Blog Archives
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በጎርጎርዮሳውያን /Gregorians/ የዘመን አቆጣጠር በነገው ዕለት የሚጀመረውን የ2026 አዲስ ዓመት በማስመልከት ለመላው የዓለም ማኅበረሰብእ አባታዊ መልእክት አስተላለፉ።
ታኅሣሥ 22 ቀን 2018 ዓመተ ምሕረት
ቅዱስነታቸው በእንግሊዝኛ ቋንቋ ያስተላለፉት አባታዊ መልእክት የአማርኛ ትርጉም እንደሚከተለው ቀርቧል፦
ከብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ለመላው የዓለም ሕዝብ የተላለፈ
አባታዊ መልእክት
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!
“እስመ ናሁ ተወልደ ለክሙ ዮም መድኅን ዘውእቱ ክርስቶስ እግዚእ ቡሩክ በሀገረ ዳዊት፡-
እነሆ ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኅን ተወልዶላችኋል፤ ይኸውም ቡሩክ ጌታ ክርስቶስ ነው።”
(ሉቃ. 2፡11)
የጌታችን ልደት የሰው ልጆች ምኞት የተፈጸመበት ፣ ከሁሉ በላይ የእግዚአብሔር ፍቅርና ማዳን የተገለጠበት በመሆኑ ክርስቲያኖች ሁሉ ሲያስቡት ይኖራሉ፤ አዲስ ዘመንም ካለፈው ዓመት የቀጠለ የቍጥር ቀመር ሳይሆን እያንዳንዱ ቀን የእግዚአብሔር ስጦታ መሆኑን እናምናለን፤ በዘመን ላይ ዘመን ሲጨመር ገንዘብ ሊገዛው፣ ሥልጣን ሊያመጣው የማይቻለውን የዕድሜ ስጦታ አግኝተናልና የምስጋና ርእሳችን ነው ። እያንዳንዱ ዘመን ይዞት የሚመጣው በረከት፣ ትምህርትና ብስለት ያለው በመሆኑም በመላው ዓለም ሆናችሁ እንደየዘመን አቆጣጠራችሁ የጌታችን፣ የአምላካችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን የልደት በዓል ለምታከብሩ፤ እንዲሁም የ2026ን አዲስ ዓመት ለመቀበል ለተዘጋጃችሁ ወገኖቻችን እንኳን አደረሳችሁ ለማለት እንወዳለን ።
በአዲስ ዘመን ተነፋፍቆ የቆየው ወዳጅ የሚገናኝበት ፣ ወደ ቤቱም የሚመለስበት እንደሆነ የሚታወቅ ሲሆን በዚህ ዘመን ብዙ ልዩነቶች ዓለምን እያወኩ ይገኛሉ፤ የበዓሉ ዓላማ ግን መገናኘት በመሆኑ ወደ አንድነት
ከሶማሊያ በተናጥል ውሳኔ የተገነጠለችው ሶማሊላንድ ከ30 ዓመታት ዲፕሎማሲያዊ ጥረት በኋላ የመጀመሪያውን የአገርነት ዕውቅና ታኅሣሥ 17/2018 ዓ.ም. እስራኤል ሰጥታለች። ሶማሊላንድ እውቅናውን ያገኘችው፣ እስራኤል እና ሶማሊላንድ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የአረብ አገራት ከእስራኤል ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት እንዲፈጥሩ በነደፉት “የአብርሃም ስምምነት” ማዕቀፍ አንዳቸው ለሌላኛቸው እውቅና ለመስጠት እና ሙሉ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ለመጀመር መስማማታቸውን ተከትሎ ነው።
