Blog Archives

የፋኖ ኮማንዶዎች ከውጊያ መልስ …….

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ

በባሕር ዳር ም/ቤት የፋኖ የሞርታር ጥቃት …. የብልፅግናን ውሽት ያጋለጠው የዓለም ሪፖርት

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ

የባህርዳሩ ኦፕሬሽን፤ የም/ቤቱ ጥቃት የብርሃኑ ጁላ ዛቻና የቀጠለው ውጊያ

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ

ፋኖና TDF እየተገናኙ ነው ! (ጌታቸው ረዳ )

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ

ፋኖ የሀገርና የህዝብ ጠባቂ ሀይል ነው ( ሻለቃ ዝናቡ )

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ

አፋብኃ ወደ ሁለት ወሳኝ ከተሞች ገባ!

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

አፍራሽ ይዞታ ያላቸው የባለሥልጣናት ንግግሮች ሊገሩ ይገባል

አፍራሽ ይዞታ ያላቸው የባለሥልጣናት_ንግግሮች_ሊገሩ_ይገባል! (በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከመኢአድ፣ ኢሕአፓ፣ እናት ፓርቲ እና ዐማራ ግዮናዊ ንቅናቄ የተሰጠ መግለጫ) ከባለሥልጣናት አንደበት የሚወጡ የማይጠበቁ ቃላት አንድ ጊዜ ሲሆን የአፍ ወለምታ ተብሎ ሊወሰድ ይችላል። በተለያዩ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት በተለያዩ ጊዜያት የሚነገሩ ተመሳሳይ ንግግሮች ሥርዓታዊ የአመለካከት አቅጣጫን የሚያመላክቱ መሆናቸው ግን ጥርጥር የለውም። በዚህ ረገድ የሰሜኑ ጦርነት በሚካሄድበት ወቅት የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ሕወሓትና የትግራይ ክልልን አስመልክቶ “በሕዝብ አገር መሆን እንፈልጋለን ከኢትዮጵያ ተገንጥለን ካሉ እኮ ራሳቸው የቀረጹት ሕገ መንግሥት ላይ የተቀመጠ እኮ አንቀጽ አለ። በዚያ መሠረት መሄድ ነው!” ብለው መናገራቸው የአንድ ወቅት መነጋገሪያ የነበረ ሲሆን በተመሳሳይ መልኩ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም በቅርቡ ባደረጉት ንግግር “ለመገንጠል ደግሞ ጉልበት አያስፈልግም። አሠራር ሕገ መንግስት አለ። በዚያ ሂዱ።” ሲሉ ተደምጠዋል። እነዚኽ በይፋ የተነገሩትን ለአብነት ጠቀስን እንጂ ከቅርብ ጊዜያት ወዲኽ ለብልጽግና ሹማምንት ቅርበት የነበራቸው ግለሰቦች እያወጧቸው ያሉና ማስተባበያም ማስተማመኛም ያልተሰጠባቸው ተመሳሳይ ይዘት ያላቸው የከፍተኛ የመንግሥት ባለስልጣናት ንግግሮች ጆሮን ጭው የሚያደርጉ ናቸው። የኾነው ኾኖ በይፋም ከመጋረጃ ጀርባም የተነገሩና የተባሉ አደገኛ ንግግሮች በስሕተት የተነገሩ እንዳልኾኑ ከድግግሞሹና ከተናገሩት ባልሥልጣናት ደረጃ ማየት የሚቻል ሲኾን ይኽም ሥርዓታዊ አቋም ነው ወይ?! ለማለት ያስገድዳል፡፡ በሌላ በኩል በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ እንዲሉ አገር የምትገኝበት መጠነ ሰፊ የርስ በርስ ጦርነት አልበቃ ብሎ ባለፈው ያደናቀፈንና ሚሊዮን ዜጎቻችንን ጭዳ ያደረገው የጦርነት እንቅፋት ዳግም ሊመታን ከቋፍ መድረሱን እያየን ነው፤ ከላይ የተጠቀሱ ንግግሮችም
Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

ከፍተኛ የክልል ባለስልጣናት የሚሳተፉበት እና አንድ ሊትር ናፍጣ ማደያ ውስጥ እስከ 280 ብር የሚሸጥበት የጋምቤላ ክልል

ከፍተኛ የክልል ባለስልጣናት የሚሳተፉበት እና አንድ ሊትር ናፍጣ ማደያ ውስጥ እስከ 280 ብር የሚሸጥበት የጋምቤላ ክልል ( የምርመራ ዘገባ ) “… ደላሎች ይመጡና ነዳጅ አለ፣ ሌሊት ይቀዳልሃል በ280 ብር ትገዛለህ ወይ? ትባላለህ። እሺ ብለህ ከተደራደርክ በኋላ ገንዘቡን ወደ ባለማደያ አካውንት ውስጥ እንድታስገባ ካደረጉህ በኋላ ሌሊት ይቀዳልሃል” ተጨማሪ ያንብቡ: https://open.substack.com/pub/meseretmedia/p/280 
Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, ኢትዮጵያ

ከአፋህድ ወደ አፋብኃ የገቡት ሃይሎች……… የሻለቃ ዝናቡ መልዕክት!

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

“ጦርነት ያብቃ፣ ሠላምና ዲሞክራሲ ይስፈን” የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓረቲዎች ኮክሰ

በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ነባራዊ ኹኔታ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ለማከናወን “ተስፋ ሰጪ ነገሮች የማይታዩበት” ነው ሲል የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓረቲዎቸ ስብስብ – ኮክሰ ሥጋቱን ገለፀ። በቅድሚያ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ “የአሰራርና ተቋማዊ” ያላቸው ችግሮች እንዲፈቱ የጠየቀው ኮከስ በተቋሙ “እውነተኛ ሪፎርም ከሌለ ተዓማኒ፣ አካታች፣ ነጻና ዲሞክራሲያዊ ምርጫ ሊኖር አይቸልም” ብሏል። በዋናነት 8 የፓለቲካ ድርጅቶች ንቁ ተሳትፎ ያደርጉበታል የተባለው ኮከስ ስለ ምርጫ ከመታሰቡ በፊት በሀገሪቱ ውስጥ ያሉ ጦርነት እና ግጭቶች እንዲቆሙ፣ ሰላም እንዲሰፍን እና በተለይ ከኤርትራ ጋር እየተስተዋለ ያለው ውጥረት እንዲፈታ ጠይቋል። የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓረቲዎቸ ስብስብ – ኮክሰ ዛሬ ሐምሌ 21 ቀን 2017 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ግጭጦች እንዲቆሙ ደጋግሞ ቢጠይቅም አሁንም ለሀገር ደኅንነት ሥጋት ሆነው መቀጠላቸውን ገልጿል። የዚህ ስብስብ አባል ፓርቲ የሆነው የወላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ ሊቀመንበር አቶ አማኑኤል ሞጊሶ “ጦርነት ይብቃ” የሚለው አሁንም ዋና የጥሪያቸው ጭብጥ መሆኑን ገልፀዋል። “ዘላቂ ሠላም እንዲመጣ ከተፈለገ ጦርነት መቆም አለበት። ይሄ ነገር እየሰፋ በሄደ ቁጥር ይቺ ሀገር እያየን ልትፈርስ ትችላለች”። ኮከስ ቀጣዩን ምርጫ ለማከናወን አስቻይ ኹኔታ የለም ብሏል ኮከስ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከጅምሩ “የነጻነት እና የገለልተኝነት” ጥያቄዎች እንደሚነሱበት በመጥቀስ አሁንም አሉበት ያላቸው “የአሰራርና ተቋማዊ ችግሮች” እስካልተፈቱ ድረስ “ነጻና ፍትሐዊ ምርጫ ሊኖር አይችልም” ብሏል፡፡ “እውነተኛ ሪፎርም ከሌለ ተዓማኒ፣ አካታች፣ነጻና ዲሞክራሲያዊ ምርጫ”  ሊኖር እንደማይችልም አቋሙን ይፋ አድርጓል። “ሕዝብ ሰላማዊ ባልሆነበት ኹኔታ ዲሞክራሲን አይደለም የሚመርጠው። ሕዝብ
Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, ኢትዮጵያ, ኤኮኖሚ, ፖለቲካ

ፋኖ ካሚካዚ ድሮን ታጥቋል …ሶማሌ በቃኝ ብሏል …. አባ ቶርቤ በአዲስ አበባ

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

የሌሊት ውጊያ በፕሬዝዳንቱና በተመስገን ጥሩነህ መንደር ፤ በኦሮሚያ የተቀሰቀሰው ተቃውሞና የሙስጦፌ ውሳኔ”

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ

አሜሪካ ነዋሪ የሆነው ኢትዮጵያዊ አብርሃም ታደሰ በርግጥ አስገድዶ ደፈረ ? ሐቁ ምንድነው ?

