካታችና ሁሉን ያቀፋ የሽግግር ፍትሕ ሥርዓትን ለመተግበር የያዙትን ቁርጠኛ አቋም እንዲያስቀጥሉ የጠየቁት ብሊንከን “መርዛማ ቅራኔዎችንና የጎሳ መከፋፈልን ማስወገድ፣በሰሜን ኢትዮጵያ ፣ በኦሮሚያም ሆነ በሌሎች አካባቢዎች ያለውን ብሔር ተኮር ግጭቶችን ለማስቆም ብቸኛው መንገድ ነው” ሲሉም አሳስበዋል።…