ዕውቅናው የሶማሊላንድን ሕዝብ በደስታ ሲያስፈነድቅ፣ ከአፍሪካ እስከ መካከለኛው ምሥራቅ የዘለቀ ብርቱ ተቃውሞም ቀስቅሷል።
የሶማሊላንድ የዕውቅና ጥያቄ አነሳስና ጉዞ
የሶማሊላንድ የሉዓላዊ አገርነት የዕውቅና ጥያቄ በአውሮፓውኑ 1960 ከብሪታንያ እንዲሁም ደቡባዊቷ ሶማሊያ ከጣሊያን ቅኝ አገዛዝ ነጻ በወጡ ማግስት የሚጀምር ነው። ሶማሊላንድ ከብሪታንያ ነጻ በወጣች በአጭር ጊዜ ውስጥ በፍቃዷ ከሶማሊያ ጋር ተዋሃዳ ነበር። በእነዚያ አጭር ቀናት ውስጥ እንደ ሉዓላዊ አገር ካወቋት ከ30 በላይ አገራት መካከል አንዷ እስራኤል ነበረች።
ሆኖም በአውሮፓውያኑ 1980ዎቹ በግዛቲቷ አብላጫ ቁጥር ያለው የኢሳቅ ጎሳ አማጺ ቡድን የማዕከላዊውን የፕሬዝዳንት ዚያድ ባሬ ወታደራዊ መንግሥት አፈና እና መድልዖ በመቃወም የትጥቅ ትግል ማካሄድ ጀመረ። ሶማሊያም በእርስ በርስ ጦርነት ውስጥ ገባች። ቡድኑ ከሌሎች ታጣቂ ቡድኖች ጋር በመተባበር የዚያድ ባሬን መንግሥት በአውሮፓውያኑ 1991 ከጣለ በኋላ፣ ብዙም ሳይቆይ ነበር ሶማሊላንድ ነጻ አገር መኾኗን ያወጀችው።
ከዚያም ሶማሊላንድ በ2001 (እአአ በመጀመሪያው ፕሬዝዳንቷ መሐመድ ኢጋል አመራር በ97 በመቶ ድምጽ የግዛቲቱን ነጻነት የሚያውጀውን ሕገመንግሥት በሕዝበ ውሳኔ አጽድቃለች። በዓለም አቀፍ ሕግ ይፋዊ የነጻ አገርነት ጥያቄዋ የሚጀምረው ያኔ ነው።
ግዛቲቱ በዚሁ ሕገመንግሥቷ የመድበለ ፓርቲ
ከመስከረም 2017 እስከ ነሃሴ 2017 በነበረው ጊዜ ውስጥ ኬንያ ውስጥ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ከዋሉት 953 ሕገወጥ የውጭ ፍልሰተኞች መካከል 70 በመቶዎቹ ወይም 670 ያህሉ ኢትዮጵያዊያን ኾነው ተገኙ።
ከኢትዮጵያዊያን ቀጥሎ በብዛት፣ ሶማሊያዊያን፣ ቡሩንዲያዊያንና ኤርትራዊያን ፍልሰተኞች በቅደም ተከተል እንደተቀመጡ የአገሪቱ ጋዜጦች የመንግሥትን እንድ ሪፖርት ጠቅሠው ዘግበዋል።
ሪፖርቱ፣ የኢትዮጵያዊያን ፍልሰተኞች ቁጥር ከፍተኛ የኾነው፣ በአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎች በሚካሄዱት ግጭቶች እና በትግራይ በተፈጠረው ውጥረት ሳቢያ እንደኾነ ማውሳቱን ዘገባዎቹ ጠቅሠዋል።
ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ኹኔታ፣ ድንበር-ዘለል የጦር መሳሪያና አደንዛዥ ዕጽ ዝውውር እና የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ሠርጎ ገብነት ስጋት መፍጠሩም በሪፖርቱ ተጠቅሷል ተብሏል።