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ኤኮኖሚ, ፖለቲካ

ተፈናቃዮቹ ቤተክርስቲያን እና ሆቴል በር ላይ እየለመኑ ነው

” ተፈናቃዮቹ ቤተክርስቲያን እና ሆቴል በር ላይ እየለመኑ ነው ” – የተፈናቃይ ተወካይ ➡️ ” እነሱ በሚሉት ልክ አይደለም የተቋረጠባቸው ” – የዞኑ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ፅ/ቤት በአማራ ክልል በሰሜን ጎንደር በደባርቅ ከተማ ከማህበረሰቡ ጋር ተቀላቅለው የሚገኙ የትግራይ ተፈናቃዮች የእርዳታ እህል ካገኙ ከ8 ወር በላይ እንደሆናቸው ተናግረዋል። በማኅበር የተደራጅተው ችግራቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የተናገሩት ተፈናቃዮቹ የሚበሉት ከማጣታቸው የተነሳ ለልመና መውጣታቸውን  የመሀበሩ ጸሐፊ መርጌታ ጠበቃው ወልደ ገብርኤል ተናግረዋል። መርጌታ ጠበቃው እንደሚሉት ወትሮም አልፎ አልፎ ይሰጥ የነበረው እርዳታ ከቆመ 8 ወር ሆኖታል። ከሰሜኑ የኢትዮጵያው ጦርነት ጋር በተያያዘ  ተፈናቅለው በደባርቅ ከተማ መጀመሪያ በመጠለያ ጣቢያ በኃላም ከማህበረሰቡ ጋር ተቀላቅለው መቆየታቸውን የሚናገሩት መርጌታ ጠበቃው ካለፈው ህዳር ወር ጀምሮ እርዳታ እንደተቋረጠባቸው ተናግረዋል። ምክንያቱ ደግሞ የአካባቢው ባለስልጣናት የወረዳና የከተማ ብለው ተፈናቃዮችን መከፋፈላቸው ነው ይላሉ። ” በከተማ ነዋሪነት የተመዘገቡ ተፈናቃዮች በየጊዜው እርዳታ ያገኛሉ በወረዳ ተፈናቃይነት የተመዘገቡት ግን እያገኙ አይደለም ሁለቱም በአንድ ሰፈር የሚኖሩ ናቸው ” ብለዋል። በጉዳዩ ዙሪያ የሰሜን ጎንደር ዞን አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ሰላም ይሁን ሙላትን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ያነጋገረ ሲሆን ” ተፈናቃዮቹ ለ8 ወራት ያህል እርዳታ ተቋረጠብን የሚሉት ስህተት ነው ” ባይ ናቸው። ከህዳር ወር በኃላ ወሩን በትክክል ባያስታውሱትም ለእያንዳንዱ ተፈናቃይ የሁለት ወር እርዳታ እንደተሰጣቸው አስረድተዋል። ከዛም አመልድ ኢትዮጵያ 4 ሚልየን ብር በመመደብ ለ200 በጣም ችግር ውስጥ ላሉና ለአቅመ ደካማ ተፈናቃዮች
Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, ኢትዮጵያ

በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ቦረና እና ቦረና ዞኖች ሕዝባዊ ተቃዉሞ ተቀሰቀሰ

በኦሮሚያና ሶማሌ ክልል አዋሳኝ የሚገኙ 14 ወረዳዎች ወደ ሶማሌ ክልል እንዲካለሉ የተወሰነውን ውሳኔ ተከትሎ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ቦረና እና ቦረና ዞኖች ሕዝባዊ ተቃዉሞ መቀስቀሱን ዋዜማ ሰምታለች። ይህ ውሳኔ የተወሰነው የሶማሌ ክልል ምክር ቤት ሰሞኑን ባካሄደው ዓመታዊ ጉባኤው ላይ መሆኑን ያስረዱት ምንጮች፣ ይህንኑ ተከትሎ በቅርቡ እንደ አዲስ በተዋቀረው የምስራቅ ቦረና ዞን መቀመጫ ነጌሌ ቦረና ከተማ እና የቦረና ዞን መቀመጫ በሆነችው ያቤሎ ከተማ፣ እንዲሁም በሌሎች ወረዳዎች ከዛሬ ማለዳ አንስቶ የተቃውሞ ሰልፎች እየተካሄዱ መሆኑን ዋዜማ የደረሳት መረጃ ያመልክታል። ወደ ሶማሌ ክልል እንዲካለሉ በምክር ቤቱ የተወሰኑት 14ቱ ወረዳዎች በሶማሌ እና በኦሮሚያ ክልል አዋሳኝ በሚገኙት ቦረና፣ ባሌ፣ ሐረርጌ እንዲሁም ከድሬደዋ አካባቢዎች ወደ ሶማሌ ክልል እንዲካለሉ ውሳኔ የተሰጠባቸው እንደሆኑ ምንጮች ነግረውናል። ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት ዛሬ ሰኞ ሐምሌ 21፣ 2017 ዓ፣ም እኩለ ቀን ድረስ በፌዴራልም ሆነ በኦሮሚያ ክልል መንግሥት በኩል በጉዳዩ ላይ የተባለ ነገር የለም። [ዋዜማ]
Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ, ኤኮኖሚ, ፖለቲካ

አዛዡ ኃይሉን አስከትሎ ገባ! በከተሞች የሌሊት ዘመቻ ተፈፀመ! ጃናሞራ.!ዋጅራት!በለሳ!መቄት.!ቢቸና.!ማክሰኝት.

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

ከተማዋ በቁጥጥር ስር ገባች …. የስልክ አገልግሎት ተቋረጠ!

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

የአርሚ ኃይሉ ተበትኗል! የአየር ኃይል ስምሪት ተሰጥቷል!

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

በብልጽግና ላይ ያመጸው የሶማሌ ክልል ….. የአቢይን ፍርሐት ያባባሱ ጉዳዮች

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

ጦርነቱን ስላልቻሉ ነው ይህን የፈጸሙት! ( አርበኛ አበበ ፈንታው)

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

የመከላከያ ጀነራሎች ስብሰባና የኤርትራው ጦርነት …. በጅምላ የሚገደሉት ታጣቂዎች!

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

አርበኛ አበበ ፈንታው የአባቱን የግፍ ግድያ አስመልክቶ የሰጠው መግለጫ

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ

ብርሃኑ ጁላ ያስጀመሩት አዲስ ውጊያ

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

የፋኖ አዲስ “ንቅናቄና” ስለዐቢይ ድሮኖች የወጣ ሪፖርት

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

የሪፐብሊካን ጋርዶቹ ከነ ሙሉ ትጥቃቸው ፋኖን ተቀላቀሉ! …. ሰራዊቱ ፈረሰ ….

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

እነ ታማኝና ብርሐኑ ነጋ የካዷትን አገር የተሸከመው ፖለቲከኛ

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ኤኮኖሚ, ፖለቲካ

ይድረስ ለአስቂኙ ኢታማዦር- ከፋኖ አመራሮች የተላከ ጦማር

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ኤኮኖሚ, ፖለቲካ

ወታደራዊ መመሪያ ተሰጠ! የሰሜን ዕዝ ማዘዣና ምድብ! ከአፋር ሰመራ የደረሰው ልዩ መረጃ

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ

በሌሊት ኦፕሬሽን ተፈጸመ! በከተማው ወረቀት ተበተነ! ሕዝብ አደባባይ ወጣ! ተቃውሞ አሰማ!

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

ፋኖ በአንድ ቀን የያዛቸው 6 ከተሞች እና የጀነራሉ ውሳኔ!

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ

የዘመነ ካሴ ጥሪ እና የአገዛዙ ጦር ውሳኔ

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

የኬንያው ፕረዚዳንት 14 ሚሊየን የኬንያ ሽልንግ የሚያወጣ ሰዓት አድርገው መታየታቸው ግርምትን ፈጥሯል።

የኬንያው ፕረዚዳንት 14 ሚሊየን የኬንያ ሽልንግ የሚያወጣ ሰዓት አድርገው መታየታቸው ግርምትን ፈጥሯል። ፕሬዚዳንት ሩቶ ሮሌክስ ደይቶና የተባለውን ቅንጡ ሰዓት አድርገው የታዩት በአፍሪካ ከሚገኙት ትላልቅ ፓርኮች መካከል አንዱ በሆነው  በማሳይ ማራ ብሔራዊ ፓርክ ጉብኝት ባረጉበት ወቅት ነው። ሮሌክስ ደይቶና ለገበያ የቀረበው በፈረንጆቹ 1963 ሲሆን የተሰራው በዋነኝነት ለመኪና ውድድር ሹፌሮች ነው። ሰዓቱ እስከ 72 ሰዓት ኃይል ማቆየት እንደሚችል ሲነገር እስከ 400 ማይልስ በሰዓት ድረስ አማካይ ፍጥነትንም ያሰላል ተብሏል። በ2024 ዊሊያም ሩቶ እንደዚሁ 425,000 የኬንያ ሽልንግ የሚያወጣ ቀበቶ አድርገው መታየታቸው የሚታወስ ነው። በቅርቡ ዊሊያም ሩቶ 8000 ሰዎችን መያዝ የሚችል ቤተክርስቲያን በቤተመንግስታቸው ውስጥ ለመገንባት ማቀዳቸውን ተናግረው የነበረ ሲሆን አጠቃላይ የግንባታ ወጪውም 1.2 ቢሊየን የኬንያ ሽልንግ ተገምቷል። ፕሬዚዳንቱ ቤተክርስቲያኑን ለመገንባት ከህዝብ የሚሰበሰብ ገንዘብ እንደሌለና በራሳቸው ወጪ እንደሚገነቡት ቢናገሩም ከትችት አልተረፉም። የኬንያ ባለስልጣናት ቅንጦት በማዘውተር ሲወቀሱ በቅርቡ የውስጥ ጉዳይ ሚኒስትሩ በቅርቡ 900,000 የኬንያ ሽልንግ የሚያወጣ ሰዓት፣ 80,000 ሽልንግ የሚያወጣ ጫማ እና የ20,000 ሽልንግ ከረቫት አለኝ ብለው መናገራቸው ቁጣን ቀስቅሶ ነበር። በአፍሪካ መሪዎች የሚኖሩት ኑሮ ከህዝቡ በተቃራኒ እንደሆነና የቅንጦት ኑሮን የሚያዘወትሩ እንደሆነ በተደጋጋሚ የሚነገር ቢሆንም ባለስልጣናት አሁንም ቢሆን የቅንጦት ኑሮን ከማዘውተር አልቦዘኑም። Source: The Kenya Times, Tuko News, Standard Media
Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, ኢትዮጵያ

