Blog Archives

ላለፉት 25 ኣመታት የሰለጠኑ ሳይሆን የተሰደዱ ዜጎችን ያፈራ የወያኔ ኣገዛዝ ፈተና ውስጥ ነኝ አያለ ነው።

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) የኣንድ ኣገር ኣገዛዝ ትክክለኛ ኣስተዳደር የሚተገብር ከሆነ አጅግ የበለጸገ አና የሰለጠነ ትውልድ ያፈራል። ይህ ደግሞ ኢትዮጵያ ውስጥ ኣይሰራም። ባለፉት 25 ኣመታቶች ስልጣኑን ኣንቆ ኣለቅ ያለው ወያኔ የሰለጠኑ ዜጎችን ከማፍራት ይልቅ የሚሰደዱ ዜጎችን በማፍራት በኣለም ኣቀፍ ደረጃ

Tagged with: , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news

የዞን 9 የ2007 ዓ/ም የእስር መስመር

የዞን 9 ጦማርያን ከታሰሩ አንድ አመት ከአምስት ወራት የተቆጠረ ሲሆን ወዳጅ ጋዜጠኞችን ጨምሮ ከጠቅላላው ዘጠኝ እስረኞች መካከል አራት ጦማርያን አሁንም በእስር ላይ በመሆናቸው ሁለተኛ እንቁጣጣሻቸውን በቅሊንጦ እስር ቤት ያከብራሉ ፡፡ ባለፉት አንድ አመት ከአምስት ወራት 36 ግዜ ፍርድ ቤት የተመላለሱ

Tagged with: , , ,
Posted in Amharic, Amharic News