በተመድ ጸጥታው ምክር ቤት ቋሚ መቀመጫ ያላቸውን ብሪታንያን፣ ፈረንሳይን፣ ሩሲያንና ቻይናን ጨምሮ 14 የምክር ቤቱ አባላት እስራኤል ለሶማሊላንድ እውቅና መስጠቷን ትናንት በጉዳዩ ላይ ባካሄዱት አስቸኳይ ስብሰባ ላይ አወገዙ። የአሜሪካ ተወካይ በበኩላቸው፣ እስራኤል ከሶማሌላንድ ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የመመስረት መብት እንዳላት ጠቅሠው፣ አሜሪካ ግን የአንዲት ሶማሊያ ፖሊሲዋን እንዳልቀየረች አረጋግጠዋል። ሶማሊያ ባንጻሩ፣ የእስራኤል ውሳኔ ፍልስጤማዊያንን ወደ ሶማሌላንድ ከማስፈር ጋር የተያያዘ ሊኾን እንደሚችል ጠቁማለች። ጸጥታው ምክር ቤት በእስራኤል ውሳኔ ላይ በአስቸኳይ ስብሰባ እንዲወያይ ጥያቄ ያቀረበችው፣ በምክር ቤቱ ተለዋጭ መቀመጫ ያላት ሶማሊያ ናት። እስራኤል፣ ለሶማሌላንድ የሠጠችው የአገርነት እውቅና በሶማሊያ ላይ የተቃጣ ጠበኛ ድርጊት ተደርጎ መታየት የለበትም ብላለች።

የፎቶው ባለመብት,EOTC
የምስሉ መግለጫ,በታጣቂዎች ከተገደሉት መካከል መልአከ ኤዶም ቀሲስ ዱጉማ ዱፋ
16 ታህሳስ 2025
በኦሮሚያ ክልል፣ በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን ሁለት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን አባቶች በታጣቂዎች ከተገደሉ ቀናት ቢቆጠርም አስከሬናቸው እንዳልተገኘ ተገለጸ።
ኅዳር 21 ቀን 2016 ዓ. ም. ቀሳውስቱ በሀራቶ ማርያም ቤተ ክርስቲያን ዓመታዊ ክብረ በዓል ታድመው ወደ ሻምቡ ከተማ እየተመለሱ ሳለ ነበር መኪናቸው በታጣቂዎች እንዲቆም ከተደረገ በኋላ ወደ ጫካ ተወስደው የተገደሉት።
በጉዞው ላይ አብረዋቸው ከነበሩት ቀሳውስት አንደኛው “በጅማ ገነቲ አካባቢ የቅድስት ማርያም ክብረ በዓል ነበር። ከሥነ ሥርዓቱ ስንመለስ 9 ሰዓት አካባቢ ታጣቂዎች አስቆሙን” ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል።
እኝህ የዐይን እማኝ በመኪናው ተሳፍረው የነበሩት “20 ሰዎች” እንደሆኑ ገልጸው፤ “ከ20ዎቹ መካከል አስሩን አስወርደው ወደ ጫካ ወሰዷቸው። የተቀሩት በበቆሎ ማሳ ውስጥ ተበታትነው በመሮጥ አመለጡ” ብለዋል።
ቄሱ እንደገለጹት፤ ታጣቂዎቹ በሻምቡ ከተማ መግቢያ ላይ መንገድ ዘግተው እና ስናይፐር መሣሪያ ይዘው ነበር።
ወደ ጫካ አካባቢ ከተወሰዱት ቀሳውስት መካከል የሆሮ ጉዱሩ ወለጋ አገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ፣ ሕጻናት እና መዘምራን እንደሚገኙበትም ተናግረዋል።
“ጫካው ውስጥ ወስደው በስም ጠሯቸው። አንድ በአንድ በስም ከጠሯቸው በኋላ ልጆቹ ታጣቂዎቹ ከያዙት የስም ዝርዝር ውስጥ ስላልነበሩ ለቀቋቸው” ብለዋል።
“አራቱ ሰዎች የሆሮ ጉዱሩ አገረ ስብከት ዋና ኃላፊ መልአከ ኤዶም ቀሲስ ዱጉማ ዱፋ፣ ቄስ ቀናሳ ጊዲሳ፣ ቄስ ደሳለኝ ነሞምሳ እና ቄስ ባቡሽን ጠሩ ናቸው” ሲሉም በስም ጠቅሰዋል።
ታጣቂዎቹ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት አባላት ናቸው ሲሉም
