ከደምስ በለጠ
እናት መሬት ሆይ! በምድርሽ ላይ ደም እንደውኃ ፈሰሰ ። ጨቋኞች የሰው ስጋ መተሩብሽ ። ወጣቶችሽ እንደዱር አውሬ እየታደኑብሽ ነው ። አዳኞቹ ደግሞ ከሰው የተፈጠሩ አይመስሉም ። ወይ አንቺ እናት መሬት ! እስከመቼ ? እኮ እስከመቼ ? የደም አበላ …
ከደምስ በለጠ
እናት መሬት ሆይ! በምድርሽ ላይ ደም እንደውኃ ፈሰሰ ። ጨቋኞች የሰው ስጋ መተሩብሽ ። ወጣቶችሽ እንደዱር አውሬ እየታደኑብሽ ነው ። አዳኞቹ ደግሞ ከሰው የተፈጠሩ አይመስሉም ። ወይ አንቺ እናት መሬት ! እስከመቼ ? እኮ እስከመቼ ? የደም አበላ …
በሰመረ አለሙ
በምንኖርበት በምእራቡ አለም ዜጎች ከምርጫ በፊት መሪዎቻቸዉን ይገመግማሉ፤ያለፈ ታሪካቸዉን፤ልምዳቸዉን፤ማህበራዊ ተሳትፎዋቸዉን በተለይም ሀገር ወዳድነታቸዉን ከግምት ከተዉ ከሌሎች ተወዳዳሪዎች አንጻር ለቦታዉ ብቁ መሆናቸዉነ መርምረዉ መዝነዉ ይመርጣሉ። በዚህ ሁኔታ የተመረጠ መሪ መልካም ስነምግባር ይኖረዋል; ለአላማዉ የጸና ይሆናል;አድልዎን ይጠየፋል፤መልካም አስተዳደርን ያሰፍናል፤ ለአገር …
ከጋዜጠኛ ደምስ በለጠ
በቅርቡ የግንቦት ሰባት የውጪ ጉዳይ ግንኙነት ዋና ሹም ነአምን ዘለቀ ፤ የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብት ኮሚሽን ፤ ከ1991 ዓ.ም እ.ኤ.አ ጀምሮ ፤ የኤርትራው ሻእቢያዊ መንግስት ፤ በኤርትራ ህዝብ ላይ የሚፈፀመውን ኢ ሰብአዊ የመብት ረገጣ አስመልክቶ ፤ በኤርትራ …
ይህ አዲሱ 2008 የኢትዮጵያ አመት ከዋዜማው ጀምሮ ፤ በየሳምንቱ አዳዲስ ክስተቶችን እያሳየን ነው ። የሐረር ሰው “አጃኢብ” ይላል ፤ ነገር አልጥም ሲለው ። ለዛሬው ፅሁፌ መነሻ የሆኑኝ ፤ ከጁላይ 18 ቀን ጀምሮ እያስተዋልኩ ያለሁት ጉዳይ ነው ። ጁላይ 18 ቀን …
ከጋዜጠኛ ደምስ በለጠ
ከሳምንት በፊት ከወደ አስመራ አንዲት “ሰበር ዜና” የምትል እንደ አዋጅ ቢጤ የሚቃጣት ዜና ተናኘች ። በዚህች ዜና ላይ አሳቤን እስከ አስመራ ድረስ ወስጄ ፤ እያንዳንዳቸውን ተጣመሩ የተባሉትን ድርጅቶች ለመቃኘት ሞከርኩ ። ይህን ሳደርግ ሁልጊዜ ሻእቢያ ከሚጎነጉናቸው ትብብር …
ከጋዜጠኛ ደምስ በለጠ
ኢትዮጵያ ውስጥ አዲሱን የ2008 ዓ.ም አመት ለመቀበል ሁሉም በየቤቱ እንደአቅሙ ሽር ጉድ እያለ ነው ። በመላ ሃገሪቷ ሜዳና ሸንተረር ፤ ሸለቆና ሜዳ ፤ አደይ አበባው ፈንድቷል ። ለጥቅምት የሚሆነውን ማር ንቦች ለመቅሰም በነፃነት ካንዱ አደይ አበባ ወደሌላው …
