ከአለም ኢኮኖሚዋ በቁጥር ቁልል የሚያድግ በምግብ ራሷን ያልቻለች ብቸኛ አገር ኢትዮጵያ ብቻ ናት:: #Ethiopia #Ethiopiafamine #EthiopiaEconomy #EPRDF #MinilikSalsawi
Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – የድርቁ እና የረሃቡ ጉዳይ የተፈጥሮ አደጋ ጀምሮት ወያኔ እንዳባባሰው ልንዘነጋው አይገባም:: 50
…
ከአለም ኢኮኖሚዋ በቁጥር ቁልል የሚያድግ በምግብ ራሷን ያልቻለች ብቸኛ አገር ኢትዮጵያ ብቻ ናት:: #Ethiopia #Ethiopiafamine #EthiopiaEconomy #EPRDF #MinilikSalsawi
Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – የድርቁ እና የረሃቡ ጉዳይ የተፈጥሮ አደጋ ጀምሮት ወያኔ እንዳባባሰው ልንዘነጋው አይገባም:: 50
…
Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) የኣንድ ኣገር ኣገዛዝ ትክክለኛ ኣስተዳደር የሚተገብር ከሆነ አጅግ የበለጸገ አና የሰለጠነ ትውልድ ያፈራል። ይህ ደግሞ ኢትዮጵያ ውስጥ ኣይሰራም። ባለፉት 25 ኣመታቶች ስልጣኑን ኣንቆ ኣለቅ ያለው ወያኔ የሰለጠኑ ዜጎችን ከማፍራት ይልቅ የሚሰደዱ ዜጎችን በማፍራት በኣለም ኣቀፍ ደረጃ
…
Minilik Salsawi – የሃይል ሚዛን በጃችን ነው … ምእራባውያን ለብሄራዊ ጥቅማቸው እስከተባበርናቸው ድረስ ኢትዮጵያውያንን በፈለገው መንገድ ብንረግጥ እና ብንገዛ ተቀባይነት አናጣም … አንድ ወጥ ሃገራዊ ሳይሆን ጎሳዊ መዋቅር ዘርግተን የቀረውን ክፍል ብናሸው ብናሸብረው በራሳችን ስራ ሕዝብን ብንወነጅል ማንም ምንም የሚያመጣው
…
Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – በስድስት ወራት ትምህርት ዶክተሬት ያገኘው ኣርከበ አቁባይ በኢኮኖሚ ፖሊሲው ዙሪያ ባለፉት ኣመታት ሲያጭበረብር ቆይቶ ኣልተሳካለትም። የቁጥር ቁልሎችን ከመፍጠር ውጪ ምንም የተገበረው ነገር የለም፤ በላኪዎች የሚገኘውን የውጪ ምንዛሬ በዜሮ ያንደፋደፈ ሀገሪቱ ማግኘት የሚገባትን ገንዘብ በሙስና ያዘረፈ …
• የኢኮኖሚ መዋቅሩ ከሳህራ በታች ከሚገኙ ሀገራትም ያነሰ ነው
• የወጪ ንግድ ገቢ እና የገቢ ንግድ ክፍተት አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል
• ለውጭ ገበያ የቀረበው አበባ፣ አትክልትና ፍራፍሬ፣ ቡና፣ ሰሊጥና የጥራጥሬ ሰብሎች መጠን በእቅዱ ከተያዘው በእጅጉ ያነሰ ነው
• ለውጭ
…
መንግስታዊ ሕገወጥነት ተጠናክሯል::ወያኔ የፋይናንስ ጥያቄውን ሊጨብጠው አይደለም ሊዳስሰው አልቻለም::(ምንሊክ ሳልሳዊ)
በፋይናስ ባዶነት የሚሰቃየው ወያኔ የሚሰበከው እድገት ለፕሮፓጋንዳዊ የሚዲያ ፍጆታ ብቻ መሆኑ ተረጋግጧል::ከዲያፖራው የተጠየቀ ገንዘብ አልተገኘም ያሉት (ዶክተር?)ዸብረጺሆን ከመንግስት ሰራተኛው አስገድደው እየመነተፉ እንደሚገኙ ተናግረዋል::ወያኔ የፋይናንስ ጥያቄውን ሊጨብጠው አይደለም ሊዳስሰው አልቻለም::በፕሮፓጋንዳ ብቻ …
Minilik Salsawi – የወያኔው ጉጅሌ አገዛዝ የፕሮፓጋንዳ ወፍጮ የሆነው ራዲዮ ፋና የአገሪቱ አጠቃላይ ምርት 1 ነጥብ 24 ትሪሊየን ብር ደረሰ የዜጎች የነፍስ ወከፍ ገቢ 691 የአሜሪካ ዶላር መድረሱን እየደሰኮረ ይገኛል::እኛ እስከምናውቀው ድረስ 1.24 ትሪሊዮን ብር የአገሪት አጠቃላይ ምርት ሳይሆን በአገሪቱ …
– የኢትዮጵያ ጠቅላላ የብድር መጠን ከ30 ቢሊዮን ዶላር በላይ ወይም ከ1.2 ትሪሊዮን ብር በላይ ነው::
– የአገሪቱ የብድር ዕዳ ከጠቅላላ የአገር ውስጥ ምርት አንፃር ሃምሳ ከመቶ ደርሷል::
– የዋጋ ግሽበት ከሚጠበቀው በላይ የእጥፍ እጥፍ አሻቅቧል::
– በፋይናንስ አቋሞች ላይ ቁጥጥር …
-“…. አስረአንድ በመቶ እድገት አስመዝግበናል::”የወያኔ የማያረጀው ሪፖርት
– “በየአመቱ 9.7 ከመቶ እድገት ከምታስመዘግበው ቻይና ልምድ ለመቅሰም እንፈልጋለን”ጠ/ሚ.ሐ/ማ
– “በጣም በጣም አሳሳቢ ነው::…ምንም እድገት ሳይታይበት በነበረበት እየረገጠ ነው።” አርከበ እቁባይ
– “አገሪቱ በውጭ ምንዛሪ እጥረት፣ ጉድ ከመሆን የተረፈችው፣ በሁለት ምክንያቶች …
የፖለቲካ አስተዳደሩ ካልተወገደ ድህነትን እና የኑሮ ውድነትን መቅረፍ አይቻልም::
#Ethiopia #EPRDF #EthiopianEconomy #EthiopianOppositionParties
Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – የኑሮ ውድነትና የፖለቲካ አስተዳደር እጦት ተወራራሽ ናቸው:: በሃገሪቱ የተከሰተውን ድርቅ ተከትሎ ከ2008 መግቢያ ጀምሮ በተለያዩ ምግብ ነክ በሆኑ
…