” በማርበርግ ቫይረስ ምክንያት ከዛሬ ህዳር 20/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለ1 ሣምንት ትራንስፖርት ዝግ ይሆናል” – የዞኑ መንግስት
በጂንካ ተከስቶ ለሰዎች ሞት ምክንያት እየሆነ ያለዉን የማርበርግ ቫይረስ ስርጭትን ለመቆጣጠር ያስችል ዘንድ ወደ በሽታዉ መነሻ የአሪ ዞን የሚገባም ሆነ የሚወጣ የትራንስፖርት እንቅስቃሴ ለ1 ሣምንት ዝግ እንዲሆን በአሪ ዞን ዋና አስተዳዳሪ የሚመራ ግብር ሃይል መወሰኑን የዞኑ መንግስት ኮሚዩኒኬሽን መምሪያ ኃላፊ አቶ ደምመላሽ አቦነህ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
የቫይረሱ ስርጭት ከዕለት እለት አስከፊ እየሆነ በመምጣቱ የበሽታውን ስርጭት ለመቆጣጠር በአሪ ዞን ዋና አስተዳዳሪ የሚመራ ግብረሀይል ተቋቁሞ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል።
ኃላፊዉ እስካሁን በነበረው ሂደት ትምህርት ቤቶች የተዘጉና ፣ ሕዝብ የሚሰበሰብባቸዉ ጉዳዮች ላይ እቀባ የተጣለ ቢሆንም ስርጭቱን በሚፈለገዉ ልክ መግታት ባለመቻሉ የትራንስፖርት ዘርፉን ለ1 ሳምንት መዝጋት አስፈላጊ በመሆኑ ከዛሬ ህዳር 20/2018ዓም ጀምሮ ለ1 ሳምንት ዝግ እንዲሆን ግብረሀይሉ መወሰኑን ተናግረዋል።
ጂንካ ከተማን ጨምሮ ለሁሉም መዋቅር የትራፊክ ፍሰት እና የፀጥታ ዘርፍ አስተባባሪዎች ይህ መልዕክት መተላለፉንም አቶ ደምመላሽ አስታዉቀዋል።
በዚህ መሰረት ከክልል በወረደው አቅጣጫ መሰረት አገር አቋራጭ የህዝብ ትራንስፖርት ለ1 ሳምንት የታገደ ሲሆን በከተማ የሁለት እግር ተሽከርካሪዎችና የታክሲ አገልግሎት የሚሰጡ ተሽከርካሪዎች ብሎም በዞኑ ውስጥ የሚኖሩ የትራንስፖርት እንቅስቃሴዎች በቀጣይ ቀናት ውስጥ ውሳኔ እንደሚሰጥባቸው ገልፀዋል።
ኃላፊው አያይዘውም በአሁኑ ወቅት የማርበርግ በሽታ በአሪ ዞን ጂንካ ከተማ የተከሰተ ቢሆንም ጂንካ ለቅሶ መጥቶ የተመለሰ የሀዋሳ ከተማ ነዋሪ በበሽታዉ መሞቱን መስማታቸዉንና የስርጭት
Posted in
Amharic News,
Ethiopia News,
News,
NRS-Import,
VIDEO ቪዲዮ,
አዉሮጳ,
አፍሪቃ,
ኢትዮጵያ,
ኤኮኖሚ,
ጀርመን,
ፖለቲካ
Alarm Bells Go Off on Ethiopia
Concerned Governments Should Act to Prevent Further Abuses
The fragile truce largely insulating civilians in northern Ethiopia from war crimes and other abuses may be unraveling. With many countries focused elsewhere, it is increasingly important that influential governments mobilize swiftly to prevent a resurgence of atrocities in the northern Tigray region that could spread further.
