Blog Archives

ከአለም ኢኮኖሚዋ በቁጥር ቁልል የሚያድግ በምግብ ራሷን ያልቻለች ብቸኛ አገር ኢትዮጵያ ብቻ ናት:: ‪(ምንሊክ ሳልሳዊ)

ከአለም ኢኮኖሚዋ በቁጥር ቁልል የሚያድግ በምግብ ራሷን ያልቻለች ብቸኛ አገር ኢትዮጵያ ብቻ ናት:: ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Ethiopiafamine‬ ‪#‎EthiopiaEconomy‬ ‪#‎EPRDF‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – የድርቁ እና የረሃቡ ጉዳይ የተፈጥሮ አደጋ ጀምሮት ወያኔ እንዳባባሰው ልንዘነጋው አይገባም:: 50

Tagged with: , , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ላለፉት 25 ኣመታት የሰለጠኑ ሳይሆን የተሰደዱ ዜጎችን ያፈራ የወያኔ ኣገዛዝ ፈተና ውስጥ ነኝ አያለ ነው።

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) የኣንድ ኣገር ኣገዛዝ ትክክለኛ ኣስተዳደር የሚተገብር ከሆነ አጅግ የበለጸገ አና የሰለጠነ ትውልድ ያፈራል። ይህ ደግሞ ኢትዮጵያ ውስጥ ኣይሰራም። ባለፉት 25 ኣመታቶች ስልጣኑን ኣንቆ ኣለቅ ያለው ወያኔ የሰለጠኑ ዜጎችን ከማፍራት ይልቅ የሚሰደዱ ዜጎችን በማፍራት በኣለም ኣቀፍ ደረጃ

Tagged with: , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

የባንክ ባለሙያዎች ከውጪ ምንዛሬ ጋር በተያያዘ ሐገሪቷ አደጋ ውስጥ ናት ይላሉ:: (ምንሊክ ሳልሳዊ) –

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – የሃገሪቱ ዘለቄታዊ የኢኮኖሚ ጥቅሞች በባዶ ካዝናዎች ተተክተዋል ይላል ከባንኮች አከባቢ የሚወጡ ዘገባዎች እንዳመለከቱት በላኪነት ስራ ላይ በብዛት ተሰማርተው የሚገኙት የገዢው መደብ ባለስልጣናት እና ዘመድ አዝማዶቻቸው እንዲሁም በጥቅም ትሥሥር ላይ የተለጠፉ አቆርቋዥ ነጋዴዎች ንግድን ሽፋን በማድረግ …
Tagged with: , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

የመብት ጥያቄዎችን በሃይል ለማድበስበስ መሞከር ፍርሃት የወለደው ፖለቲካዊ እብደት ነው::

Minilik Salsawi – የሃይል ሚዛን በጃችን ነው … ምእራባውያን ለብሄራዊ ጥቅማቸው እስከተባበርናቸው ድረስ ኢትዮጵያውያንን በፈለገው መንገድ ብንረግጥ እና ብንገዛ ተቀባይነት አናጣም … አንድ ወጥ ሃገራዊ ሳይሆን ጎሳዊ መዋቅር ዘርግተን የቀረውን ክፍል ብናሸው ብናሸብረው በራሳችን ስራ ሕዝብን ብንወነጅል ማንም ምንም የሚያመጣው

Tagged with: , , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

ነውረኛ ውሸታም ኣገዛዝ ፡ ወገን በረሃብ አና በድህነት አያለቀ ተኣምር አንፈጥራለን ማለት በሕዝብ ላይ ማሾፍ ነው::

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – በስድስት ወራት ትምህርት ዶክተሬት ያገኘው ኣርከበ አቁባይ በኢኮኖሚ ፖሊሲው ዙሪያ ባለፉት ኣመታት ሲያጭበረብር ቆይቶ ኣልተሳካለትም። የቁጥር ቁልሎችን ከመፍጠር ውጪ ምንም የተገበረው ነገር የለም፤ በላኪዎች የሚገኘውን የውጪ ምንዛሬ በዜሮ ያንደፋደፈ ሀገሪቱ ማግኘት የሚገባትን ገንዘብ በሙስና ያዘረፈ …

Tagged with: , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

መንግስት ኢኮኖሚው ውድቀት ላይ መሆኑን አመነ::

• የኢኮኖሚ መዋቅሩ ከሳህራ በታች ከሚገኙ ሀገራትም ያነሰ ነው

• የወጪ ንግድ ገቢ እና የገቢ ንግድ ክፍተት አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል

• ለውጭ ገበያ የቀረበው አበባ፣ አትክልትና ፍራፍሬ፣ ቡና፣ ሰሊጥና የጥራጥሬ ሰብሎች መጠን በእቅዱ ከተያዘው በእጅጉ ያነሰ ነው

• ለውጭ

Tagged with: , , ,
Posted in Amharic News, Ethiopian news

መንግስታዊ ሕገወጥነት ተጠናክሯል::ወያኔ የፋይናንስ ጥያቄውን ሊጨብጠው አይደለም ሊዳስሰው አልቻለም::(ምንሊክ ሳልሳዊ)