ከጋዜጠኛ ደምስ በለጠ
ቀጥሎ ያለው የንግሊዝኛ ፅሁፍ ኤልያስ ክፍሌ ከኤርትራ ጋር ተባብሮ መስራት ያስፈልጋል ባለበት ጊዜ አቶ ኤፍሬም ማዴቦ ኤልያስን የተቹበት ነው።
“I wonder what in the “Hell” Asmara has to do with the likely outcome of political events in …
ከጋዜጠኛ ደምስ በለጠ
ይድረስ ለተከበሩ የአርበኞች ግንቦት 7 አመራር አባል አቶ ሙሉነህ ኢዩኤል ። ሰላምታየ እንዲደርስዎ ምኞቴ ነው። ሰሞኑን በዋሽንግቶን ዲሲና እኔ በምኖርበት በላስ ቬጋስ ከተማ ድርጅትዎ በጠራው ስብሰባ ላይ ያደረጉትን ንግግር በጥሞና አዳመጥኩ ። ስለ እርስዎ ንግግርም በቀረበው ዜና …
ከጋዜጠኛ ደምስ በለጠ
ከ1998 እስከ 2000 እ.ኤ.አ የቆየው የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት በሻእቢያና በወያኔ መካከል ከፍተኛ ክፍተት ፈጥሮ እንደቆየ አሁንም መፍትሄ ያላገኘ ጉዳይ እንደሆነ ሁላችሁም የምታውቁት ነው። ከ1991 ሻእቢያ ኤርትራን ከተቆጣጠረ በኋላ በነበሩት ሰባት አመታት ሻእቢያዎች በኢትዮጵያ ላይ አንሰራፍተውትና ቀጣይ መዋቅር አሰናድተውለት …
ከጋዜጠኛ ደምስ በለጠ
ሰሞኑን አንድ ዜና ብቅ ብላ ጥፍት ብላለች ። “ለአንዳርጋቸው መያዝ ምክንያት ናቸው ተብለው የሚጠረጠሩ የሕወሐት ቀኝ እጅ በአስመራ ተያዙ” የሚል ርእስ ነበራት ። ባለፈው ሳምንት ኦገስት 4 ቀን ወጥታ የነበረችው ይህች ዜና ፤ ዛሬ በአዳዲሶቹ የሻእቢያ ወዳጆች …
ከጋዜጠኛ ደምስ በለጠ ።
እንደምን ከረማችሁልኝ ክቡራትና ክቡራን አንባቢዎቼ ። ይኽው በቀጠሮዬ ብቅ ብያለሁ እንደገና ።
“በሚቀጥለው ፅሁፌ በ“ድምሕት”ና በአወቃቀሩ ላይ እመጣበታለሁ ብዬ ነበር “ሻእቢያ ለምን?” የሚለውን ቁጥር 1 ፅሁፌን የዘጋሁት ።
የግሪክን አፈ-ታሪክ ታስታውሱ እንደሆነ ግሪኮች ትሮይን ወረሩ ። …
ከጋዜጠኛ ደምስ በለጠ
የጉዞ ማስታወሻ ቁ.3
ውድ አንባቢዎቼ «ሻእቢያ ለምን?» በሚለው የጉዞ ማስታወሻዬ ላይ በሚቀጥለው ፅሁፌ ቁጥር 2 ን”በድምህትና በአወቃቀሩ ላይ እመጣበታለሁ ።” ብዬ ነበር የተለዬኋችሁ ። አንዱን ሁኔታ ሌላው እየወለደው አዳዲስ ክስተቶች በተገኙ ቁጥር ፤ ጋዜጠኛ ከአዳዲስ ሁነቶች ጋር …