In recent weeks, Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed accused the Tigray region’s ruling party, the Tigray People’s Liberation Front (TPLF), of using its budget for military activities. The Ethiopian army chief called the party a “criminal clique” that needs to be eliminated. Tensions have risen since Ethiopian authorities and the TPLF repeatedly appealed—without success—for international mediation.
There have also been mounting tensions between Ethiopia and neighboring Eritrea, which Ethiopia’s foreign minister alleged was colluding with the TPLF to wage war. For months, diplomats and analysts have been warning that provocations between the two countries could lead to renewed conflict in areas that have not had a chance to recover from previous fighting.
The 2020-2022 conflict in northern Ethiopia, which spread from Tigray to the Afar and Amhara regions, was marked by serious atrocities, claimed the lives of several hundred

ተጨማሪ ለማንበብ ፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይን ንግግር “ቅዠት” ያለችው ኤርትራ መሪዋ ወደ ግብፅ አቀኑ

በፆታዊ ትንኮሳ ተፈርዶበት ከዩኬ ወደ ኢትዮጵያ የተባረረውን ግለሰብ መልቀቁን ፌደራል ፖሊስ ገለጸ

የፎቶው ባለመብት, Getty Images
ኢትዮጵያ ከ10 ዓመታት በፊት ለሸጠችው የአንድ ቢሊዮን ዶላር ቦንድ ከዓለም አቀፍ የቦንድ ገዢዎች ጋር የእዳ ሽግሽግ እንዴት ማድረግ እንዳለባቸው መደበኛ ንግግር መጀመሯን ሮይተርስ የዜና ወኪል ምንጮቹን ጠቅሶ ዘገበ።
ሮይተርስ ቀደም ብሎ በብሉምበርግ የወጣውን ዘገባ በማረጋገጥ ከዓለም አቀፍ ባለሃብቶች ጋር በእዳ ሽግሽግ ዙሪያ በፓሪስ ፈረንሳይ ድርድር መጀመሩን ዘግቧል።
አንድ የገንዘብ ሚኒስቴር ባለሥልጣን ዝርዝር መረጃ ሳይጠቅሱ የመንግሥት ልዑክ ወደ ፓሪስ ማቅናቱን አረጋግጠዋል።
