“ጅራፍ አጮህን አልሰማ አሉ፡ ነፍጥ አነሳን” በደቡብ ጎንደር የክምር ድንጋይና የአከባቢው ታጋይ አርሶ አደሮች!

“ጅራፍ አጮህን አልሰማ አሉ፡ ነፍጥ አነሳን” በደቡብ ጎንደር የክምር ድንጋይና የአከባቢው ታጋይ አርሶ አደሮች!
“ጅራፍ እያጮህን የአፈር ማዳበሪያ ስጡን ብለን ጠየቅን፡ አልሰማን አሉ።እንደውም “የጅራፍ ፖለቲካ” እያሉ ተሳለቁብን። እቅዳቸው ከጦርነት የሚተርፈውን አማራ በረሃብ ለመጨረስ ነበር። እኛ ግን ቀድመን ስለነቃን ጅራፍ እያጮኽን በጠየቅንበት፡ አሁን አልቢንና ጓንዴያችንን አንስተን መብታችንን ለማስከበር መራር ትግል እያደረግን ነው።”
“እቅዳችን አማራን እንደ አማራ የሚያስከብር፣ አርሶ አደሩን ምን ጎደለባችሁ እያለ ዝቅ ብሎ የሚጠይቅ ከኛው ከአማራ አብራክ የወጣ መሪ ማስቀመጥ ነው”
በደቡብ ጎንደር የክምር ድንጋይና የአከባቢው ታጋይ አርሶ አደሮች ከመረብ