አልሸባብ ከሞቃዲሾ 40 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ያለችን ከተማ ዳግም መያዙን ገለፀ።

አልሸባብ ከሞቃዲሾ 40 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ያለችን ከተማ ዳግም መያዙን ገለፀ። አልሸባብ ባለፉት ቀናት ከሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ 40 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ባለችው ሳቢድ ከተማ ከባድ ውጊያ ማድረጉን ገልፆ በኡጋንዳ እና ሶማሊያ ጦር ላይ ከፍተኛ ጥቃት ሰንዝሮ ከተማዋን ዳግም መቆጣጠሩን ገልጿል። በተጨማሪ አልሸባብ በከተማዋ ያለን የሶማሊያ ጦር እና የኡጋንዳ ሰላም አስከባሪ ጦር ማዘዣዎችን እንደዚሁም መኪኖችን እና መሳሪያዎችን መያዙን ገልጿል። የሳቢድ ከተማን ከወር በፊት የሶማሊያና የኡጋንዳ ጦር ከአልሸባብ ነፃ አውጥተውት የነበረ ሲሆን ከተማዋ በአልሸባብ እጅ ዳግም በመወደቋ ላይ የሶማሊያ ጦርም ሆኑ የአፍሪካ ህብረት ተልዕኮ ያሉት ነገር የለም። አልሸባብ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ኃይሉን እያጠናከረ በርካታ ከተሞችን መያዝ ሲጀምር በሶማሊያ ያለው የህብረቱ ተልዕኮ ከበጀት ድጋፍ ጋር በተገናኘ የሚፈልገውን ያህል እየተንቀሳቀሰ እንዳልሆነ ሲዘገብ መቆየቱ ይታወሳል። Source: Somali Guardian
Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, ኢትዮጵያ

የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ቢሮ ለግብፅ የ4.7 ቢሊየን ዶላር የመሳሪያ ሽያጭን አፅድቋል።

የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ቢሮ ለግብፅ የ4.7 ቢሊየን ዶላር የመሳሪያ ሽያጭን አፅድቋል። በመሳሪያ ሽያጩ መሰረት ግብፅ ራዳር፣ ሚሳኤሎች እና የሎጅስቲክስ እንደዚሁም የኢንጂነሪንግ ድጋፎችን ከአሜሪካ ታገኛለች። አሜሪካ ለግብፅ የምትሰጠው የአየር ስርዓት መሳሪያ ሂሊኮፕተሮችን፣ ድሮኖችን እንደዚሁም ክሩዝ ሚሳኤሎችን ለመመከት ያስችላል። አሜሪካ ይህንን ሽያጭ የኔቶ አባል ሃገር ካልሆኑት ዋነኛ አጋሮቿ ውስጥ የሆነችው የግብፅን ደህንነት ለማሻሻል መሆኑን ገልፃ ይህም በመካከለኛው ምስራቅ ሰላም እና የኢኮኖሚ ዕድገት እንዲኖር ያስችላል ብሏል። በተጨማሪ ለግብፅ ጦር ስልጠና እና የቴክኒክ ድጋፍ ለማድረግ 26 የአሜሪካ መንግስት ሰራተኞች እና 34 ኮንትራክተሮች ወደ ግብፅ ያመራሉ ተብሏል። የመሳሪያ ሽያጩን የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ቢሮ ያፀደቀው ሲሆን በቀጣይ የኮንግረሱ ውሳኔ ይቀረዋል። ከ1979 ጀምሮ ግብፅ ከእስራኤል ጋር የሰላም ስምምነት በመፈራረሟ ከአሜሪካ የመሳሪያ ሽያጭ እና ድጋፍ በገፍ እያገኘች እንደሆነች ይታወቃል። ግብፅ በተመሳሳይ በ2024 የ5 ቢሊየን ዶላር የመሳሪያ ግዢን ከአሜሪካ ፈፅማለች። ሃገረ ግብፅ ከእስራኤል በመቀጠል ከአሜሪካ ሁለተኛዋ ከፍተኛ የወታደራዊ ድጋፍ የሚደረግላት ሃገር ስትሆን ከ1979 ጀምሮ በየአመቱ የ1.3 ቢሊየን ዶላር ወታደራዊ ድጋፍ ከአሜሪካ ታገኛለች። Source: Al Jazeera, Madamasr, Defensepost
Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

በIMF የተማረሩ ሀገራት! በመጨረሻ IMF ኢትዮጲያ ደርሷል

በIMF የተማረሩ ሀገራት! በመጨረሻ IMF ኢትዮጲያ ደርሷል! በ IMF ድጋፍ ዙሪያ ክርክር አለ! ለሀገራት ይጠቅማል እና ይጎዳል! ከ IMF ድጋፍ ተከትለው ስለሚመጡ የጉዳት ማስረጃዎች ከጥቅሙ ይበዛሉ! ከ IMF ጋር ሪፎርም በማድረግ ከፍተኛ መማረር ውስጥ ስለገቡ ሀገራት እና ምክንያት በምሳሌ እመለከታለን! ኢትዮጲያ ከIMF ጋር የቅርብ ሪፎርም አካል ነች! የአንድ ዓመቱን ምልክት ከሌሎች ሀገራት ጋር እያነጻጸርን እመለከታለን!  https://youtu.be/T631z06d49g
Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ, ኤኮኖሚ

መቀጣጫው ለእኔ ሳይሆን ለእናንተ ነው! ( ልደቱ አያሌው )

መቀጣጫው ለእኔ ሳይሆን ለእናንተ ነው! ( ልደቱ አያሌው )በቅርቡ- “መኖሪያ ቤትህን በ10 ቀን ውስጥ የማህበረሰብ ፖሊስ ጣቢያ ላደርገው ነው” ብሎ የዛተው የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አገዛዝ ዛቻውን ለመፈጸም 10 ቀንም መታገስ አልቻለም። ከሁለት ቀን በፊት ያለምንም የፍርድ ቤት ውሳኔ የቤተሰቤ ንብረት የሆነውን መኖሪያ ቤቴን ከነ ሙሉ እቃው በመቀማት (መውረስ አይደለም) ፖሊሶች ገብተውበታል። ቀደም ሲል እንዳሉት የማህበረሰብ ፖሊስ ጣቢያ ያድርጉትወይም የባለስልጣን መኖሪያ እስካሁን በግልፅ አላዎቅነም። ይህንን ማድረግ አልበቃቸው ብሎም የቤቴን ጠባቂያለምንም ምክኒያት ወደ ፖሊስ ጣቢያ ወስደው አስረውታል።ይህ አገዛዝ አይፈጽመውም ብዬ የምገምተው ምንም ዓይነት ነውርና ወንጀል ባይኖርም፣ ይህ የጠቅላይሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ዐይን ያዎጣ የወንጀል ድርጊት የፖለቲካ አንደምታው ምን እንደሆነ እይታየንለህዝብ ማካፈል ስለፈለግሁ ይህችን አጭር መጣጥፍ ላስነብባችሁ ወደድኩ።በኢትዮዽያ ፖለቲካ ተሳታፊ ከሆንኩ 33 ዓመት ሆኖኛል። በ27 ዓመቱ የኢህአዴግ አገዛዝ 5 ጊዜ ታስሬ ተፈትቻለሁ። ለ18 ቀናት የቤትና የቢሮ ውስጥ እገታ፣ ለ120 ተከታታይ ቀናት የደህንነት ክትትልና ማዋከብ፣ቢያንስ ለ20 ተከታታይ ዓመታት የስም ማጥፋት ዘመቻ ተካሂዶብኛል። አጸያፊ ስድብና መለስተኛ ድብደባ የደረሰብኝ ወቅትም ነበር። በእነዚህ ሁሉ ተጽዕኖዎች ምክኒያት ለተለያዩ የማህበራዊ፣ የኢኮኖሚና የጤና ችግሮች ተጋላጭ ሆኛለሁ።ይህ ሁሉ በደል ሲደርስብኝ ግን በወቅቱ በስልጣን ላይ የነበረው የኢህአዴግ አገዛዝ በእኔ ላይ ለሚፈጽማቸውህገ-ወጥ ድርጊቶች ቢያንስ ህጋዊ ሽፋን ለመስጠትና ለማስመሰል በተቻለው አቅም ይሞክር ነበር። በእኔየፖለቲካ ተሳትፎ ምክኒያትም በቤተሰቦቸና በጓደኞቸ ላይ አንድም ጊዜ ችግር ለመፍጠርና የግል ንብረቴን ለመውረስ ሞክሮ አያውቅም። አባል የነበርኩበትን ፓርቲም ለመከፋፈልና ለማዳከም እንጂ
Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

