ቋሚ ሲኖዶሱ፣ ዛሬ ማክሰኞ፣ ታኅሣሥ 23 ቀን 2011 ዓ.ም. ሲያካሒድ በዋለው መደበኛ ስብሰባው፥ብልሹ አሠራርንና ምዝበራን እንዲያስወግዱና ሀገረ ስብከቱን አረጋግተው እንዲመሩ የተሰጣቸውን ሓላፊነት መወጣት አልቻሉም ያላቸው፦ ረዳቱ ብፁዕ አቡነ አረጋዊ፣ ሥራ አስኪያጁ መ/ር ይቅርባይ እንዳለ እና የሰው ኃይል አስተዳደር ዋና ሓላፊው መጋቤ ጥበባት ሲያምር ተክለ ማርያም እንዲነሡ ወስኗል፡፡ *** ለመንበረ ፓትርያርኩ እና ለመንግሥት፣ ለሳምንታት አቤቱታ ሲቀርብ …