“ከቦንድ አበዳሪዎች ጋር የተያዙ አንዳንድ ስብሰባዎች ነበሩ” ሲሉ ለሮይተርስ የተናገሩት ምንጩ የስብስበዎቹ ውጤት መጨረሻ ላይ የሚገለፅ እንደሆነ በመጠቆም ስምምነነት ላይ ግን እንዳልተደረሰ ገልፀዋል።
አዲሱ የብሔራዊ ባንክ ገዢ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) አስተያየት እንዲሰጡ ተጠይቀው ወዲያ ምላሽ አልሰጡም።
የቦንድ አበዳሪዎች ኮሚቴ ተወካዮችም እንዲሁ ምላሽ አልሰጡም።
“ለመሠረተ ልማት ግንባታዎች” እንደሚውል የተነገረለት የቦንድ ሽያጭ በ10 ዓመታት ተመልሶ የሚከፈል እና የ6.625 በመቶ ወለድ ያለው መሆኑ በወቅቱ ተነግሮ ነበር።
ኢትዮጵያ ያወጣችውን ቦንድ 50 በመቶ የአሜሪካ ባለሃብቶች፣ 35 በመቶ የእንግሊዝ ባለሀብቶች፣ 14 በመቶ የአውሮፓ አገራት ባለሃብቶች እና ሌሎች ገዝተዋል፡፡
በውሉ መሰረት ኢትዮጵያ በ2016 ዓ.ም. የቦንድ ብዱሩን ክፍያ መክፈል ያልቻለች ሲሆን፤ በቡድን 20 የጋራ ማዕቀፍ በኩል የእዳ ሽግሽግ እንዲደረግ መርጣለች። በዚህ አካሄድ የሁለትዮሽ ብድር፣ ዩሮ ቦንድ እና ሌሎች የንግድ ብድሮች አንድ አይነት አመላለስ አላቸው።
የኢትዮጵያ መንግሥት ከቦንድ ገዥዎች ጋር የእዳ ሽግግር ማድረጊያ መንገዶችን ለመለየት ለወራት ንግግር ሲያደርግ ቆይቷል።
በቦንድ ገዥዎች እና በተበዳሪ መንግሥታት መካከል
የግብጽና ሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚንስትሮች፣ በኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በተፈጠረው ውዝግብ ዙሪያ ሌሎች የተፋሰሱ አገራት አያገባቸውም ሲሉ ካይሮ ውስጥ ትናንት ባወጡት የጋራ መግለጫ አስታውቀዋል።
ኹለቱ አገራት ግድቡ በምሥራቅ የናይል ተፋሰስ አገራት ላይ ዘላቂ ስጋት ደቅኗል በማለት ስጋታቸውን ገልጸዋል።
ኢትዮጵያ ለግድቡ የውሃ ሙሌት ወስደዋለች ያሉትን የተናጥል ርምጃ የተቃወሙት ኹለቱ አገራት፣ የውሃ ደኅንነታቸው “አንድ” እና “የማይነጣጠል” መኾኑን አጽንዖት ሠጥተዋል።
ኢትዮጵያ በምሥራቃዊ የናይል ተፋሰስ ዙሪያ የምትከተለውን ፖሊሲ መቀየር እንዳለባትም ኹለቱ አገራት አሳስበዋል።
ጦርነቱ ወደ ሌላ አቅጣጫ እያመራ ይሁን ?
🇮🇷” ብዙ አማራጮች በእጃችን አለ፤ ሊሆን ይችላል (የሆርሙዝ መዘጋት) ” – ኢራን
🇺🇸” አራን ሰርጡን ብትዘጋ መጥፊያዋ ይሆናል ” – አሜሪካ
ኢራን የሆርሙዝ ሰርጥን ለመዝጋት የደኅንነት ምክር ቤቱን ውሳኔ እየጠበቀች ነው።
የአለም 20 በመቶ የነዳጅ ምርት የሚቀርብበትን የሆርሙዝ ሰርጥ እንዲዘጋ የኢራን ፓርላማ ሲወስን የደኅንነት ምክር ቤቱ የመጨረሻ ውሳኔ እየተጠበቀ እንደሚገኝ የኢራን የዜና አገልግሎት ዘግቧል።