በሱዳን ድንበር የፋኖ ጦር ድል …. ‹እንኳን ደስ አላችሁ› የፋኖ አዛዡ

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

በብርሸለቆ የተበተነው ወታደርና የጋየው ካምፕ

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ

በማስተርስ ዲግሪ ተመርቃ ጉሊት የምትቸረችረው የደምቢዶሎዋ መምህርት

አባይነሽ ሐምቢሳ በደምቢዶሎ ከተማ በሁለተኛ ዲግሪ (ማስተርስ) ተመርቃ መንገድ ላይ አትክልት እና ፍራፍሬ በመቸርቸር የምትተዳደረው መምህርት ፎቶ በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ተጋርቶ በርካቶች ዘንድ አነጋጋሪ ሆኗል። አባይነሽ ሐምቢሳ የተባለችው ይህች መምህርት ከደምቢደሎ ዩኒቨርስቲ በሒሳብ የትምህርት ዘርፍ የማስተርስ ዲግሪዋን ያገኘችው በማዕረግ ነው። ይህች መምህርት ላለፉት ዓመታት ትምህርት በሚዘጋበት በክረምት ወቅት እንዲሁም በእረፍት ቀኗ ቅዳሜዎችን መንገድ ላይ በመቸርቸር ነው ኑሮዋን የምትደግፈው። ለ13 ዓመታት በመምህርነት ያገለገለችው አባይነሽ በየወሩ የምታገኛት 7,500 ብር ደመወዝ ካለው የዋጋ ግሽበት ጋር ተያይዞ ኑሮዋን መደጎም ስላዳገታት ነው ወደ ጉሊት የወጣችው። “የማገኘው ደሞዝ ልጆቼን ለማስተዳደር፣ ማኅበራዊ ሕይወቴን ለመደገፍ፣ ለትምህርት፤ ለአጠቃላይ ለኑሮዬ በቂ አይደለም። በአሁኑ ሰዓት ለመንግሥት ሠራተኞች የሚከፈለው ደመወዝ በቂ አይደለም፤ ያለውን የኑሮ ውድነትን ያገናዘበ አይደለም” ትላለች። ከማስተማር ሥራዋ ጎን ለጎን ትምህርቷን በከፍተኛ ደረጃ መቀጠሉ አስፈላጊ ሆና ያገኘችው አባይነሽ፣ የማስተርስ ትምህርቷን ለመደጎምም ሌላኛው አማራጩ ጉሊት ነበር። “በወር ደሞዜ የትምህርቴን ከፍዬ፣ ኑሮዬን ደግፌ፣ ለልጆቼ አውጥቼ አይሆንም” ስትል የአራት ልጆች እናት የሆነችው አባይነሽ ለቢቢሲ አፋን ኦሮሞ ገልጻለች። በምዕራብ ወለጋ ዞን፣ ዩብዶ ወረዳ የተወለደችው አባይነሽ የጉሊት ችርቻሮዋን የጀመረችው ከሁለት ዓመታት በፊት ነው። ሙዝ፣ ብርቱካን፣ ሎሚ እና አቮካዶ የመሳሰሉ ፍራፍሬዎችን ከደምቢዶሎ ከ20 አስከ 25 ደቂቃ በእግር የሚያስኬድ መንገድ ከሚጠይቀው ስፍራ ተሸክማ አምጥታ በከተማዋ ትችረችራለች። ገበያ በደራበትም ቀንም ከ200 አስከ 500 ብር ታገኛለች። “ከማገኘው ትርፍ 100 ወይም 200 ብር አስቀምጬ ቀሪውን ደግሞ ለቤተሰቤ የሚያስፈልጉ እንደ ሳሙና፣ ስኳር ወይም
Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ, ኤኮኖሚ, ፖለቲካ

በአዲስ አበባ ከተማ ከትናንት ጀምሮ ተመልሶ የመጣው መጠነ-ሰፊ የወጣቶች አፈሳ

በአዲስ አበባ ከተማ ከትናንት ጀምሮ ተመልሶ የመጣው መጠነ-ሰፊ የወጣቶች አፈሳ “ሲቪል ፖሊስ በየመንገዱ እወስድሀለው እያለ ይደራደራል፣ ሌብነቱ ሀላል ወጥቷል። በየቀኑ ከመዝናኛ ቦታ እየወሰዱ በብር ተደራድረው ይለቋቸዋል።” ተጨማሪ ያንብቡ: https://tinyurl.com/6mcu6xfd
Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

የእነ አቶ ዮሐንስ ቧያሌው እና አቶ ክርስቲያን ታደለ የምስክር አሰማም ሂደት ለጊዜው ታግዶ እንዲቆይ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሰጠ

የእነ አቶ ዮሐንስ ቧያሌው እና አቶ ክርስቲያን ታደለ የምስክር አሰማም ሂደት ለጊዜው ታግዶ እንዲቆይ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሰጠ የተከሳሽ ጠበቆች በይግባኙ አቤቱታ ላይ እንደገለፁት አቃቤ ሕግ 15 ምስክሮችን ካሰማ በኋላ ቀድሞ በስም ዝርዝሩ ውስጥ ያልተካተተን ምስክር በመጋረጃ ጀርባ እንዲመሰክር ብሎ ማቅረቡ የተከሳሾችን መብት በእጅጉ የሚጎዳ በመሆኑ ይሄው የስር ፍርድ ቤቱ ብይን ሊነሳ ይገባል የሚል ነው። ተጨማሪ ያንብቡ: https://open.substack.com/pub/meseretmedia/p/65f?utm_source=share&utm_medium=android&r=bb7g
Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

የዶክተሩ ማስታወሻ

Posted in Amharic News, Ethiopia News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

የፋኖ ኃይሎች የአብይ አሕመድን 78ኛ ክ/ጦር ደምስሰዋል

የጠላት 78ኛ ክ/ጦር ተደመሰሰች። በአፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ እዝ 4ተኛ ደጅ አዝማች ኮር የጎቤ ክፍለ ጦር ዛሬ ሐምሌ 15/2017 ዓ.ም በቁጥር አንድ እና በኪኒቸሩ መካከል ባደረገው ውጊያ የተገኘ ከፊል ምርኮ:- 1.አስር/10 ተሺከርካሪ 2.አንድ ሞርታር ከ6 ቅንቡላ ጋር 3.አንድ ዲሽቃ ከ18 ሳጥን /አስቃጥላ ተተኳሺ ጋር 4.ከ 117 በላይ ነፍስ ወከፍ 5.ቁጥሩ ያልታወቀ ብሬን እና ስናይፐር 6.ብዙ የክላሺ እና ብሬን ተተኳሺ 7.ቁጥሩ ያልታወቀ ምርኮኛ 👉የጠላት ኃይል 78ኛ ክፍለ ጦር(የቅጥረኛው ግርማ ኃይል ነው ) 💉2 ሬጅመንት የጠላት ኃይል ተደምስሷል:: 💉ሻለቃ አስረስ የተባለው የጠላት ጦር መሪም ተገሏል:: 👉ኦፕሬሺኑን በበላይነት የመሩት የጎቤ ክፍለ ጦር አመራሮች 1ኛ. አርበኛ ኢሳያስ ሰጠኝ=ዘመቻ መምሪያ ኃላፊ 2ኛ. አርበኛ መንገሻ አስራት=ም/ዋ/አዛዥ 3ኛ.አርበኛ እሸቱ ምስጋናው=ኦርዲናንስ ኃላፊ 4ኛ.አርበኛ እርታው ታገለ=ሕዝብ አደረጃጀት ኃላፊ ናቸው:: ዮሐንስ ንጉሱ ሙጨ
Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

ሰራዊቱ ሳይዋረድ ለቆ ይውጣ የሚል ግምገማ ቀርቧል/አየር ኃይሉና ዋና መምሪያዎች በአንድ ጎሳ ተሞልቷል (ኮሎኔል አበራ አዛናው የመከላከያ ከፍተኛ ባለስልጣን የነበረ)

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

ዲሽቃ በፋኖ እጅ ገባ!ለሁለቱ ግንባር ተጠንቀቅ ታዘዘ! ….. ዋናው ባለስልጣን ተቀላቀለ! አቋሙን አሳወቀ!

