ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸዉ የትንሣኤ በዓልን በወይዘሮ ዘውዲቱ መሸሻ ብርሃን የሕጻናት ማእከል ከሕጻናት እና ከማእከሉ ሠራተኞች ጋር አክብረዋል፡፡
–
በዓሉ የሰላም፣ የጤናና የመተሳሰብ እንዲሆን ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ተመኝተዋል፡፡
–
የቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት ብርሃን የሕጻናት ማሳደጊያን በ12 ሚሊዮን ብር ወጪ ገንብቶ ለወይዘሮ ዘውዲቱ መሸሻ ያስረከበዉ መስከረም 22/2012 ዓ.ም እንደነበር ከጽሕፈት ቤቱ የተገኘ መረጃ ያመላክታል፡፡ (አሚኮ)
–
–
–