Blog Archives

‘ምስኪኗ ሀበሻ’ እና የኑሮ ነገር… ኤፍሬም እንዳለ

“ትርፍ ፀጉርና ትርፍ ዳሌ እየገዛችሁ … የምበላው አጣሁ”

እንኳን ለብርሀነ ትንሳኤው አደረሳችሁ!
እንዴት ሰነበታችሁሳ!
ምስኪኗ ሀበሻ አንድዬ ዘንድ ተመልሳ ሄዳለች፡፡
ምስኪኗ ሀበሻ፡— አንድዬ…
አንድዬ፡— መጣሽ! አንቺና ምስኪኑ ሀበሻ ነገር ከያዛችሁ አትለቁም ማለት ነው!
ምስኪኗ ሀበሻ፡— ምን ላድርግ አንድዬ፣ ምን ላድርግ! …

Tagged with:
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news, Poem

የኢትዮጵያ ሙዚቃ ፈርጥ የሳክስፎን ንጉሡ ጌታቸው መኩሪያ በ81 ዓመቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ ::

(Saxophonist  Getachew Mekuria Died ) – ጌታቸው መኩሪያንና ሳክስፎንን ነጣጥሎ ማሰብ ለብዙዎች ይከብዳል፡፡ በተለይም ጎፈር ደፍቶ፣ ካባ ለብሶ በሳክስፎኑ ሽለላውን ሲያስደምጥ የአድማጭን ቀልብ ይገዛል፡፡ ለረዥም ሰዓታት መድረክ ላይ ያለማቋረጥ ሙዚቃ በማቅረብ ዝናን ተቀዳጅቷል፡፡ ወኔውና ሙዚቃዊ ምልዐተ ኃይሉ ከወጣትነቱ አንስቶ በዕድሜ

Tagged with: , ,
Posted in Amharic News, Ethiopian news, Poem

የእንግሊዛዊው ባለቅኔ ዊሊያም ሼክስፒር የራስ ቅል ከመቃብሩ መዘረፉ ተረጋገጠ

ከ400 አመታት በፊት ከዚህ አለም በሞት የተለየው እንግሊዛዊው ባለቅኔ ዊሊያም ሼክስፒር የራስ ቅል ከመቃብሩ ውስጥ ባልታወቁ ዘራፊዎች መሰረቁ በአርኪዎሎጂስቶች ጥናት መረጋገጡን አጃንስ ፍራንስ ፕሬስ  ዘገበ፡፡እንግሊዛውያን ተመራማሪዎች በስታንፎርድ የቅዱስ ስላሴ ቤተክርስቲያን ውስጥ በሚገኘው የዊሊያም ሼክስፒር መቃብር ላይ ባደረጉት የራዳር ፍተሻ፣ የባለቅኔው …

Tagged with: , ,
Posted in Amharic, Amharic News, History, Poem

ድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ በውርስ የተላለፈን የፈጠራ ሥራ ያለምንም ፈቃድ ለግል ጥቅሙ አውሏል ተብሎ ክስ ተመሠረተበት፡፡

‹‹አዕምራዊ ንብረቱ በውርስ መተላለፉን የሚያሳይ ማስረጃ የለም››  ኤፍሬም ታምሩ

ድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የአዕምራዊ ንብረት ጥበቃ አዋጅን በመተላለፍ፣ በውርስ የተላለፈን የፈጠራ ሥራ ያለምንም ፈቃድ ለግል ጥቅሙ አውሏል ተብሎ ክስ ተመሠረተበት፡፡


ኤፍሬም ሕግ በመተላለፍ የገንዘብና የሞራል ጉዳት አድርሷል ተብሎ  በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ …

Tagged with: , , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news, Poem

ሰማህ ወይ ሕዝቤ፥ ሰማህ? /ዮሐንስ ሞላ/

ሰማህ ወይ ሕዝቤ፥ ሰማህ?
ሰማህ እንዴ ሲጣሩ፥ ሰማህ ከቶ ያን ሰማይ?
ሰማህ ሲጮህ ባህሩ፥ ሰማህ ሲተራመስ ቀላይ?
ሰማህ ሲታመስ ሀገሩ፥ ሰማህ ሲላወስ ያ ተባይ?
ሰማህ መንገድ ሲማትር፥ ሰማህ ሲከለከል ከልካይ?
ሰማህ ወገኔ ምድሩን፥ ሰማህ ጎኔን ዓለሙን?
“እህ” አልከው ይሆን ከቶ፥

Tagged with: , ,
Posted in Amharic, Poem

ኤፍሬም ታምሩ ሮሃ ባንድ- እንደገና እጹብ ድንቅ ልዕልና!!!