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

አሜሪካ ከተመድ የትምህርት፣ የሳይንስ እና የባህል ተቋም (UNESCO) ልትወጣ ነው።

አሜሪካ ከተመድ የትምህርት፣ የሳይንስ እና የባህል ተቋም (UNESCO) ልትወጣ ነው። ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ዳግም ወደ ነጩ ቤተመንግስት ከተመለሱ በኋላ አሜሪካ ከአለም አቀፍ ተቋማት እንድትወጣ እየሰሩ ሲሆን አሁን ከዩኔስኮ እንድትወጣ መወሰናቸውን የነጩ ቤተመንግሥት ምክትል ቃለ አቀባይ አና ኬሊ ተናግረዋል። አና ኬሊ የዩኔስኮ የባህል እና ማህበራዊ ፖሊሲ አሜሪካውያን ድምፃቸውን ከሰጡበት ፖሊሲ ጋር ስለሚቃረን ፕሬዚደንቱ አሜሪካ እንድትወጣ መወሰናቸውን ገልፀዋል። በተጨማሪ የውጪ ጉዳይ ቢሮ ቃለ አቀባይ ታሚ ብሩስ የአሜሪካ በዩኔስኮ መቀጠል ከብሔራዊ ጥቅሟ በተቃራኒ መሆኑን ገልፀዋል። ታሚ ብሩስ ተቋሙ ውስጥ ፀረ ሴማዊነት አለ ያሉ ሲሆን ተቋሙ ፍልስጤምን እንደ አባል ሃገር መቀበሉ ከአሜሪካ ጥቅም በተቃራኒ ነው ብለዋል። የዩኔስኮ ዳይሬክተር ኦድሪ አዙላይ ተቋማቸውን ይህንን ውሳኔ ሲጠብቅ እንደነበር ገልፀው ሲዘጋጁበት እንደነበርም ገልፀዋል። አሜሪካ ከተመድ የትምህርት፣ የሳይንስ እና ባህል ተቋምም በፈረንጆቹ ታህሳስ 31፥2026 ትወጣለች ተብሏል። አሜሪካ በ1945 ዩኔስኮን ከመሰረቱ ሃገራት አንዷ ስትሆን በ1984 ከፋይናንስ አያያዝ እና ከአሜሪካ በተቃራኒ ቆሟል በሚል ከወጣች በኋላ ተቋሙን በ2003 ዳግም ተቀላቅላለች። በተመሳሳይ ፕሬዚዳንት ትራምፕ ፕሬዚዳንት ሆነው በተመረጡ ጊዜ አሜሪካን ከተቋሙ አስወጥተው የነበረ ቢሆንም ጆ ባይደን ዳግም መልሰዋት እንደነበር የቅርብ ጊዜ ሁነት መሆኑ ይታወሳል። Source: CNN
Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

ፋኖ በአርማጭሆ ሙሉ ክ/ጦር ደመሰሰ! ….. ሁለቱ ክልሎች ውጊያ ጀመሩ!

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ኤኮኖሚ, ፖለቲካ

ራያ ላይ ሲተኮስ ወልድያ የተገኘው አገዛዝ …… ንግግር ማድረግ ተከልክሎ የከረመው ኢታማዦር

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

አረቦችን ያስቆጣው የአቢይ የጭካኔ እቅድ ……… ዜጎቹን እያፈናቀለ ፍልስጤማውያንን የሚጋብዘው መሪ|

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

ክሕደት የማያውቀው የጎጃም አማራ ትግል …….. የአማራ ብሔርተኝነትን ለማዳከም የተፈራረሙ አርቲስቶች

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

ሙሉ የብልጽግና ጦር ያለቀበት ውጊያ! ………… 10 ወታደራዊ ተሽከርካሪዎች ተማረኩ!

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ

የትግራይ መንግስታዊ ቅርጽ ፈተና ውስጥ እንዲገባና ሆን ተብሎ እንዲፈርስ እየተደረገ ነው” ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

የብርሀኑ ጁላ ዛቻና ምስጢራቱ ፤ የሻዕቢያ ወዶ ገብ ፊልድ ማርሻል

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

ትግራይን ገንጥሉ ግን አትዋጉን (ብርሃኑ ጁላ )

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ

አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ መግለጫ

አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ ጀግናው ሰራዊታችን ሀምሌ 11/2017 ዓ.ም የአገዛዙን ሰራዊት የሚደመስስ የረቀቀ ወታደራዊ ዕቅድ በማቀድ ከንጋቱ 11:00 ሰዓት ጀምሮ በመተማ ወረዳ ሽመለ ጋራ፣ደለሎ ቁጥር አንድና ቁጥር አምስት በከፈተው ወታደራዊ ማጥቃት ከ170 በላይ የተደመሰሰ፣ከ40 ጠላት እጅ ሰቶ ተማርኳል፣ከ100 በላይ የነፍስ ወከፍ የጦር መሳሪያ ሲማረክ 06 የቡድን የጦር መሳሪያ ብሬንና ስናይፐር ተማረኳል። አንድ ዲሽቃ ሞተራይዝድ የተማረከ ሲሆን 05 አይኮም ወታደራዊ ሬድዮን ጨምሮ 01 ሽጉጥ የተማረከበት ስኬታማው ኦፕሬሽን ነው። ዘግይቶ በደረሰን መረጃ መሰረት ደጃዝማች 4ኛ ኮርና ከመይሳው ካሳ 2ኛ ኮር አጣናው ዋሴ ክ/ጦር በቅንጅት የብርሃኑ ጁላ ታጣቂን በበርሃማው ጠረፋማ ቀጠና አንጀቱን በጎተቱበት ውጊያ የጠላት 78ኛ ክ/ጦር 1ኛ ሬጅመንት ሙሉ በሙሉ ሲደመሰስ 2ኛ ሬጅመንትም በከፊል ተደምስሳለች። የዓብይ አህመድ 78ኛ ክ/ጦር 1ኛ ሬጅመንት አዛዥ ሻለቃ ኤፍሬምም በደለሎ ቁጥር አንድ ከተደመሰሱት መካከል እንደሚገኝበት ማረጋገጥ ተችሏል። ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን! አፋብኃ በላይ ዘለቀ ዕዝ ዮሐንስ ንጉሱ ሙጨ Amhara Fano National Force @AmharaFanoNF · 39m
Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

ፋኖ በሱዳን ድንበር ታሪክ ሰራ

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ

የአፋብኃ ተጋድሎ እና አነጋጋሪው የብልጽግና ጦር የምርኮኛ ጎርፍ!

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ

ብርሃኑ ጁላ ተሰንቅረዋል ……. ትራምፕ ግድቡ

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ

ስለ አፋብኃ ያለው መረጃ …….. ከአርበኛ አስረስ ማረ ዳምጤ ጋር ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ የተደረገ ቆይታ ……

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

አብይ ይዘገንናል ( ኢሳያስ ) ….. የተወጠረው ሊበጠስ?

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

የኤርትራ ጦር በአፋር ድንበር ….. የኢሳያስ ነውር .. የብልጽግና መልስ

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ

አሁን ያለው የኑሮ ውድነት በምን ኹኔታ የሚገለጽ ነው?

"ለምሳሌ ቁርስ በልቶ ምሳ የማይደግም ሰው ሊኖር ይችላል። ሲቀጥል ደግሞ አንድ ነገር ሲጨምር እየጨመረ ነው እንጂ እየቀነሰ አይመጣም"። አሁን ያለው የኑሮ ውድነት በምን ኹኔታ የሚገለጽ ነው? አሁን ያለው የኑሮ ውድነት በምን ኹኔታ የሚገለጽ ነው?  
Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, ኢትዮጵያ, ኤኮኖሚ

ሰሜን ኢትዮጵያ እያየለ የመጣው ፖለቲካዊ ውጥረት

ሰሜን ኢትዮጵያ እያየለ የመጣው ፖለቲካዊ ውጥረት፦ ውይይት በሰሜን ኢትዮጵያ ዳግም ጦርነት የመቀስቀሱ ሥጋት እንዳጠላ በርካቶች ይናገራሉ ። በፖለቲከኞች ዘንድ የቃላት መወራወር እና ማስጠንቀቂያዎችም ይደመጣሉ ።  
Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, ኢትዮጵያ

“ሰላምን ማስፈን ለነጻና ገለልተኛ ምርጫ መሰረት ነው” ኦፌኮ

 ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና የኦፌኮ ሊቀመንበር “ሰላምን ማስፈን ለነጻና ገለልተኛ ምርጫ መሰረት ነው” ኦፌኮ “ሰላምን ማስፈን ለነጻና ገለልተኛ ምርጫ መሰረት ነው” ኦፌኮ  
Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ

የጎደቤ ብሔራዊ ፓርክ የገጠመው ፈተና

የሰሜን ኢትዮጵያ ብሔራዊ ፓርክ (ከማኅደራችን) የጎደቤ ብሔራዊ ፓርክ የገጠመው ፈተና  
Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ, ኤኮኖሚ

ትራምፕ የሕዳሴ ግድብ “የተገነባው በአብዛኛው በአሜሪካ ገንዘብ ነው” ሲሉ ለሦስተኛ ጊዜ ተናገሩ

ዶናልድ ትራምፕ ትራምፕ የሕዳሴ ግድብ “የተገነባው በአብዛኛው በአሜሪካ ገንዘብ ነው” ሲሉ ለሦስተኛ ጊዜ ተናገሩ  
Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, ኢትዮጵያ

በፋኖ ላይ ጦርነት መክፈት ለምን አስፈለገ? ….. ዐብይ ርካሽ ውሸታም ህፃን ነው ( ኢሳያስ )

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

የፋኖ ኦፕሬሽን በባህርዳርና ደብረማርቆስ ….. በወሎ የቀጠለው ተጋድሎና በፋኖ የተያዙት ከተሞች

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

ዘወትር የሚባርቁት የአብይ አህመድ ጥይቶች ( አርበኛ ፋኖ አስረስ ማረ ዳምጤ )

