የመንግስት የልማት ድርጅቶችን ወደግል የማዛወር አነጋጋሪውና አወዛጋቢው የፕራይቬታይዜሽን ረቂቅ አዋጁ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ፀድቋል። ወደ ተወካዮች ምክር ቤት የጸደቀው ረቂቅ አዋጅ ተላልፏል