ኤፍሬም ታምሩ & ሮሃ ባንድ- እንደገና እጹብ ድንቅ ልዕልና!!!

 Written by  ደረጀ ምንላርግህ On AddisAdmass

ስለ አልበሙ ትንሽ እስኪ እናውራ” እነሆ የ “ኤፍሬም ታምሩ እና ሮሃ ባንድ እንደገና – The Reunion” የሙዚቃ አልበም ማጣጣም ከጀመርን ቀናቶች ተቆጠሩ፡፡ ዘመን ያልሻረው፣ እንደውም ከሚታመነውና ከሚጠበቀው በላይ በድንቅ የአዘፋፈን ክህሎቱና ድምጸ ውበቱ እጅግ …

Tagged with: , ,
Posted in Amharic, Amharic News, Ethiopian news, Poem

ሚስቴና መንግስቴ – /ዮሐንስ ሞላ/

ሚስቴና መንግስቴ
—————-
አንቺንስ አፍቅሬሽ…
ጭንቅላቴን ፈተሽ የምትገጣጥሚ፣
ቀልቤን የምትገፊ፣ ቀኔን የምትቀሚ፣
ሕይወት ምትቀምሚ፤
የሳቄ የበላይ፣ የእንባዬ ጠባቂ
ድብርቴን አፍላቂ፣ ደስታዬን አርቃቂ፤

በወደድኩሽ ቅጽበት፥
‘ልሁን’ ባልኩኝ ባልሽ፣ ‘ሁኚ’ ባልኩሽ ሚስቴ
አካሌ፣ ሕይወቴ፤ …ብትሆኚ ድክመቴ፤

ሲሻሽ በቁራጭ ቃል፥
ከሰማይ ከፍ አርገሽ

Tagged with: , , ,
Posted in Amharic, Poem

*** ምስጢር ነው!*** Tigist Alemneh

ጌታዬ!

Mes Demoze's photo.

ላንተ ያለኝ ፍቅር
ላንተ ያለኝ ክብር
ምን ያህል እንደሆን…

ተወው አልነግርህም ብትሆንም ኩራቴ
ምስጢር አርጎት ይቆይ ልጉም አንደበቴ።

ስላንተ ‘ሚያወራ የሚናገር አፌ ሰውን ካበሳጨ
የፍቅሬ ጥግጋት በቃላት ተሰፍሮ በክፉ ካሳጨ
ይቅር አልነግርህም……
እስካልቆረቆረኝ የተፈናጠጥኩት የፍቅርህ ኮርቻ
ዝም………… ብዬ ልውደድህ

Tagged with: , ,
Posted in History, Poem

የተቸካዮች ምክር ቤት (በ.ሥ)

Bewketu Seyoum

Bewketu Seyoumትምርት በጨረስን ማግስት እኔና ፍቅር ይልቃል ፈረንሳይ ለጋስዮን ኣካባቢ በዘጠና ብር ቤት መሰል ነገር ተከራይተን እንኖር ነበር፡፡ በየሳምንቱ ቅዳሜ ወደ ቪድዮ ቤት ጎራ እንላለን ፤ እነኩማር በዜማቸው ወፍ ሲያረግፉ ፤ እነ ቫንዳም በጫማ ጥፍያቸው ጥርስ ሲያረግፉ በመመልከት ራሳችን …

Tagged with: , ,
Posted in Amharic, History, Poem

እንጄራም ተሰዳ! ልያ ፋነታ ከዋሽንግተን ዲሲ

ቪዛ ሳትጠይቅ፣ ከሰው ብላ ጠጋ
እጂጉን ተጣጥፋ በላስቲክ ታሽጋ
ባህሩን አቋርጣ እሷ እኛን ፍለጋ
በዶላር ከፍ ብላ ልታወጣ ዋጋ
እሷም እነጄራይቱ መጥታለች እኛው ጋ

የሀገሬ ዜጎች ድሆቹ ሳይጠግቡ
ከአፋቸው ላይ ነጥቀው እኛን ሊመግቡ
ሀብታሞች ጨክነው የእንጄራ ነግድ ገቡ።

እርም ነው …

Tagged with: , , , ,
Posted in Amharic, Poem

ኩሌ ትል ነበር ( ሄኖክ የሺጥላ )

ኩሌ ትል ነበር ( ሄኖክ የሺጥላ )
አንድ እብድ ነበረች
ኩሌ የተባለች
ሱፍ የለበሰ ስታይ

Henoke Yeshetlla's photo.