ዘወትር የሚባርቁት የአብይ አህመድ ጥይቶች ““““““““““““““““““““““““` አብይ “አነጣጥሮ” የሚተኩሰው ጥይት ሁሉ የሚባረቅበት ሰው ነው። ጥቂት ማሳያወችን እንመልከት:- በአግባቡ ወንበሩን ሳያደላድል በጀመረው “የቀንጅብ ፖለቲካው” ከትግራይ የፖለቲካ ኃይል ጋር በገባው እሰጥ አገባ ምክንያት ብዙ እልቂት ያስከተለውን የሰሜኑን ጦርነት አዋለደ። ለግዜያዊ የፖለቲካ ትርፍ ብሎ ኦሮምያ ክልልን ለኦነግ እንደሚሰጥ አስመራ ላይ የገባው ስዉር ስምምነት ዛሬ በአብይ እና በOLA መካከል በወለጋ፣ በሸዋ እና በቦረና አካባቢወች ቀጣይነት ያለው ጦርነት እንዲካሄድ ምክንያት ሆነ። ከህወሃት ጋር ያደረገዉን ጦርነት ለመቋጨት ከአማራ ህዝብ ጀርባ የቆመረው የፕሪቶሪያውን ውል ለመተግበር አጣብቂኝ ውስጥ ገባ። ከዚህ አጣብቂኝ ለመውጣት 2015 ላይ የጀመረው አማራን ትጥቅ የማስፈታት እቅድ ዓለም በቂ ትኩረት ያልሰጠውን ግዙፍ ጦርነትን ይዞ መጣ። በዚህም ማርኮ የሚታጠቅ፣ መከላከያዉን የሚያንበረክክ የተደራጀ የአማራ ኃይል ተፈጠረ። በራሱ የውስጥ ጦርነት ኤርትራንን የሙጥኝ ካለ በኋላ ፕሮጀክቱን ጨርሻለሁ ብሎ ሲያስብ ሻዕቢያን በመግፋት ይልቁንም የውስጥ ጉዳዩን አጀንዳ ለማስቀዬር ብሎ የቀይ ባህር ጌታ እሆናለሁ ማለት ሲጀምር በቀጠናው ላይ ይፈጠራል ተብሎ ያልተገመተን አዲስ ፀረ-አብይ የኃይል አሰላለፍ ወለደ። ሱዳን ውስጥ መሀመድ ሀምዳን ዳጋሎን በመደገፍ እና በአሶሳ ኤርፖርት በኩል ሎጅስቲክስ በማቅረብ አልቡራሃንን በማስገደድ ከኤርትራ እና ከትግራይ ኃይሎች እነጥላለሁ ብሎ የገባበት ጨዋታ የፖርት ሱዳንን መንግስት ፀረ-አብይ አሰላለፍ አፀናው። ሱማሊያ ላይ እቀብጣለሁ ብሎ ሶማሊ ላንድን እውቅና ለመስጠት በአደባባይ የገባው ስምምነት ግብፅን ከነ ጦሯ ወደ ሶማሊያ ጎትቶ አመጣ። ከዚህ አጣብቂኝ ለመውጣት አንካራ ሂዶ ሶማሊያን ይቅር በይኝ ብሎ ስምምነት ቢያደርግም
Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ

ከኢትዮጵያ የባህር በር አጀንዳ ጀርባ የኤምሬቶች ወደብ የማስፋት ፍላጎት አለ ( የኤርትራው ፕሬዝደንት ) ሙሉ ቃለ መጠይቁን ይዘናል

የኤርትራው ፕሬዝደንት የብልፅግና ፓርቲን ‘ርካሽ ውሸት’ በማሰራጨት እና ለጦርነት ዝግጅት በማድረግ ከሰሱ ከኢትዮጵያ የባህር በር አጀንዳ ጀርባ የኤምሬቶች ወደብ የማስፋት ፍላጎት አለ በማለት የኤርትራው ፕሬዝደንት ሲናገሩ ተደመጡ የኤርትራው ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከሀገሪቱ የቴሌቭዥን ጣብያ ጋር ረዘም ያለ ቃለ-መጠይቅ አድርገው ነበር። በቃለ-መጠይቃቸው አብዛኛውን ከኢትዮጵያ ጋር እየተካረረ ስለመጣው ግንኙነት እና የግጭት ስጋት አንስተዋል። “በግልፅ ሲታይ እነዚህ የብልፅግና ፓርቲ አጀንዳዎች ሳይሆኑ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ፕሬዝደንት [መሐመድ ቢን ዛይድ] በቀጠናው ወደቦችን አስፋፍቶ የመያዝ አጀንዳ አካል ነው።”  https://shabait.com/2025/07/19/highlights-of-president-isaias-afwerkis-interview-with-local-media-outlets-2/    
Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

የፋኖ ሀይሎች ከተሞችን ተቆጣጥረናል …… ጀኔራሉ ወደ ስራ ተመለሱ

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

ድብቁ ወታደራዊ ዝግጅት ተጠናቋል! በቅርቡ ጠብቁን ( አዛዡ )

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

የዐቢይ ጥይትና አስረስ!

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ

ጎንደርን የከበበው የፋኖ ጦር

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ

ወደ ሱዳን ሸሽተዋል! ወታደራዊ ተሽከርካሪዎች ዲሽቃዎች ተይዘዋል ( ፋኖ )

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

ከአዲስ አበባ መቀሌ መመላለስ መፍትሄ አያመጣም የለውም! ( ፋኖ አስረስ ማረ )

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ

የወሎ ፣ ጎንደርና ሸዋ ቀጠናዎች የውጊያ ውሎ ….. አርበኛ አብደላ እንድርያስ

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ

በኢትዮ ሱዳን ድንበር የተቀሰቀሰው ውጊያ ……… ዐብይ ያልተቀበለው የኡሁሩ ኬንያታ ሽምግልና

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

ብዙ ሙርኮ ያስተናገደው የፋኖ ጥቃት

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

የደብረ ማርቆስ ተጋድሎ! …….. ዐቢይ ስለፋኖ ፣ህወሃትና ኤርትራ!

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ

አማራ መተማመን ያለበት በልጆቹ እና በውስጡ ጥንካሬ ብቻ ነው

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ

አላመኑም እንጅ ተሸንፈዋል ….. አስረስ ማረ

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

የሬጅመንት ኃይልና አዛዥ ተደምስሷል!ለቀን ወጥተናል (ፋኖ) ……. በኤርትራ በኩል የወጡት ጀኔራል ልዩ መረጃ!

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ

የኮሎኔሉ አድራሻ አልታወቀም!እስር ቤቱ ተሰበረ!አመለጡ! ……መከላከያ ወደ ኤርትራ ድንበር

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ

ኮሎኔሉን ጨምሮ ለማፈን የመጣውን 300 ኃይል ደምስሰናል!ለፋኖ አንድነት ያለንን ጥረት ሕዝብ ሊያውቅ ይገባል!

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ

በወሎ እና በጎንደር ግንባር …… ለአቢይ ልመና የህውሓት መልስ

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ

የጎንደር ወሎና የፋኖ ኦፕሬሽን

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ

ወደ ፋኖ እየጎረፉ ያሉት የአገዛዙ ወታደሮች ….. አቶ አገኘሁ ተሻገር ተተኩ

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ

የፋኖ ውጊያና የደብረታቦርና ውሎ …… አፋብኃን የተቀላቀለው የጦር አዛዥ

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ

የመንግሥት ሠራተኞች “የፖለቲካ ቁማር መያዣ” ተደርገዋል

እናት ፓርቲ፣ የመንግሥት ሠራተኞች “የፖለቲካ ቁማር መያዣ” ተደርገዋል ብሎ እንደሚያምን ባወጣው መግለጫ ገልጧል። ፓርቲው፣ ኑሮ የከበዳቸው ተቀጣሪ ሠራተኞች ለመብታቸው በሕጋዊና ሰላማዊ መንገድ እንዲታገሉ ጥሪ አድርጓል። ከወቅታዊው የገንዘብ የመግዛት አቅም መውደቅ አኳያ የመንግሥት ሠራተኞች የደመወዝ ጭማሪ ባስቸኳይ እንዲታይና መንግሥት የኑሮ ውድነትን ለመቆጣጠር የሚያስችሉ ፖሊሲዎችን እንዲቀይስም ፓርቲው ጠይቋል። ፓርቲው፣ የፌደራል ሲቪል ሠርቪስ ኮሚሽን ሊተገብረው አስቧል ያለው የሠራተኛ ቅነሳ “ከጅምላ ፍጅት” ተነጥሎ አይታይም በማለትም ቅነሳ እንዳይካሄድ አሳስቧል።
Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, ኢትዮጵያ

