ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት መሠረት እንዲይዝ ከፈለግን 2፣ 3 ጠንካራ ፓርቲዎች መኖር አለባቸው ብለን እናምናለን።
እኛ እና አዲስ የሚፈጠረው ፓርቲ የመዋሐድ ሐሳብም ወይም የተጀመረ ነገርም የለም – የኢዜማ መሪ ፕ/ር ብርሐኑ ነጋ