ከጋዜጠኛ ደምስ በለጠ
ከቀናት በፊት በአንድ ቃለ-መጠይቅ ላይ የአንድ ተዋጊ ድርጅት መሪ እዚህ አሜሪካ ተቀምጦ እንዴት ነው በሪሞት ኮንትሮል ጦር ሊመራ የሚችለው ብዬ ተችቼ ነበር ። ዛሬ ከወሬ አልፎ በአመነበት የትግል ስልት ወደተግባር ተሸጋግሮ ብርሃኑ ነጋ ወደ አስመራ ማቅናቱን አድንቂያለሁ …
ከጋዜጠኛ ደምስ በለጠ
ከቀደሙ ልምዶች መማር መጠየቅ ወይም መረዳት ተመሳሳይ ስህተቶች ተደጋግመው እንዳይፈፀሙ ይረዳል ። በተለያዩ አጋጣሚዎች ባለፈው አሰርተ -አመት በጣት የሚቆጠሩ ጋዜጠኞች ወደ አስመራ ተጉዘዋል ። ከነዚህም ውስጥ አንዱና ቀዳሚው እኔ ነኝ ብል ማጋነን አይሆንብኝም ። ደጋግሜም ወደ ኤርትራ …
ከደምስ በለጠ
የተከበርሽው ወድ እህቴ ሰርጉተ ስላሴ አንቺስ እንዴት ሰንብተሽልኛል ። አዎ !በጋራ መድረካችን ዘ-ሃበሻ የሚወጡትን ፅሁፎችሽን እከታተላለሁ ። ይገርምሻል የጋራ ወዳጃችን ስላንቺ በጥቂቱም ቢሆን አውግተውኝ ስለነበር በተወሰነ ደረጃ የማውቀው ነገር አለ ። እህቴ ስርጉተ ስላሴ፤ እንደዛሬ ግን ውስጥሽን ለማየት …
ከጋዜጠኛ ደምስ በለጠ
ትላንትና ምሽት ላይ ሁሌ እንደማደርገው ፤ የኢንተርኔት መረጃ መረቦችን ዜና መፈተሽ ጀመርኩ ። ያው እንደሚታወቀው በዋሽንግተን ዲሲ 32ኛው የሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ ስፖርት ፌደሬሽን ዝግጅት በየፈርጁ እየተከናወነ ስለሆነ ፤ ያሉትን ዜናዎች ለመመልከት እየተጣደፍኩ ነበር ወደ ቤቴ የገባሁት ። …
ቀጥሎ የምነግራችሁ ታሪክ ፤ እኔ የዚህ ፅሁፍ አቅራቢ በኤርትራ በቆየሁበት ወራት የተፈፀመ ነው ። ጊዜው 2010 ፈብሯሪ ወር ነው ። የአልጀዚራዋ ጋዜጠኛ ጄን ዳቶን አስመራ ከገባች ገና ሶስት ቀኗ ነው ። እነዛን ሶስት ቀናት ፡ ጋዜጠኛዋን ለማግባባት ብዙ ስራ ተሰርቷል …
መስታወት ራሱን አያይም ! ቀልዶ-አደር ክበበው ገዳና
ሜሮን ጌትነት ፤
አበበ ተካ ፤
ይህን ፅሁፍ እንድፅፍ ያነሳሳኝ በቅርቡ በሁሉም ዌብ- ሳይቶች ላይ ማለት ይቻላል ፣ የወጣ አንድ የአድናቆት ፅሁፍ ነው ። ጽሁፉ አንዲት ገጣሚትን ለማድነቅ የተፃፈ ነው ። የፅሁፉ ርእስ …
ባለፉት ወራት የአገር ቤቶቹንም ሆነ ውጪ ያሉትን የሚዲያ አውታሮች በተለያየ መልክ ያነጋገረው የበአሉ ግርማ አሟሟት ላለፉት 30 አመታት ሲያነታርክ ቆይቶአል ። እስከደርግ መጨረሻ ድረስ በድብቅ ፤ ከዚያ በኋላ ደግሞ በግልፅ አነታርኳል ። ይህም የሆነው በሁለት ምክንያቶች ነው ። አንደኛው ምክንያት …