አሜሪካ ኢራን ላይ ጥቃት ከፈፀመች በኋላ የጦርነቱ ሂደት ወደ ሌላ አቅጣጫ እያመራ ሲሆን ስለ ሆርሙዝ ሰርጥ መዘጋት የተጠየቁት የኢራን የውጪ ጉዳይ ሚኒስትርም ” ብዙ አማራጮች በእጃችን አለ፤ ሊሆን ይችላል ” ብለው መልሰዋል።
የአያቶላህ አሊካሚኒ ከፍተኛ አማካሪም ሃገራቸው በአሜሪካ በተጠቃች በኋላ ኢራን ሰርጡን መዝጋት እንዳለባት እና የአሜሪካን መርከብ ማጥቃት እንዳለባት ሲገልፁ ነበር።
የምክር ቤቱ ውሳኔ የአለምን ኢኮኖሚ በተለየ ሁኔታ የነዳጅን ዋጋ ሊያሻቅብ የሚችል ሲሆን የሚሰጠው ውሳኔ ይጠበቃል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘ የአሜሪካ ምክትል ፕረዚዳንት ጄዲ ቫይንስ ፤ የኢራን የሆርሙዝ ሰርጥን መዝጋት መጥፊያዋ እንደሚሆን ገልየዋል።
ቫይንስ ሃገራቸው አሜሪካ ወደ ጦርነት ውስጥ የገባችው ከኢራን ጋር ሳይሆን ከኒውኪሊየር ፕሮግራሟ ጋር እንደሆነ ተናግረዋል።
በ100% መተማመን የአሜሪካ ጥቃት የኢራንን የኒውኪሊየር ጣቢያዎች አጥፍቷል ወይ ? በሚል ተጠይቀው “ወደ እንደዚህ አይነት የደህንነት መረጃዎች መግባት አልፈልግም፤ የአሜሪካ የምሽቱ ጥቃት ግን የኢራንን ኒውኪሊየር የመታጠቅ አቅም በእጅጉ አዘግይቶታል ” ብለዋል።
ጥቃቱን ተከትሎ ኢራን በሆርሙዝ ሰርጥ አካባቢ ያለውን የመርከብ እንቅስቃሴ ልትረብሽ ትችላለች
(መሠረት ሚድያ)- አራት ኪሎ የሚገኘው ‘አምባሳደር ህንፃ’ ላይ ይገኝ የነበረው የድርጅቱ ቢሮ ውስጥ ሲገባ በመጀመርያ ቀልብን የሚስበው በብዙ የመንግስት ቢሮዎች ውስጥ እንደሚደረገው በትልቁ ታትሞ እና በፍሬም ተዘጋጅቶ የተሰቀለው የጠ/ሚር አብይ አህመድ እና የኢፌዴሪ ፕሬዝደንት ፎቶ ነው።
ድርጅቱ ቢሮው ብቻ ሳይሆን ማስታወቂያውም ቀልቢ ሳቢ ነበር።
“ልጄ ውጭ ሀገር ሄዳ ነው ትምህርቷን መከታተል የምትፈልገው፣ አገሯን የምታስጠራ ምሁር እንድትሆንልኝ እፈልጋለሁ” ትላለች ዝነኛዋ የማስታወቂያ ባለሙያ ሙሉአለም ታደሰ ከሌላኛዋ ታዋቂ የሚድያ ሰው ዳናይት መክብብ ጋር በመሆን በጋራ የሰሩት የዚህ ድርጅት ማስታወቂያ።
ይህ ዛሬ የምናቀርብላችሁ የከባድ ማጭበርበር ድርጊት ዋና ተዋናይ ቀላል ሰውም አይደለችም። ከጥቂት አመታት በፊት በአዲስ ፎርቹን ጋዜጣ ላይ ከ ‘ተስፋ ሰጪ’ ‘እና ‘ስራ ፈጣሪ’ አምስት የሀገራችን ግለሰቦች አንዷ ሆና ቀርባለች፣ በተጨማሪም ከሴቶች እና ህፃናት ማህበራዊ ዘርፍ ሚኒስትር ዶ/ር ኤርጌጎ ተስፋዬ ልዩ ሽልማት ተበርክቶላታል።
ግለሰቧ ቤተልሄም ታደሰ ይማም ትባላለች፣ ታድያ ተሸላሚ ያረጋት ስራዋ ምን ይሆን? ድርጅቷ ከ120 ሚልዮን በላይ ብርስ ከህዝብ እንዴት ማጭበርበር ቻለ?

