የ2013 ግንቦት ወር የምርጫ ዝግጅት

በየአምስት ዓመቱ የኢትዮጵያ የምታካሂደው ምርጫ ባለፈው ዓመት ኮቪድ 19 እንቅፋት ሆኖ በመገፋቱ በያዝነው ዓመት ግንቦት ወር ሊካሄድ ቀን ተቆርጦለታል።