በኦሮሚያ ባለስልጣናት ላይ ግድያውን እየፈጸሙ ያሉት አካላት ላይ መንግስት እርምጃ እየወሰደ ነው

በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ቦታዎች እየተፈፀመው ያሉ ግድያዎች በአንድ አካል መፈጸሙን የኦሮሚያ ፀጥታ ቢሮ ገልጸዋል። መንግስት ግድያውን እየፈጸሙ ያሉት አካላት ላይ እርምጃ እየወሰደ ነው ሲሉ የኦሮሚያ ፀጥታ ቢሮ ምክትል ሀላፊ ኮሎኔል አበበ ገረሱ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።