ቤተልሄም ታደሰ ይማም
ከቅርብ ግዜ ወዲህ ለስራ ወይም ለትምህርት ወደ ውጪ ሀገር ሰው እንልካለን በማለት ገንዘብ የሚሰበስቡ ድርጅቶች መብዛታቸውን ብዙ ሰው ታዝቧል፣ ከነዚህም አንዱ Aim Ultra Consultancy የተባለው ድርጅት ነው።
“እኔ Aim Ultra ን ለደቂቃ እንኳን አልተጠራጠርኩም። ማስታወቂያውን ታዋቂ ሰዎች በቲቪ እና በሶሻል ሚድያ ሲሰሩ ስላየሁ እውነት ይሆናል ብዬ ከቤተሰብ ያገኘሁት ገንዘብ ላይ ከብድር እና ቁጠባ ተጨማሪ በመበደር 520,000 ብር ከፈልኩ”
ሩሲያ የናዚ ጀርመን በሁለተኛው የአለም ጦርነት በይፋ የተሸነፈበትን 80ኛ አመት የድል በዓሏን አክብራለች።
በድል በዓሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀስላሴ፣ የግብፁ ፕሬዚዳንት አብዱልፈታህ አልሲሲ እና የቻይናውን ፕሬዚዳንት ጨምሮ የተለያዩ ሃገራት መሪዎች ተሳትፈዋል።
በተጨማሪ የቡርኪናፋሶው መሪ ካፒቴን ኢብራሂም ትራኦሬ በፕሬዚዳንት ፑቲን ግብዣ የግል አውሮፕላን ከሞስኮ ተልኮለት በፕሮግራሙ እንዲሳተፍ ተደርጓል።
መሪዎቹ ትናንት በክሬምሊን የእራት ግብዣ የተደረገላቸው ሲሆን ዛሬ በዓሉ በአደባባይ በወታደራዊ ትርዒቶች ተከብሯል።
የዛሬው ወታደራዊ ሰልፍ ሞስኮ ወደ ዩክሬን ጦሯን ካዘመተች በኋላ ትልቁ ነው ሲባል ከ10 አመታት በኋላ የበርካታ ሃገራት መሪዎች የተገኙበትም ነው ተብሏል።
ፕሬዚዳንት ፑቲን ባደረጉት ንግግርም በአሁኑ ወቅት በዩክሬን እየተፋለሙ ያሉ የጦር ሰራዊታቸውን አሞግሰዋል።
በወታደራዊ ሰልፉ ላይ ከ11,500 በላይ ወታደሮቼ እና ከ180 በላይ ወታደራዊ መኪኖች ተካፋይ ሆነዋል።
የሩሲያ የአየር ኃይል ቡድንም የአየር ላይ ትርኢቶችንም አሳይተዋል።
የፑቲን የውጪ ጉዳይ አማካሪ ዩሪ ኡሻኮቭ ይህንን የጋራ በዓላችንን በማስመልከት ፕሬዚዳንት ፑቲን እና ፕሬዚዳንት ትራምፕ ሃሳብ መለዋወጣቸውን እና የእንኳን አደረሰህ መልዕክት እንደተለዋወጡ ለሚዲያዎች ገልፀዋል።
ሶቪየት ህብረት በሁለተኛው የአለም ጦርነት ንቁ ተሳታፊ የነበረች ሲሆን ከ21 ሚሊየን ሰዎች በላይም በጦርነቱ አጥታለች።
የናዚ ጀርመን በይፋ በሁለተኛው የአለም ጦርነት የተሸነፈበትን ምክንያት በማድረግ ሩሲያ ቀኑን እንደ ድል በዓል የምታከብር ሲሆን ዘንድሮ 80ኛ አመቱን እያከበረች ትገኛለች።
Source: AP , Sputnik
ተመራጭ ፕሬዝዳንት ትራም እራሳቸውም ሰኞ እለት ለአንድ ሜዲያ በሰጡት አስተያየት ፕሬዝዳንት ፑቲንም ከሳቸው ጋር መገናኛኘቱን እንደሚፈለጉትና ከሰኞው በዓለ ሹመት በሗላ እንደሚገናኙ ያላቸው እመነት በመግለጽ ይህ ሁለቱንም በተለይም ዩክሬንን እያወድመ ያለ ጦርነት ባስችኳይ መቆም እንድላበት እንደሚያምኑ አስታውቀዋል።