የምትጮህ በአደባባይ ።

ኩሌ ሱፍ የለበሰ
በሷ አይን የበሰበሰ
በጨርቅ ውስጥ ተሸፍኖ

የሐቅ የሐቅ የረከሰ

እንደሆነ ታወራለች
ማን ሊሰማት ኩሌ አብዳለች !

ትላለች
እናንተ ናችሁ

Tagged with:
Posted in Amharic, Poem

አንተ ድሃ ዝም በል (ሄኖክ የሺጥላ)

( በሄኖክ የሺጥላ )

ጸጥ በል
ለጥ በል
ዝም በል አንተ ድሃ
ባላቤት የሌለህ የሰው ወራጅ ውሃ !
አትናገር ባፍህ
በጅህ አትመገብ
ልመና ነው ግብርህ ስራህ ነው መስገብገብ ።
አንተ ድሃ ዝም በል
ቢርብህ ራበኝ ጠማኝ እንዳይወጣህ
ይህን ለመናገር ማን …

Posted in Poem

ሴቶች ደፈሩ

Meron Getinet
Aster Bedane
ሸክሙ አስቸገራቸው፣ መተንፈስ ጀመሩ፣
ወንዶቹ ሲፈሩ፣ ሴቶች ተዳፈሩ፣
የሕሌናቸውን፣ ደፍረው ተናገሩ።
ባለፈው ለት ሜሮን በግጥም ተነፈሰች፣
የውዳሴ ከንቱ፣ መመሪያውን ጣሰች፣
ሥሙኝ ብላ ጮኸች፣
ውርድ ከእራሴ እያለች፣
ለሁሉ አዳረሰች፣ ለሁሉም አሰማች፣
ያለውን አንድ በአንድ፣ እየዘረዘረች፣
ወቼ ጉድ አሰኘች፣ ሕዝብን አሥደመመች
ወዳጅ …

Posted in Amharic, Poem

ጣይቱ ( ከሄኖክ የሺጥላ ) ክፍል አንድ

(ከሄኖክ የሺጥላ)

ጸሐይቱ
የድል ብርሃኒቱ
የነጻነት ቀንዲሊቱ
እምቢታሽ ያስጨነቃቸው
ድልሽ የረበሻቸው
ባንዳነት የወለዳቸው
ባንዳነት ያሳደጋቸው
ባንዳነት የሰየማቸው
ይኸው ምን ቀራቸው ?
እንደ እባብ እየተሳቡ
ጠግበውም ስለ ተራቡ
የማጀትሽ እንጀራ ሞሰብሽ ባይመልሳቸው
እልፍኝሽን አቃጠሉት ያው በለመደ እጃቸው !

ጣይቱ
አንቺ እናቲቱ…

Posted in Amharic, Poem

ተዉኝ

ተዉኝ አትቀስቅሱኝ አታንቁኝ ከእንቅልፌ፥
የናንተን ካልነካሁ መስመር ተላልፌ፥
እንዳሻኝ ልጋደም ላስቲኬን ለብሼ፥
በቃሽኝ ካላለች ምስኪኗ ፍራሼ።
እኮ ተዉኝ በቃ ከቶ አታስጨንቁኝ።
ለምን አትነሺም ብላቹ አጠይቁኝ።
ምን ላደርግ ልነሳ ከሰመመን ልንቃ?
ሀሰት ስልጣን ስትይዝ እውነት ተደብቃ፥
የቃየልን ዙፋን የአቤልን ሰቆቃ፥
የጥጋብ …

Posted in Amharic, Poem

new website in 2012 www.dawit12.webs.com go in

www.dawit12.webs.com  we are available 24/7…

Posted in Alemayehu G. Mariam, Amharic, History, Poem, Sports