የመንግሥት ሠራተኞችን የኑሮ ሁኔታ ታሳቢ ያላደረገ ሕግ ፀድቆ ደሃውን እያንገላታ ነው

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ አወዛጋቢውንና የተሻሻለውን የፌደራል ገቢ ግብር አዋጅ ለውጥ ሳይደረግበት በ5 ተቃውሞና በ12 ድምጸ ተዓቅቦ በአብላጫ ድምጽ አጽድቋል። ግብር የሚቆረጥበት ዝቅተኛ ደመወዝ ከ2 ሺሕ ብር ወደ 8 ሺሕ 324 ብር ከፍ እንዲደረግ የቀረበው ሃሳብም ተቀባይነት ሳያገኝ ቀርቷል። አንዳንድ የምክር ቤቱ አባላት፣ ማሻሻያው የመንግሥት ሠራተኞችን የኑሮ ሁኔታ ታሳቢ አላደረገም በማለት ተችተው ነበር። የገንዘብ ሚንስትር ደኤታ እዮብ ተካልኝ፣ የመንግስት ሠራተኞችን ኑሮ ለማሻሻል፣ የመኖሪያ ቤት ጥናት እየተደረገ መኾኑን ተናግረዋል፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የተሻሻለውን የምርጫና የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነ ምግባር አዋጅ ዛሬ በሁለት ተቃውሞና በአራት ድምጸ ተዓቅቦ አጽድቋል። በምርጫ ጣቢያ ደረጃ የነበረው የቅሬታ ሠሚ ኮሚቴ ለምን እንደቀረ አንድ የምክር ቤት አባል የጠየቁ ሲሆን፣ የዲሞክራሲና ፍትሕ ቋሚ ኮሚቴም በክልል ደረጃ ብቻ ቅሬታ ሠሚ ኮሚቴ ማዋቀሩ የተሻለ ኾኖ ስለተገኘ እንደኾነ አስረድቷል። አዲስ አገር ዓቀፍ ፓርቲዎች በአራት ክልሎች የድርጅት መስራች አባል ማፍራት እንዳለባቸው የሚለው ድንጋጌም፣ ስድስት ክልሎች እንዲኾን ተደርጓል።
Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

የጎንደርና ወሎ ቀጠናዎች የተጋድሎ መረጃ! ፋኖ በጀነራሉ ላይ ስለተሞከረው ግድያ!

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

ሰራዊቱ እጅ እየሰጠ ነው፣ውጊያው ቀጥሏል ( ፋኖ )

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ

በአፋር ድንበር ብልፅግናና ሻዕቢያ

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ

አፋብኃ ውስጥ የተፈጠረው ምንድነው? (ዶ/ር አብደላ እንድሪስ : አፋብኃ ደቡብ አማራ አሳምነው ዕዝ ህዝብ ግንኙነት )

Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

ከኑሮ ጋር አልመጣጠን ያለው የመንግስት ሰራተኛው ደሞዝ እና አዲሱ ረቂቅ አዋጅ

“አዲሱ የደመወዝ ገቢ ግብር ረቂቅ የኑሮ ጫናን ያገናዝብ” የሰራተኞች ኮንፌዴሬሽን በትናንትናው እለት ለኢትዮጵያ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው የፌዴራል የገቢ ግብር አዋጅን ለማሻሻል የቀረበው ረቂቅ አዋጅ በርካቶችን አከራክሯል፡፡ በምክር ቤቱ የፕላን በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አዘጋጅነት የቀረበው ረቂቁ ግብር የሚቆረጥበት የደመወዝ መነሻ ከዚህ በፊት ከነበረው 600 ብር ወደ 2000 ብር ከፍ እንዲል ሃሳብ ያቀረበ ቢሆንም በበርካቶች እይታ ግን አመርቂ አለሆነም፡፡ በተለይም ከዚህ በፊት ግብር የሚቆረጥበት የደመወዝ ክፍያ መጠን መነሾ በትንሹ 8 ሺህ 300 ብር ገደማ መሆን አለበት በሚል ምክረሃሳብ አቅርቦ የነበረው የኢትዮጵያ ሰራተኞች ኮንፌዴሬሽን ትናንት የቀረበውን ረቂቅ ከመጽደቁ በፊት ዳግም እንዲታይ አሳስቧል፡፡ የደሞዝ ጭማሪው «ሳይመጣ የሄደ ተስፋ» ወይስ ደጓሚ ? ስሜ ይቆይ ብለው አስተያየታቸውን ያጋሩን አንድ በከፍተኛ ትምህርት ተቋም ውስጥ የሚያስተምሩ መምህር የኑሮ ጫና ለሰራተኛው የሚከፈለውን ደመወዝ ጥሎት በመሄዱ በብዙ መልኩ እልባት ይሻል ይላሉ፡፡ ትናንት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተመከረበት አዲሱ የገቢ ግብር ረቂቅ አዋጅ የኑሮና የታክስ ጫና ያለባቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች ታሳቢ ያደረገ እና ከታክስ ስርአት ጋር ያሉ ችግሮችን ለመፍታት አበክሮ የሚያገናዝም መሆን አለበት የሚሉ ድምጾች ክፍ ብለው ተሰምተውበታል፡፡ ታዲያ በዚሁ ላይ አስተያየታቸውን ለዶይቼ ቬለ ያቀረቡት የከፍተኛ ትምህርት ተቋም መምህሩ፤ አሁን ያለው የኑሮ ጫና እንኳን ከፍተኛ ቀረጥ (ታክስ) ኑሮበት በምንም የማይያዝ እየሆነ ነው ይላሉ፡፡ “ገቢያችን ከኑሮ ውድነቱ አኳያ በጣም ወደ ኋላ ቀርቷል” ያሉን አስተያየት ሰጪው “አሁን የሚከፈለውን የሰራተኛው ደመወዝ
Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

«ከታጣቂዎች የሚደረግ ትንኮሳን ከፌዴራል መንግስቱ እንደተደረገ እንቆጥራለን»ጄነራል ታደሰ

በአፋር ክልል ካሉ ታጣቂዎች ወደ ትግራይ ክልል ማንኛውም ትንኮሳ የሚመጣ ከሆነ ተጠያቂው የኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት ነው ሲሉ የትግራይ ክልል ግዚያዊ አስተዳደር ፕሬዝደንት ጀነራል ታደሰ ወረደ ገለፁ። በአፋር ካሉ የቀድሞ የትግራይ ሐይሎች ታጣቂዎች ጋር ያለው ልዩነት በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ጥረት ይደረጋል ያሉት ፕሬዝደንቱ፥ ይሁንና የውክልና ግጭት ለመፍጠር ከተሞከረ ግን ጉዳዮ ከፌደራል መንግስት ጋር ነው የሚሆነው ሲሉ ጀነራል ታደሰ ወረደ አስታውቀዋል። ህወሓትም በበኩሉ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ አውጥቶት በነበረ መግለጫ የፌደራሉ መንግስት ታጣቂዎች እያሰባሰበ እና እያስታጠቀ ነው ሲል ከሷል። የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ጥሪ ትላንት በመቐለ ሓወልቲ ሰማእታት አደራሽ በነበረ የትግራይ ሰማእታት መታሰብያ መዝግያ ስነስርዓት ንግግር ያሰሙት የትግራይ ክልል ግዚያዊ አስተዳደር ፕሬዝደንት ጀነራል ታደሰ ወረደ፥ በክልሉ ዳግም ጦርነት እንዳይቀሰቀስ ከፍተኛ ጥረት እንደሚደረግ አስታውቀዋል። ከህወሓት ክፍፍል በኃላ የተለየ ፖለቲካዊ አቋም በመያዝ ከነባር የትግራይ ሐይሎች በመለየት በአፋር ክልል እየተደራጁ የቆዩት ታጣቂዎች ጉዳይ በዝርዝር ያነሱት ጀነራል ታደሰ ወረደ፥ ከእነዚህ ታጣቂዎች በኩል የሚደረግ ማነኛውም ትንኮሳ ግዚያዊ አስተዳደሩ ጉዳዩ የእነሱ አድርጎ ሳይሆን የፌደራሉ መንግስት ትንኮሳ አድርጎ እንደሚያየው ገልፀዋል። በትግራይ የግብርና ምርት በግብአቶች እጥረት ተመናምኗል ተባለ ጀነራል ታደሰ “በእዛ አቅጣጫ የሚደረግ ማንኛውም ዓይነት ትንኮሳ እንደ የትግራይ ክልል ግዚያዊ አስተዳደር ጉዳዮ እዛ ያሉት [ታጣቂዎች] አድርጎ አይወስደውም። ወይም የፌደራል መንግስት ነው፣ አልያም የአፋር ነው። እዛ ካሉት [ታጣቂዎች] ጋር ያለው ነገር በሰላም መፈታት አለበት። የሆነ ይሁን ትንኮሳ ግን ከአፋር አቅጣጫ ከመጣ
Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ, ፖለቲካ