ይድረስ ለአንዳርጋቸው ፅጌ
ጥብቅና ለሻእቢያ
ቁጥር 2 – ለቁጥር 2
ከአንበሳው ይብራ (anbesawyibra@gmail.com)
አንዳርጋቸው ፅጌ ሁለተኛውን የኢሳት ቃለ መጠይቅዎንም አበጥሬ አንጠርጥሬ ሰማሁት ። ግሩም ደንቅ ነው መቼም ።
ጠያቂው 2ኛውን ክፍል የሚጀምረው በባሕር በር ጥያቄ ነው ። ይህ የሁሉም ኢትዮጵያዊ …
ከአንበሳው ይብራ
ይድረስ ለአቶ አንዳርጋቸው ፅጌ
ጤና ይስጥልን አቶ አንዳርጋቸው እንደምን አሉ ፤ በኢሳት መስኮት እንዳየሁዎ ጤናዎ በመልካም ሁኔታ ላይ ይገኛል ብየ እገምታለሁ ። እንደባህላችን ከብቶቹስ እንዴት ናቸው እንዳልልዎ ኤርትራ ከብት ለማርባት እንዳልሄዱ አውቃለሁና ምንም እንዲሉኝ አልጠብቅም ። ልጆቹስ እንዳልል …
ግብፅ (ምስር) እንደሃገር ከምትታውቅበት ማለትም ከፈሮኦኖች ዘመን ጀምሮ ፤ የታሪኳም ሆነ የህልውናዋ መሰረት አባይ ነው። አባይ ባይኖር የግብፅ የቆየና ጥንታዊ ታሪኳ የለም ፤ የፈርኦኖች ታሪክ የለም፤ አባይ ባይኖር የክሊዮፓትራ ታሪክ የለም ። ባጠቃላይ አባይ ባይኖር ግብፅም ታሪኳም፤ ጥንታዊ ስልጣኔዋም፤ የአለማችንን …
ወይ ቻይና አሉ አንድ አባት በመገረም የሰላማዊ ሰልፈኞቹን የዋሽንግቶን ሰላማዊ ሰልፍ ዜና ካዳመጡ በኋላ በቅርቡ ልጃቸው ጋብዛቸው ወዲህ ወዳመሪካ ብቅ ያሉ አባት:: የኛን አገር ለምን ፈረንጁ ሁላ እንደሚወደው አሁን ነው የገባኝ: ምክኛቱም ይሔው ከመጣሁ ጀምሮ ከቤት አልወጣ ሙቀቱ አያድርስ ነው …
ስለ ተስፋየ ገ/አብና ተያያዥ ጉዳዮች፣
“ተማምለን ነበር እንዳናንቀላፋ
ተኝተሽ ተገኘሽ መተማመን ጠፋ”
ከጥንቱ ከጠዋቱ ከታዋቂው ድምፃዊ አሰፋ አባተ ዘፈን የወሰድኳት ስንኝ ናት።
አንቺም ላትከጂኝ እኔም ላልከድሽ ተባብለው መሃላ የገቡ ፍቅረኛሞች መካከል በተፈጠረ መካካድ ምክንያት ፤ መሃላውን የጠበቀው ፍቅረኛ የገጠማት የብሶት …
ከአንበሳው ይብራ
መስከርም 22 ቀን 2013 እ.ኤ.አ ቀመር በእለተ ሰንበት ግንቦት ሰባት በአርሊንግቶን ቨርጂኒያ ፤ ህዝባዊ ስብሰባ ጠራ ። በስብሰባው መክፈቻ ላይ የዋሽንግተኑ ቻፕተር ተወካይ አንድ ቃል ገባ ። እንዲህም አለ ። “በመካከላችን የግንቦት 7 መሪዎቻችን ተገኝተዋል ። ግንቦት ሰባትን …