መንግስታዊ ሕገወጥነት ተጠናክሯል::ወያኔ የፋይናንስ ጥያቄውን ሊጨብጠው አይደለም ሊዳስሰው አልቻለም::(ምንሊክ ሳልሳዊ)

በፋይናስ ባዶነት የሚሰቃየው ወያኔ የሚሰበከው እድገት ለፕሮፓጋንዳዊ የሚዲያ ፍጆታ ብቻ መሆኑ ተረጋግጧል::ከዲያፖራው የተጠየቀ ገንዘብ አልተገኘም ያሉት (ዶክተር?)ዸብረጺሆን ከመንግስት ሰራተኛው አስገድደው እየመነተፉ እንደሚገኙ ተናግረዋል::ወያኔ የፋይናንስ ጥያቄውን ሊጨብጠው አይደለም ሊዳስሰው አልቻለም::በፕሮፓጋንዳ ብቻ …

Tagged with: , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

የሃሰት ፕሮፓጋንዳ – የቁጥር ቁልል – መሬት ላይ ያለው እውነት – ራዲዮ ፋና (ምንሊክ ሳልሳዊ)

Minilik Salsawi – የወያኔው ጉጅሌ አገዛዝ የፕሮፓጋንዳ ወፍጮ የሆነው ራዲዮ ፋና የአገሪቱ አጠቃላይ ምርት 1 ነጥብ 24 ትሪሊየን ብር ደረሰ የዜጎች የነፍስ ወከፍ ገቢ 691 የአሜሪካ ዶላር መድረሱን እየደሰኮረ ይገኛል::እኛ እስከምናውቀው ድረስ 1.24 ትሪሊዮን ብር የአገሪት አጠቃላይ ምርት ሳይሆን በአገሪቱ …

Tagged with: , , , ,
Posted in Amharic, Ethiopian news

የወያኔ ባለስልጣናት እና አማካሪዎቻቸው ውሸታቸውን አጧጡፈውታል::እውን የብድር እዳ ክምችት አያሳስብም? (ምንሊክ ሳልሳዊ)

– የኢትዮጵያ ጠቅላላ የብድር መጠን ከ30 ቢሊዮን ዶላር በላይ ወይም ከ1.2 ትሪሊዮን ብር በላይ ነው::
– የአገሪቱ የብድር ዕዳ ከጠቅላላ የአገር ውስጥ ምርት አንፃር ሃምሳ ከመቶ ደርሷል::
– የዋጋ ግሽበት ከሚጠበቀው በላይ የእጥፍ እጥፍ አሻቅቧል::
– በፋይናንስ አቋሞች ላይ ቁጥጥር

Tagged with: , , , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

የተደበላለቀበትና የማይናበበው የወያኔው አገዛዝና የሞተ የኢኮኖሚ ፕሮፓጋንዳቸው (ምንሊክ ሳልሳዊ)

Ethiopian Economy : የተደበላለቀበትና የማይናበበው የወያኔው አገዛዝና የሞተ የኢኮኖሚ ፕሮፓጋንዳቸው (ምንሊክ ሳልሳዊ)

-“…. አስረአንድ በመቶ እድገት አስመዝግበናል::”የወያኔ የማያረጀው ሪፖርት

– “በየአመቱ 9.7 ከመቶ እድገት ከምታስመዘግበው ቻይና ልምድ መቅሰም እንፈልጋለን”ጠ/ሚ.ሐ/ማ
– “በጣም በጣም አሳሳቢ ነው::…ምንም እድገት ሳይታይበት በነበረበት እየረገጠ ነው።” አርከበ እቁባይ
– “አገሪቱ በውጭ ምንዛሪ እጥረት፣ ጉድ ከመሆን የተረፈችው፣ በሁለት ምክንያቶች

Tagged with: , , , ,
Posted in Amharic, Amharic News

የፖለቲካ አስተዳደሩ ካልተወገደ ድህነትን እና የኑሮ ውድነትን መቅረፍ አይቻልም:: (ምንሊክ ሳልሳዊ)

የፖለቲካ አስተዳደሩ ካልተወገደ ድህነትን እና የኑሮ ውድነትን መቅረፍ አይቻልም::
‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎EPRDF‬ ‪#‎EthiopianEconomy‬ ‪#‎EthiopianOppositionParties‬

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – የኑሮ ውድነትና የፖለቲካ አስተዳደር እጦት ተወራራሽ ናቸው:: በሃገሪቱ የተከሰተውን ድርቅ ተከትሎ ከ2008 መግቢያ ጀምሮ በተለያዩ ምግብ ነክ በሆኑ

Tagged with: , ,
Posted in Amharic, Amharic News