Blog Archives

*** ምስጢር ነው!*** Tigist Alemneh

ጌታዬ!

Mes Demoze's photo.

ላንተ ያለኝ ፍቅር
ላንተ ያለኝ ክብር
ምን ያህል እንደሆን…

ተወው አልነግርህም ብትሆንም ኩራቴ
ምስጢር አርጎት ይቆይ ልጉም አንደበቴ።

ስላንተ ‘ሚያወራ የሚናገር አፌ ሰውን ካበሳጨ
የፍቅሬ ጥግጋት በቃላት ተሰፍሮ በክፉ ካሳጨ
ይቅር አልነግርህም……
እስካልቆረቆረኝ የተፈናጠጥኩት የፍቅርህ ኮርቻ
ዝም………… ብዬ ልውደድህ

Tagged with: , ,
Posted in History, Poem