የሰላም ሚኒስቴር ችግሮችን ለመፍታት እየሰራሁ ነዉ አለ 

በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሰላም ሚኒስቴር እና በስሩ የሚገኙት ተጠሪ ተቋማት ደፈር ያለ ሕግን የማስከበር እርምጃ እንዲወስዱ አሳሰበ።…