የኢሰመኮ ምክትል ዋና ኮሚሽነርን ጨምሮ ሁለት ኮሚሽነሮች የሥራ ዘመናቸው ሳይጠናቀቅ መልቀቂያ አስገቡ

  ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መለሰ (በስተግራ) እና ኮሚሽነር ርግበ ገ/ሐዋርያ (በስተቀኝ) የፎቶው ባለመብት, EHRC የምስሉ መግለጫ, ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መለሰ (በስተግራ) እና ኮሚሽነር ርግበ ገ/ሐዋርያ (በስተቀኝ)   የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ምክትል ዋና ኮሚሽነር እና የዘርፍ ኮሚሽነር የሥራ መልቀቂያ ማስገባታቸውን ምንጮች ለቢቢሲ ተናገሩ። የኢሰመኮ ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መለሰ እና የሴቶች፣ ሕፃናት፣ አካል ጉዳተኞች እና አረጋዊያን መብቶች ኮሚሽነር የሆኑት ርግበ ገ/ሐዋርያ ባለፈው ሳምንት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሥራ መልቀቂያ ደብዳቤ ማስገባታቸውን ምንጮችች ገልፀዋል። ኮሚሽነሮቹ ለምክር ቤቱ የሦስት ወር ማስጠንቀቂያ ጊዜ መስጠታቸውን ምንጮች የተናገሩ ሲሆን፤ ስለ ሥራ መልቀቂያው ባለፈው ሳምንት ሐሙስ ለተቋሙ ከፍተኛ አመራሮች በዋና ኮሚሽነሩ በኩል እንደተነገረ ቢቢሲ ከምንጮቹ ተረድቷል። የከፍተኛ ኮሚሽነሮቹ የሥራ መልቀቅ ከአዲሱ ዋና ኮሚሽነር “የአመራር ስልት” ጋር በተያያዘ “ተገፍተው” እንደሆነ ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ የኮሚሽኑ ምንጮች ለቢቢሲ ተናግረዋል። “አሳታፊነትን” ይከተል የተነበረው የተቋሙ አሠራር ባለፉት ወራት ለሥራ ኃላፊዎች እና ለሠራተኞቹ ውሳኔዎቹን “አለማሳወቅ፣ አለማሳተፍ እና መመካከርን” ወደ ጎን ማለቱ ለኮሚሽኑ ከፍተኛ አመራሮች መልቀቅ እንደ አንድ ምክንያት ሊሆን እንደሚችል አመልክተዋል። ባለፉት ዓመታት ኮሚሽኑ ገለልተኛነቱን እና ነፃነቱን ለማስጠበቅ ባደረጋቸው መዋቅራዊ እና ተጨባጭ ለውጦች ሲወደስ የነበረ ሲሆን፤ በ2013 ዓ.ም. የተባበሩት መንግሥታ “የፓሪስ መርሆዎች” በተሰኘው መለኪያ በተአማኒነቱ ከፍተኛውን ደረጃ ‘ኤ’ ተሰጥቶታል። ኮሚሽኑ ባለፈው ሰኔ ወር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለብሔራዊው ቴሌቪዥን በሰጡት ቃለ ምልልስ ላይ “የተዛባ” ሪፖርት ያወጣል የሚል ይፋዊ ወቀሳ የገጠመው ሲሆን፤ “እኛ ነፃ ሆነው ይሥሩ ስንል የጠለፏቸው . . .” በማለት
Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ

የፌዴራል ገቢ ግብር ረቂቅ አዋጅ ሥራ ላይ ከዋለ የውጭ ኢንቨስትመንት ሊጎዳ እንደሚችል ተነገረ

የፌዴራል ገቢ ግብር ረቂቅ አዋጅ ተግባራዊ ከተደረገ የአገሪቱን የውጭ ኢንቨስትመንት ሊጎዳ እንደሚችል ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ አሳሰበ፡፡ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፕላን፣ የጀትና የፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በፌዴራል የገቢ ግብር ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ ላይ ሐምሌ 7 ቀን 2017 ዓ.ም. በጠራው የምክክር መድረክ የንግድ ማኅበረሰብ ተወካዮች፣ የሒሳብ ባለሙያዎች፣ የፌዴራልና ክልል መንግሥታት ተወካዮች፣ የሙያ ማኅበራት፣ የንግድ ተቋማትና ሌሎች ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላት በተገኙበት ነው ማሳሰቢያው የተሰጠው፡፡ ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በውይይት መድረኩ ከተገኙ ተቋማት መካከል አንዱ ሲሆን፣ ድርጅቱን ወክለው የተገኙት አቶ ዳዊት ፍሰሐ በረቂቅ ሕጉ ላይ ቢስተካከሉ ያሏቸውን ጉዳዮች አንስተዋል፡፡ አንድ ድርጅት እየከሰረ መቀጠል እንደማይችልና ኪሳራው ከቀጠለ እንደሚዘጋ በረቂቅ ሕጉ ላይ መጠቀሱን ገልጸው፣ ነገር ግን እንደ ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ላለ ልዩ የኢንቨስትመንት ባህሪ ላለው ተቋም የማይሠራ በመሆኑ ማስተካከያ እንዲደረግበት ጠይቀዋል፡፡ ‹‹ያለን የኢንቨስትመንት ፈቃድ ለ15 ዓመታት የሚል ነው፡፡ ይህ ፈቃድ በየ15 ዓመት እንደሚታደስ ሆኖ ለ30 ዓመት የሚቆይ ነው ብለን ነው የምናስበው፡፡ ኢንቨስትመንታችን በሙሉ ለ30 ዓመታት መቆየትን ከግምት ውስጥ ያስገቡ ናቸው፡፡ ኢንቨስትመንታችን ትርፍ አለ ብለን በምናስብባቸው ቦታዎች ሁሉ አይደሉም፡፡ በየቦታው ታወሮችን መገንባትን ጨምሮ ብዙ ካፒታል የሚያስወጡ ሥራዎች አሉብን፡፡ የኔትወርክ ሽፋን ለማስፋት የመገንባት ግዴታዎች አሉብን፡፡ በአራት ዓመታት ውስጥ ለመሠረተ ልማት ማስፋፊያና ግንባታ ከ350 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ አድርገናል፡፡ ይህን የምናደርገው በረዥም ጊዜ ትርፍ ይመጣል በሚል ዕቅድ ነው፤›› ብለዋል፡፡ አቶ ዳዊት አክለውም፣ ‹‹ኢንቨስት የምናደርገው ትርፍ በሚገኝባቸው ላይ ብቻ አይደለም፡፡ ይህ ባለበት ሁኔታ
Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, ኢትዮጵያ, ኤኮኖሚ, ፖለቲካ

የአብይ የፖለቲካ ቁማር እየተጫወተበት ያለው ምርጫ ቦርድ እና የምርጫ ሕግ

ሐምሌ 4 ቀን 2017 ዓ.ም. የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነ ምግባር አዋጅ ቁጥር 1162/2011 ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ ላይ ከባለድርሻ አካላትና ከሲቪል ማኅበረሰብ ተወካዮች ጋር የሕዝብ ውይይት አድርጎ ነበር ከፕሪቶሪያ ሰላም ስምምነት በኋላ የተነሳው የሕወሓት ሕጋዊ ሰውነቴ ይመለስልኝ ጥያቄ ፓርቲውን ከመንግሥት ብቻ ሳይሆን፣ ከምርጫ ቦርድም ጋር ሲያወዛግብ መቆየቱ ይታወሳል፡፡ ምርጫ ቦርዱ በአሸባሪነት ተፈርጆ የቆየ፣ እንዲሁም በፓርቲነት ለመንቀሳቀስ የሚያስችለው ሕጋዊ ዕውቅና ተሰርዞ የነበረ አንድ ድርጅትን ሕጋዊ ሰውነት ለመመለስ የሚፈቅድ የሕግ አሠራር እንደሌለው ጠቅሶ ሕወሓት ከፈለገ እንደ አዲስ ድርጅት መመዝገብ እንደሚችል ምላሽ ሰጠ፡፡ ከብዙ ጭቅጭቅ በኋላ የፍትሕ ሚኒስቴር እንደ አሸማጋይ ሆኖ ምርጫ ቦርድን ሕወሓት በልዩ ሁኔታ እንዲመዘገብ በደብዳቤ ጠየቀ፡፡ ከብዙ ክርክር በኋላ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነ ምግባር አዋጅ ቁጥር 1162/2011 እንዲሻሻል ሐሳብ ቀረበ፡፡ ነባሩ አዋጅ ግንቦት 27 ቀን 2016 ዓ.ም. በአዋጅ ቁጥር 1332/2016 ተሻሻለ፡፡ ቀጥሎ ደግሞ መመርያ ቁጥር 25/2016 ወጣ፡፡ አሸባሪ ተብሎ ተሰርዞ የነበረው ሕወሓት በልዩ ሁኔታ ድጋሚ መመዝገብ ይችላል የሚል ሕጋዊ አሠራር ተበጀ፡፡ በእርግጥ ይህ ሁሉ መንገድ ተኪዶም የሕወሓት ሕጋዊ ሰውነት የመመለስ ጥያቄ ዕልባት አላገኘም፡፡ ነባሩ ሕጋዊ ሰውነቱን መልሶ ማግኘት እንደሚፈልግ የጠቀሰው ፓርቲው፣ በልዩ ሁኔታ ሲመዘገብ እንደ አዲስ ድርጅት የሚመዘገብበትን አሠራር ስላልተቀበለው ጉዳዩ ማወዛገቡን ቀጥሏል፡፡ በሒደት ቦርዱ ሕወሓትን የሰረዘ ሲሆን ነገር ግን የሕወሓት ዕውቅና ማስመለስ አጀንዳ በዚህም የተቋጨ አይመስልም፡፡ ይህ
Posted in Amharic News, Ethiopia News, News, VIDEO ቪዲዮ, ኢትዮጵያ