ከመኖሪያ ቤት ግንባታ እስከ ጤፍ አሻጥር ከፍተኛ የሆነ የሐሰት ስራዎችና የውሸት ፕሮፓጋንዳዎች እየተሰሩ ነው ።

May be an image of 16 people, people standing and text that says 'Addis Media Network- AMN 35m "የህዝባችን አንገብጋበ የሆነው የቤት አቅርቦት ችግርን ለመቅረ 100,000 ቤቶች መገንባት ከአልሚዎች ጋር ዛሬ ተፈራ ጥርለ"ከንተባኑ ች አቤቤ... See more TMU +9'መንግስት ውሸት አያልቅበትም ! ከመኖሪያ ቤት ግንባታ እስከ እህል አቅርቦት ከፍተኛ የሆነ የሐሰት ስራዎችና የውሸት ፕሮፓጋንዳዎች እየተሰሩ ነው ። ሰሞኑን ሕዝብን ከማፈናቀል አንስቶ እስከ እሕል ጤፍ መወደድ ድረስ በመንግስት የተሰሩ አሻጥሮች ናቸው። ይህ አልበቃ ብሏቸው ደሞ በውሸት ቤት እንገነባለን ፤ ጤፍም ረክሷል ይሉናል። ይህ ከፍተኛ ደባ ያለበትን ስራቸውን እንመልከተው።
ጌታቸው ሽፈራው የሚከተለውን ከትቧል።
 
አንድ የማሕበራዊ ድረገፅ ጸሐፊ እንዳሉት ቤት እያፈረሱ ማፈናቀላቸው አጀንዳ ሲሆን 100 ሺህ ቤት እንገነባለን እያሉ ነው። ከሁለት አመት በፊት 500 ሺህ ቤት እንገነባለን ብለው አንድም አልሰሩም። ነዋሪው ከፍሎ ያሰራቸውን ኮንዶሚኒየሞች እንኳን፣ ከባለ ዕጣ ነጥቀው “የአርሶ አደር ልጅ” እያሉ ለራሳቸው ሰው ነው የሰጡት።
 
ውሸት አያልቅባቸውም። አይደለም አሁን 100 ሺህ ሊሰሩ 1997 በኋላ ዕጣ የወጣላቸውን ከህዝብ ነጥቀዋል። አይደለም ቤት ሊሰሩ በዶዘር እያፈረሱ ነው። ውሸት ነው። አጀንዳ ለማስቀየር ነው።
 
May be an image of 5 people and text that says 'Ethiopian News Agency 12 minutes ago የተከሰተውን ሰው ሰራሽ እጥረት መነሻ በማድረግ ከኦሮሚያ ክልልና በዙሪያው ከሚገኙ የአርሶ አደር ዩኒየኖች ጋር በመተባበር ወደ ከተማዋ በስፋት እህል እየገባ ነ... See more Wtt H2911-0T0 +5'ይህ ብቻ አይደለም አዲስ አበባ ላይ ዋጋ እንዲንር የተደረገው ለዚህ ነው!
 
አዲስ አበባ ለኦሮሞ ብሔርተኞች ጠላት ነች። ዋጋ እንዲንር የሚገባውን ከለከሉ። ሌላውን አቅርቦት እንዲያጣ አደረጉ። ለራሳቸው በተጋነነ ዋጋ አቅራቢ ተኩበት። አሁንም በተመጣጣኝ ዋጋ አይደለም የሚሸጡት። ሰንበት ብለው ደግሞ “ብትገዛ ግዛ፣ ባትገዛ ተወው” የሚባልበት ጣሪያ ይሰቅሉታል።
 
ጠላት የሚሉት ከተማ ላይ ይህ ቁማር ገበያ ነው። ያስወድዳሉ። አቅርቦት እንዳይኖር ያደርጋሉ። ያተርፉበታል። እየሆነ ያለው ይሄ ነው።
 
ለባጃጁ ጋሪ አምጥተዋል። ለጤፉ ማሽላም ቢሆን ያቀርባሉ።
No photo description available.የሚታየው በ2010 የተጣለ የመሰረት ድንጋይ ነው። በሶማሊ ክልልና ኦሮሚያ ክልል በነበረ ግጭት የተፈናቀሉ የሚሰፍሩበት ግንባታ ነው። ግንባታው አዲስ አበባ ነው።
አዲስ አበባ የተፈናቀሉ ኦሮሞዎች መጥተው የሚሰፍሩበት፣ አዲስ አበባ የኖሩ አማሮች የሚፈናቀሉበት ሆኗል።
ከአማራ ክልል ነጋዴ፣ ለህክምና የሚመጣ እየከለከሉ ከኦሮሚያ ግን በርካታ ህዝብ መጥቶ ሰፍሯል።
ከኦሮሚያ የተፈናቀሉ አማራዎች አማራ ክልል ሜዳ ላይ ይገኛሉ። አሁን ጭራሽ ባጃጅ ሾፌርን ጨምሮ እየተፈናቀለ ነው። ከኦሮሚያ ግን ተፈናቃይ በመንግስት በጀት ቤት ተሰርቶለታል።
አዲስ አበባ ላይ “የአርሶ አደር ልጅ” እየተባለ በርካታ ህዝብ የቀበሌ ቤት ተሰጥቶታል፣ ኮንዶሚኒየም ተሰጥቶታል። አማራው ደግሞ ከሰራው ቤት እንዲፈናቀል ሆኗል።