በመተከል ዞን ተጨማሪ የሚሊሻ ምልመላ እየተካሄደ መሆኑ ተጠቆመ

በቤንሻንጉል ዞን መተከል ዞን ስር ባሉ ሰባት ወረዳዎች የሚሊሻ ስልጠና መሰጠቱን የክልሉ ኮሙኑኬሽን ኃላፊ አቶ መለስ በየነ ለቢቢሲ ገለፁ።