Blog Archives

ሰማህ ወይ ሕዝቤ፥ ሰማህ? /ዮሐንስ ሞላ/

ሰማህ ወይ ሕዝቤ፥ ሰማህ?
ሰማህ እንዴ ሲጣሩ፥ ሰማህ ከቶ ያን ሰማይ?
ሰማህ ሲጮህ ባህሩ፥ ሰማህ ሲተራመስ ቀላይ?
ሰማህ ሲታመስ ሀገሩ፥ ሰማህ ሲላወስ ያ ተባይ?
ሰማህ መንገድ ሲማትር፥ ሰማህ ሲከለከል ከልካይ?
ሰማህ ወገኔ ምድሩን፥ ሰማህ ጎኔን ዓለሙን?
“እህ” አልከው ይሆን ከቶ፥

Tagged with: , ,
Posted in Amharic, Poem